TIKVAH-ETHIOPIA
1.39M subscribers
54.8K photos
1.37K videos
198 files
3.65K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የሀዘን መግለጫ!

የወለጋ ዩኒቨርሲቲ 3ተኛ ዓመት በማነጅመንት የ3ትኛ ድግሪ እጩ ተማሪ የነበረው ተማሪ ገመቺስ ታደሰ ጉቴ በድንገተኛ አደጋ ከዚህ አለም በሞት በመለየቱ ፣የወለጋ ዩኒቨርሲቲ አስተስዳደር የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፣ለቤተሰቦቹ ፣ለጒደኞቹ እና ለወዳጅ ዘመዶቹ መፅናናትን ይመኛል።

#ወለጋ_ዩኒቨርሲቲ

@tsegabwolde @tikvahethiopia