" ኸይር ስራው ሸር ስራውን ያላሸነፈ ሆኖ 40 አመት በእሱ ላይ የመጣበት ሰው ለእሳት ይዘጋጅ"
ኢብኑ ዐባስ
ኢብኑ ዐባስ
إِنَّ ٱللَّهَ لَا یُغَیِّرُ مَا بِقَوۡمٍ حَتَّىٰ یُغَیِّرُوا۟ مَا بِأَنفُسِهِمۡۗ
አላህ በሕዝቦች ዘንድ ያለውን ጸጋ በነፍሶቻቸው ያለውን (ኹኔታ) እስከሚለውጡ ድረስ አይለውጥም፡፡
አላህ በሕዝቦች ዘንድ ያለውን ጸጋ በነፍሶቻቸው ያለውን (ኹኔታ) እስከሚለውጡ ድረስ አይለውጥም፡፡
ከሐጅ ወይም ከኡምራ ከተመለሰ በኋላ ለአላህ ምሰጋና ለማድረሰ ድግስ ማድረጉ እና ደስታን ማንፀባቁ ምንም ችግር የለውም።
✍ ሸይኽ ሳሊህ አል ፈውዛን
✍ ሸይኽ ሳሊህ አል ፈውዛን