ቀን፡ 29/05/2018 ዓ.ም
ለውድ ወላጆች በሙሉ:-
ጉዳዩ፡ ትምህርት የሚጀመርበትን ቀን ማስታመስን ይመለከታል።
የማክበር ሠላምታችንን እያቀረብን ቀደም ብለን በላክነዉ መልዕክት መሰረት የሁለተኛ መንፈቅ ዓመት ትምህርት የሚጀመረዉ የፊታችን ሰኞ በ02/05/2018 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል። ስለሆነም መደበኛ የሙሉ ቀን ትምህርት በዕለቱ የሚጀመር መሆኑን አውቃችሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ልጅዎትን ወደ ትምህርት ቤት እንድትልኩልን በአክብሮት እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ:- በዕለቱ የመደበኛ ት/ት ስለሚጀመር ተማሪዎችን ከት/ት ገበታ በማስቀረት ለሚፈጠረው ክፍተት ሙሉ ኃላፊነቱ የወላጅ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ
ለውድ ወላጆች በሙሉ:-
ጉዳዩ፡ ትምህርት የሚጀመርበትን ቀን ማስታመስን ይመለከታል።
የማክበር ሠላምታችንን እያቀረብን ቀደም ብለን በላክነዉ መልዕክት መሰረት የሁለተኛ መንፈቅ ዓመት ትምህርት የሚጀመረዉ የፊታችን ሰኞ በ02/05/2018 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል። ስለሆነም መደበኛ የሙሉ ቀን ትምህርት በዕለቱ የሚጀመር መሆኑን አውቃችሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ልጅዎትን ወደ ትምህርት ቤት እንድትልኩልን በአክብሮት እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ:- በዕለቱ የመደበኛ ት/ት ስለሚጀመር ተማሪዎችን ከት/ት ገበታ በማስቀረት ለሚፈጠረው ክፍተት ሙሉ ኃላፊነቱ የወላጅ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ