የአራዳ ክ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ ዱጋሳ ፍቃዱ በ05/01/2019ዓ.ም በጥቁር አንበሳ ት/ቤት በመገኘት የትምህርት አጀማመሩን የተመለከቱ ሲሆን ለተማሪዎችም በክፍል በመገኘት መልዕክት አስተላልፈዋል።
መማር ማስተማሪ ነገም በይበልጥ ይቀጥላል የሚቀሩ ተማሪዎች ላይ ጠንካራ ርምጃ ይወሰዳል። የት/ቤት ህግ የማያከብር ተማሪ እንደዛሬው መልሰን የምንሸኝ መሆኑን ተገንዘቡ።
መማር ማስተማሪ ነገም በይበልጥ ይቀጥላል የሚቀሩ ተማሪዎች ላይ ጠንካራ ርምጃ ይወሰዳል። የት/ቤት ህግ የማያከብር ተማሪ እንደዛሬው መልሰን የምንሸኝ መሆኑን ተገንዘቡ።