ማሳሰቢያ:-
👉የ2017 ዓም የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የተማሪዎች ጥያቄ እና መልስ ውድድር ለ6ኛ:8ኛ እና 12ኛ ክፍል በክ/ከተማ ደረጃ ሚያዝያ 20/8/2017 ዓ.ም ይካሄዳል።
👉የ2ኛ ሴሚስተር የመጀመሪያ ዙር በክ/ከተማ ደረጃ የሚዘጋጀው የሞደል ፈተና ለ6ኛ፤ለ8ኛ እና ለ12ኛ ክፍል ከሚያዝያ 21_24/2017 የሚሰጥ ይሆናል።
👉ለሞደል ፈተናም ይሁን ለጥያቀ እና መልስ ውድድር የትምህርት ይዘት (portion coverage)በተመለከተ :_
👉የ6ኛ ክፍል የሚሸፍነው;_
የ5ክፍል ሁሉንም የት/ት ይዘት እና የ6ኛ ክፍል እስከ 2ኛ ሴሚስተር የደረሳቹበት ድረስ
👉የ8ኛ ክፍል የሚሸፍነው :_
የ7ኛ ክፍል ሁሉንም የት/ት ይዘት እና የ8ኛ ክፍል እስከ 2ኛ ሴሚስተር የደረሳቹበት ድረስ ነው።
👉የ2017 ዓም የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የተማሪዎች ጥያቄ እና መልስ ውድድር ለ6ኛ:8ኛ እና 12ኛ ክፍል በክ/ከተማ ደረጃ ሚያዝያ 20/8/2017 ዓ.ም ይካሄዳል።
👉የ2ኛ ሴሚስተር የመጀመሪያ ዙር በክ/ከተማ ደረጃ የሚዘጋጀው የሞደል ፈተና ለ6ኛ፤ለ8ኛ እና ለ12ኛ ክፍል ከሚያዝያ 21_24/2017 የሚሰጥ ይሆናል።
👉ለሞደል ፈተናም ይሁን ለጥያቀ እና መልስ ውድድር የትምህርት ይዘት (portion coverage)በተመለከተ :_
👉የ6ኛ ክፍል የሚሸፍነው;_
የ5ክፍል ሁሉንም የት/ት ይዘት እና የ6ኛ ክፍል እስከ 2ኛ ሴሚስተር የደረሳቹበት ድረስ
👉የ8ኛ ክፍል የሚሸፍነው :_
የ7ኛ ክፍል ሁሉንም የት/ት ይዘት እና የ8ኛ ክፍል እስከ 2ኛ ሴሚስተር የደረሳቹበት ድረስ ነው።
ወረዳ 9 ን ወክላ የልደታ ክፍለከተማ የ 8 ኛ ክፍል የጥያቄና መልስ አሸናፊዎች አሸናፊ የሆነችው ተማሪ ማሪያማዊት
stars of 3rd Quarter 2017.pdf
552.3 KB
SOA Geja Campus 2024/25