#ሬማ በድምቀት #ተመረቀ
ለዝማሬ አገልግሎት ከፍተኛ አሶተዋፅኦ የሚሰጥ ሬማ ሪከርዲንግ ስቱዲዮ ሚያዚያ 12 ቀን 2016ዓ/ም ተመርቆ ለአገልግሎት በቃ።
የስቱዲዮዉ ባለቤት ሙዚቀኛ ዳዊት ወርቁ በቤተክርስቲያን ዉስጥ ለረዥም አመታት ያገለገለ #ወጣት አገልጋይ ሲሆን ሬማ ሪከርዲንግ ስቱዲዮ ለትርፍ ያልተቋቋመ እና በዋነኝነት ተማሪዎችን እና የዝማሬ ፀጋ ያላቸዉን ለማገልገል የተዘጋጀ መሆኑን ገልፃል።
በምረቃ ስነስረአቱ ላይ ስቱዲዮዉን በፀሎት የመረቁት አፖስትል ብስራት ብዙአየን(ጃፒ) “አሁንም ቤተክርስቲያን ለሙዚቀኞች ትኩረት ልትሰጥ ይገባል የቤተክርስቲያን ሙዚቃ የአለምን ሙዚቃ መዋጥ አለበት” ሲሉ ተናግረዋል።
The Christian News - የክርስቲያን ዜና ለወንድማችን ሙዚቀኛ ዳዊት የተሰማን ደስታ እንገልፃለን።
ለዝማሬ አገልግሎት ከፍተኛ አሶተዋፅኦ የሚሰጥ ሬማ ሪከርዲንግ ስቱዲዮ ሚያዚያ 12 ቀን 2016ዓ/ም ተመርቆ ለአገልግሎት በቃ።
የስቱዲዮዉ ባለቤት ሙዚቀኛ ዳዊት ወርቁ በቤተክርስቲያን ዉስጥ ለረዥም አመታት ያገለገለ #ወጣት አገልጋይ ሲሆን ሬማ ሪከርዲንግ ስቱዲዮ ለትርፍ ያልተቋቋመ እና በዋነኝነት ተማሪዎችን እና የዝማሬ ፀጋ ያላቸዉን ለማገልገል የተዘጋጀ መሆኑን ገልፃል።
በምረቃ ስነስረአቱ ላይ ስቱዲዮዉን በፀሎት የመረቁት አፖስትል ብስራት ብዙአየን(ጃፒ) “አሁንም ቤተክርስቲያን ለሙዚቀኞች ትኩረት ልትሰጥ ይገባል የቤተክርስቲያን ሙዚቃ የአለምን ሙዚቃ መዋጥ አለበት” ሲሉ ተናግረዋል።
The Christian News - የክርስቲያን ዜና ለወንድማችን ሙዚቀኛ ዳዊት የተሰማን ደስታ እንገልፃለን።