WLS@@@&$ GRADE 6TH STUDENTS
13 subscribers
1 photo
1 link
For WLS 6TH GRADE STUDENTS ONLY
Download Telegram
Channel photo updated
Hi 💙❤️💚❤️💛💜💜❤️💚🧡💛❤️💙🧡💙
🛐🛐😷❤️
Channel name was changed to «WLS@@@&$ GRADE 6TH STUDENTS»
Channel photo updated
You can be an a admin if you add 50 person
Channel photo updated
Channel photo updated
Channel photo updated
👉 ብዙዎቻችሁ በጠየቃችሁን መሰረት የ12ኛ እና የ 8ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ምን ላይ ደረሰ ፣ እንዴት ሆነ ብላችሁ ጠይቃችሁን ነበር

👉ስለዚህ ጉዳይ የተሰጠ ማብራሪያ እና መግለጫ እጃችን ላይ ስላለን

👉በዚህ ቻናል ላይ መግለጫውን ከመልቀቃችን በፊት

👉መጀመሪያ ቻናሉን ላልደረሳቸው ተማሪዎች እንዲደርሳቸው ሼር በማድረግ እንድትተባበሩን እና በቅርብ ጊዜ የተሰጠውን መግለጫ እንድናደርሳችሁ ተባበሩን።

ይሄን ሊንክ ሼር አድርጉላቸው

@Timehrtn_be_bete

👇👇👇

https://t.me/joinchat/AAAAAFKYLiMRGuGEXdW9MQ
#ማስጠንቀቂያ

#የአይን_ብሌናችንን_እንዳናጣ_ጥንቃቄ

የሰኔ 14/2012 ዓ.ም የፀሐይ ግርዶሽን በተመለከተ የቀረበ መረጃ፡፡

🌑የ2012 ዓ.ም ግርዶሽ የሚታየው፡-

- ሰኔ እሁድ 14/2012 ዓ.ም ነው፣
- በግርዶሹ 6፡00 ሰዓት የሚፈጅ ጨለማ ይታያል፡፡
- በመላ ኢትዮጵያ ይታያል፡፡
- በተለይ ወለጋ፣ ጎጃም፣ ጎንደር፣ ደሴ፣ አላማጣ፣ ኢንጂባራ 98% ጨለማ ሆኖ ይታያል፡፡
- የዓለምን አሰራር የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካን፣ የከፍተኛ የተፈጥሮ ኃይል ሊገኝ ይችላል ብለው ሳንቲስቶች ሀሳባቸውን እየሰነዘሩ ይገኛሉ፡፡

- ከምዕራብ ኢትዮጵያ እስከ ሰሜን ኢትዮጵያ ድረስ ግርዶሹ ይታያል፡፡
- ፀሐይ 98% ትሸፈናለች፡፡

🌑የሚታይበት እና የሚያበቃበት፡-

- ከማዕከላዊ አፍሪካ ከኮንጎ ይነሳል፣ ሱዳን፣ ኢትዮጵያ፣ የመን፣ ፓኪስታን፣ ታይዋን፣ ንድና ቻይናን አቋርጦ ፓስፊክ ውቂያኖስ ላይ ያበቃል፡፡


🌑ሙሉ ግርዶሹ የሚታይበት ወቅት

- ከሌሊቱ ሰኔ 14/2012 ዓ.መ
- 11፡00 ሰዓት ይጀምራል፣
- ከጠዋቱ 12፡45 እስከ ቀኑ 6፡33


‼️ማስጠንቀቂያ፡-

- በዓይን ለማየት አይቻልም ዐይን ያሳውራል፣
- በሱቅ ውስጥ የሚሸጥ መነጽር መጠቀም አይገባም፡፡
- ለፀሐይ ግርዶሽ ተብሎ የተዘጋጀ መነጽር አለ፡፡
- መነጽሩ አገር ውሰጥ አይገኝም፡፡
-ለፀሀይ ግርዶሽ የሚሆን መነፀር አለን ከሚሉ አጭበርባሪዎች ጥንቃቄ ያድርጉ
- ሲጨልም ማየት እንችላለን ነገር ግን ያለመነጽር ለማየት አንሞክር፣በጣም ጥንቃቄ ሊታከልበት ይገባል
- ዐይናችን ሊፈስ ይችላል፣


አብዛኛው ኢትዮጽያዊ መረጃው ስሌለው እና የፀሀይ ግርዶሽ የሚታይበት ቀን ስለደረሰ ቢያንስ ለ ሚወዷቸው 50 ሰወች ሼር በማድረግ መረጃው ለሁሉም እንዲደርስ በማድረግ ከህሊና ፀፀት ድነው የበኩልውን ይወጡ

🎖ዶ/ር ሊያ ታደሰ
Share

@Timehrt_be_bete
@Timehrt_be_bete
The account of the user that owns this channel has been inactive for the last 5 months. If it remains inactive in the next 19 days, that account will self-destruct and this channel may no longer have an owner.
The account of the user that owns this channel has been inactive for the last 5 months. If it remains inactive in the next 10 days, that account will self-destruct and this channel may no longer have an owner.