👾 ግንባታዎች ከመንገድ የሚኖራቸውን ርቀት (Setback) በተመለከተ የተሻሻለ ውሳኔ ተላልፏል።✅
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ህንፃዎች ከይዞታ ወሰን #የሚኖራቸው ርቀት (Set Back Regulation) በተመለከተ መጋቢት 26/2016 ዓ.ም ውሳኔ ማስተላለፋ ይታወቃል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተመለከተው እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ለከተማዋ ፕላን እና ልማት ቢሮ የተጻፈው ደብዳቤ " የአዲስ አበባ አስተዳደር ካቢኔ በ5ኛ ዓመት በ1ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ #ተወያይቶ #እንዲያፀድቅ የቀረበውን ራሱን ችሎ የሚለማ ቦታ ዝቅተኛው ስፋትና የፊት ለፊት ገፅታ ርዝመት ጥናት ካቢኔው ተወያይቶ ያሳለፈውን ውሳኔ ተግባራዊ እንድታደርጉ" ሲል ይገልጻል።
የተሻሻለው ውሳኔ መሰረት #ግንባታዎች ከዋና መንገድ፣ ከንኡስ ዋና መንገድ ፣ከሰብሳቢ መንገድ እንዲሁም #ከውስጥ ለውስጥ መንገድ #ሊኖራቸው ስለሚገባ የወሰን ጠርዝ ርቀት ከተያያዘው ዶክመንት ይመልከቱ።
Via : ቲክቫህ ኢትዮጵያ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🌍 Africa is splitting apart — and a new ocean is being born!🌊 ⏺️
#new #ocean #africa #world #explore #photography #viral
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🔡 Dynamic New Landmark: The Future Česká Budějovice Arena
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🏙️ Dubai’s Skyline Gets a New Icon!
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM