The Christian News
5.38K subscribers
3.07K photos
27 videos
724 links
ይህ The Christian News ነዉ። ከመላዉ አለም ተዓማኒነት ያላቸዉ የክርስትያን ዜናዎች ይቀርቡበታል ከወደዱት ይቀላቀሉት።

@TCNEW
Download Telegram
#መጋቢ_ዮሐንስ_በሰና
#እረጅም_እድሜ_እንዲሰጣቸው
ከ50 ዓመታት በላይ በአሜሪካ፣ በእስያ፣ በአዉሮፓ እና በአፍሪካ እንዲሁም በልዩነት በኢትዮጲያ ወንጌል ያገለገሉ የወንጌል አርበኛ መጋቢ ዮሐንስ ባሳና ዛሬም በ73 እድምያቸዉ እንደ ወትሮ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ የእግዚአብሔር ቃል ትዉልድን በማስታጠቅ ላይ የሚገኙ ሞደል አገልጋይ ናቸው።
በረከቶቻችን እንደሆኑ እንመሰክራለን! ስለ እሳቸዉ እግዚአብሔር ይመስገን።
የወንጌል አባታችን በጨለማዉ ደርግ ዘመን እንኳ በአደባባይ ወንጌልን የሰበኩ ሰዉን በሃለሉያ የሚያደክሙ ሳይሆኑ ከጌታ የተሰጣቸዉን የቃሉን መገለጥ የሚያዘንቡ የጌታሰዉ ናቸዉና ዕድሜአቸዉ የተባረከ ይሁን፡፡