የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ዛሬ ባሰራጩት መልዕክት ፥ "ቃል እንደገባነው እጅን አፍ ላይ የሚያስጭን ገድል መፈፀማችንን የምናበስርበት ጊዜ ቅርብ ነው" አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፥ "ጠላት ወደወጥመዳችን እየገባ ነው" ያሉ ሲሆን የማሸነፍ አቅማችም ተጠናክሮ እየወጣ ነው ሲሉ አሳውቀዋል፤ በቅርብ ጊዜ ውስጥም እጅን በአፍ የሚያስጭን ገድል መፈፀማችንን እናበስራለን ብለዋል።
የያዝነው የኢትዮጵያን አምላክ ነው ያሉት ጠ/ ሚኒስትሩ የምንታገለው ለኢትዮጵያ ነው ፤ የሚዋጋው የኢትዮጵያ ጦር ነው ፤ በመጨረሻም ታሪክ እንደሚነግረን አሸናፊዋ ኢትዮጵያ ናት ሲሉ ገልፀዋል።
ከዚህ በተጨማሪ ጠ/ሚኒስትሩ ሁሉም ሀገር ወዳድ ዜጋ ፦
- በኢትዮጵያ ላይ የተከፈተውን የሚዲያ ዘመቻ እና የዴፕሎማሲ ጫና ለመመከት እንዲረባረብ፤
- የውሸት ዜናዎችን እየተከታተለ እንዲያመክን፤
- ህወሓት በሚነዛው ፕሮፖጋንዳ ሳይደናበር፤ የሴራ ትንታኔ ውስጥ የገቡ ከሴራ ትንታኔ በመውጣት ህወሓት ጦርነት የከፈተበትን የዴፕሎማሲና የጦር ግንባር እንዲቀላቀሉ፤
- ሁሉም ለሀገሩ አምባሳደር ሆኖ ለሀገሩ እንዲቆም ጥሪ አቅርበዋል።
* ሙሉ መልዕክቱ ከላይ ተያይዟል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፥ "ጠላት ወደወጥመዳችን እየገባ ነው" ያሉ ሲሆን የማሸነፍ አቅማችም ተጠናክሮ እየወጣ ነው ሲሉ አሳውቀዋል፤ በቅርብ ጊዜ ውስጥም እጅን በአፍ የሚያስጭን ገድል መፈፀማችንን እናበስራለን ብለዋል።
የያዝነው የኢትዮጵያን አምላክ ነው ያሉት ጠ/ ሚኒስትሩ የምንታገለው ለኢትዮጵያ ነው ፤ የሚዋጋው የኢትዮጵያ ጦር ነው ፤ በመጨረሻም ታሪክ እንደሚነግረን አሸናፊዋ ኢትዮጵያ ናት ሲሉ ገልፀዋል።
ከዚህ በተጨማሪ ጠ/ሚኒስትሩ ሁሉም ሀገር ወዳድ ዜጋ ፦
- በኢትዮጵያ ላይ የተከፈተውን የሚዲያ ዘመቻ እና የዴፕሎማሲ ጫና ለመመከት እንዲረባረብ፤
- የውሸት ዜናዎችን እየተከታተለ እንዲያመክን፤
- ህወሓት በሚነዛው ፕሮፖጋንዳ ሳይደናበር፤ የሴራ ትንታኔ ውስጥ የገቡ ከሴራ ትንታኔ በመውጣት ህወሓት ጦርነት የከፈተበትን የዴፕሎማሲና የጦር ግንባር እንዲቀላቀሉ፤
- ሁሉም ለሀገሩ አምባሳደር ሆኖ ለሀገሩ እንዲቆም ጥሪ አቅርበዋል።
* ሙሉ መልዕክቱ ከላይ ተያይዟል።
"ኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ መቼም፣ የትም፣ በምንም" በሚል መሪ ቃል፣ የብሔራዊ ቴአትር፣ የኦሮሞ የባህል ማዕከልና የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች በወታደራዊ ማሠልጠኛዎች ተገኝተው ዝግጅቶችን አቅርበዋል። 1/2
ኪነ ጥበብ ምንጊዜም ከኢትዮጵያ ጀግንነት ጋር ናት። ዝግጅቶቹን ላቀረቡ የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች ምስጋናዬን አቀርባለሁ። ሌሎችም ከያንያን አርአያነታችሁን እንደሚከተሉ ተስፋ አደርጋለሁ። 2/2
#Update
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው ለሥራ ጉብኝት ቱርክ፣ አንካራ ተገኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በቆይታቸው ፕሬዚደንት ረሲፕ ታይፕ ኤርዶጋንን አግኝተው በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ የጋራ የትኩረት በሆኑ ጉዳዮች ላይ ይወያያሉ ብሏል የጠ/ሚ ፅ/ቤት
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው ለሥራ ጉብኝት ቱርክ፣ አንካራ ተገኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በቆይታቸው ፕሬዚደንት ረሲፕ ታይፕ ኤርዶጋንን አግኝተው በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ የጋራ የትኩረት በሆኑ ጉዳዮች ላይ ይወያያሉ ብሏል የጠ/ሚ ፅ/ቤት
The time for #Africa is now! Together we can climb faster out of the pit of poverty, insecurity & begging for dignity. Through economic integration, pooling our resources & knowledge, we can collectively realise Agenda 2063.
We launched #GreenLegacy in 2019 targeting 20bil seedlings in 4 yrs. Including 2021, our 3 yr total is 18bil. At each juncture we exceeded annual targets. #Ethiopia will continue on this success trajectory in other areas building on the unity & positive goodwill of its people!