#ፍርፍሪና በባድመ ተዘፈነ‼️
እውቋና በበዙ ኢትዮጵያውያን ጭምር ተወዳጅነት ያተረፈችው ኤርትራዊቷ ድምፃዊት #ሄለን_መለስ በባድመ ለሚገኙ የኤርትራ ሠራዊት አባላት የሙዚቃ ሥራዎቿን ማቅረቧ ተሰማ።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
እውቋና በበዙ ኢትዮጵያውያን ጭምር ተወዳጅነት ያተረፈችው ኤርትራዊቷ ድምፃዊት #ሄለን_መለስ በባድመ ለሚገኙ የኤርትራ ሠራዊት አባላት የሙዚቃ ሥራዎቿን ማቅረቧ ተሰማ።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ከሸፈ‼️
በ#ቡርኪናፋሶ መሪ ኢብራሂም ትራኦሬ ላይ ያነጣጠር ግድያ/Assassination/ ከሸፈ‼️
የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራው በርካታ ወታደራዊ አባላትን ያሳተፈ እንደነበር የሀገሪቱ የደህንነት ሚኒስትር ማሃማዱ ሳና አስታውቀዋል።
የሀገሪቱ የደህንነት አገልግሎት ተቋማት የሴራው አካል በሆኑ የቡርኪናቢ ወታደሮች እና የታጣቂ ቡድን መሪዎች መካከል የነበረውን ግንኙነት በመጥለፍ የሚገኙበትን ቦታ እና የወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን ዝርዝር ሁኔታ እንዳገኙ ሚኒስትሩ ጨምረው ገልጸዋል፡፡
በቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ላይ የተሴረው መፈንቅለ መንግሥት በመጀመሪያ ሚያዝያ 8 ቀን ለማካሄድ ታቅዶ እንደነበር ሚኒስትሩ ተናግረዋል። ከዚህ ጋር በተያያዘ የውጪ ዜጎችን ጨምሮ ዘጠዥ ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ከዚህ ጀርባ የፈረንሳይ እጅ እንዳለበት ተዘግቧል። (Ethio FM)
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
በ#ቡርኪናፋሶ መሪ ኢብራሂም ትራኦሬ ላይ ያነጣጠር ግድያ/Assassination/ ከሸፈ‼️
የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራው በርካታ ወታደራዊ አባላትን ያሳተፈ እንደነበር የሀገሪቱ የደህንነት ሚኒስትር ማሃማዱ ሳና አስታውቀዋል።
የሀገሪቱ የደህንነት አገልግሎት ተቋማት የሴራው አካል በሆኑ የቡርኪናቢ ወታደሮች እና የታጣቂ ቡድን መሪዎች መካከል የነበረውን ግንኙነት በመጥለፍ የሚገኙበትን ቦታ እና የወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን ዝርዝር ሁኔታ እንዳገኙ ሚኒስትሩ ጨምረው ገልጸዋል፡፡
በቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ላይ የተሴረው መፈንቅለ መንግሥት በመጀመሪያ ሚያዝያ 8 ቀን ለማካሄድ ታቅዶ እንደነበር ሚኒስትሩ ተናግረዋል። ከዚህ ጋር በተያያዘ የውጪ ዜጎችን ጨምሮ ዘጠዥ ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ከዚህ ጀርባ የፈረንሳይ እጅ እንዳለበት ተዘግቧል። (Ethio FM)
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ትራምፕ ሰንደቅ ዓላማ ዝቅ እንዲል ትዕዛዝ ሰጡ
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለብጹዕ ወቅዱስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቼስኮስ ክብር የፌደራል እና የግዛቶች ሰንደቅ ዓላማዎች ዝቅ ብለው እንዲውለበለቡ መመሪያ ሰጥተዋል።
እስካሁን የተያዘ ዕቅድ ባይኖርም፤ ትራምፕ በቀድሞው የሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ ወቅዱስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቼስኮስ ሥርዓተ ቀብር ላይ ለመታደም ወደ ሮም ሊያቀኑ እንደሚችሉም ነው ዋይት ሀውስ ያመላከተው።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለብጹዕ ወቅዱስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቼስኮስ ክብር የፌደራል እና የግዛቶች ሰንደቅ ዓላማዎች ዝቅ ብለው እንዲውለበለቡ መመሪያ ሰጥተዋል።
እስካሁን የተያዘ ዕቅድ ባይኖርም፤ ትራምፕ በቀድሞው የሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ ወቅዱስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቼስኮስ ሥርዓተ ቀብር ላይ ለመታደም ወደ ሮም ሊያቀኑ እንደሚችሉም ነው ዋይት ሀውስ ያመላከተው።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ሞቃዲሾ‼️
ወደ ሶማሊያ መዲና #ሞቓዲሾ በፍጥነት እየገሰገሰ የሚገኘውን የአልሸባብ እንቅስቃሴ ለመግታት ቱርክ 500 ልዩ ኮማንዶ ሰራዊቷን ወደ ሶማሊያ የላከች ሲሆን፣ የኮማንዲ አባላቱን የያዙ 2 የጦር አውሮፕላኖች ሶማሊያ ሞቃዲሾ አርፈዋል። በዚህም በመጀመሪያ 500 የቱርክ ኮማንዶ ከስፍራው መድረሳቸው ተሰምቷል።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ወደ ሶማሊያ መዲና #ሞቓዲሾ በፍጥነት እየገሰገሰ የሚገኘውን የአልሸባብ እንቅስቃሴ ለመግታት ቱርክ 500 ልዩ ኮማንዶ ሰራዊቷን ወደ ሶማሊያ የላከች ሲሆን፣ የኮማንዲ አባላቱን የያዙ 2 የጦር አውሮፕላኖች ሶማሊያ ሞቃዲሾ አርፈዋል። በዚህም በመጀመሪያ 500 የቱርክ ኮማንዶ ከስፍራው መድረሳቸው ተሰምቷል።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
SIRARA
ከሸፈ‼️ በ#ቡርኪናፋሶ መሪ ኢብራሂም ትራኦሬ ላይ ያነጣጠር ግድያ/Assassination/ ከሸፈ‼️ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራው በርካታ ወታደራዊ አባላትን ያሳተፈ እንደነበር የሀገሪቱ የደህንነት ሚኒስትር ማሃማዱ ሳና አስታውቀዋል። የሀገሪቱ የደህንነት አገልግሎት ተቋማት የሴራው አካል በሆኑ የቡርኪናቢ ወታደሮች እና የታጣቂ ቡድን መሪዎች መካከል የነበረውን ግንኙነት በመጥለፍ የሚገኙበትን ቦታ እና የወታደራዊ…
20ኛ የግድያ ሙከራ‼️
የዛሬው የግድያ ሙከራ በሁለት አመት ብቻ በዚህ ቆፍጣና መሪ ላይ ለ20ኛ ጊዜ የተደረገ የግድያ ሙከራ ነው።
የዛሬው የግድያ ሙከራ በሁለት አመት ብቻ በዚህ ቆፍጣና መሪ ላይ ለ20ኛ ጊዜ የተደረገ የግድያ ሙከራ ነው።
🇪🇹 ኢትዮጵያ አዲሱን የልማት ባንክ ለመቀላቀል የብሪክስ አባላትን ድጋፍ ማግኘቷን አስታወቀች
ባንኩን ለመቀላቀል ጥያቄ ማቅረቧን እና በቅርቡም ሂደቶቹን አልፋ እንደምተቀላቀል ያላቸውን ተስፋ ያሳወቁት በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልኡልሰገድ ታደሰ ናቸው።
አምባሳደሩ አክለውም ኢትዮጵያ ባንኩን ከተላቀለች የትኩረት አቅጣጫዎቿ ባንኩ ቅድሚያ ከሚሰጣቸው ዘርፎች መካከል ግብርና፣ ኢነርጂ፣ ማኑፋክቸሪንግ ይሆናሉ ብለዋል።
አምባሳደሩ ከቲቪ ብሪክስ ጋር በነበራቸው ቃለ-መጠየቅ ኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ ያላትን አቅም የዘረዘሩ ሲሆን ብሪክስ የተቀላቀለችበት አንዱ አላማ የኢኮኖሚ ትስስሯን ለማጠናከር መሆኑን እና ለዚህም የቱሪዝም ኢንደስትሪው አንዱ መንገድ መሆኑን ገልፀዋል።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ባንኩን ለመቀላቀል ጥያቄ ማቅረቧን እና በቅርቡም ሂደቶቹን አልፋ እንደምተቀላቀል ያላቸውን ተስፋ ያሳወቁት በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልኡልሰገድ ታደሰ ናቸው።
አምባሳደሩ አክለውም ኢትዮጵያ ባንኩን ከተላቀለች የትኩረት አቅጣጫዎቿ ባንኩ ቅድሚያ ከሚሰጣቸው ዘርፎች መካከል ግብርና፣ ኢነርጂ፣ ማኑፋክቸሪንግ ይሆናሉ ብለዋል።
አምባሳደሩ ከቲቪ ብሪክስ ጋር በነበራቸው ቃለ-መጠየቅ ኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ ያላትን አቅም የዘረዘሩ ሲሆን ብሪክስ የተቀላቀለችበት አንዱ አላማ የኢኮኖሚ ትስስሯን ለማጠናከር መሆኑን እና ለዚህም የቱሪዝም ኢንደስትሪው አንዱ መንገድ መሆኑን ገልፀዋል።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ አቶ አማኑኤል አሰፋን ምክትላቸው አድርገው ሾሙ
የትግራይ ክልል አዲሱ ጊዜያዊ ፕሬዝዳንት ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ የደብረጽዮን ገብረሚካኤልን ቡድን ምክትል ሊቀመንበር አቶ አማኑኤል አሰፋን ምክትላቸው አድርገው ሾመዋል።
ይህ እርምጃ የጌታቸው ረዳ ቡድን በክልሉ ተቃዋሚ እየሆነ ባለበት ወቅት የተወሰደ ነው። ፕሬዝዳንት ሆነው ከተሾሙ አስራ አንድ ቀናት በኋላ ነው ጄ/ል ታደሰ ወረደ የካቢኔ አባሎቻቸውን ይፋ ያደረጉት።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
የትግራይ ክልል አዲሱ ጊዜያዊ ፕሬዝዳንት ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ የደብረጽዮን ገብረሚካኤልን ቡድን ምክትል ሊቀመንበር አቶ አማኑኤል አሰፋን ምክትላቸው አድርገው ሾመዋል።
ይህ እርምጃ የጌታቸው ረዳ ቡድን በክልሉ ተቃዋሚ እየሆነ ባለበት ወቅት የተወሰደ ነው። ፕሬዝዳንት ሆነው ከተሾሙ አስራ አንድ ቀናት በኋላ ነው ጄ/ል ታደሰ ወረደ የካቢኔ አባሎቻቸውን ይፋ ያደረጉት።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ይህም አለ!
ለ10 ዓመታት ቆጥቦ የገዛው አዲስ ‘ፌራሪ’ መኪና በ1 ሰዓት ውስጥ ነደደበት😮😥
ወጣቱ ጃፓናዊ የሙዚቃ ፕሮዲዩሰር ሆንኮን ለ10 ዓመታት ቆጥቦ ሕልሙ የነበረውን ‘ፌራሪ 458 ስፓይደር’ መኪና ከገዛ በኋላ ያሽከረክረው በጀመረ በ1 ሰዓት ውስጥ መኪናው ሲነድ ቁጭ ብሎ ተመልክቷል።
ሕልሙ የነበረውን እና የሚወደውን ፌራሪ መኪና በገዛበት በመጀመሪያው ቀን መንደዱ ብዙዎችን አሳዝኗል፤ ጉዳዩም መነጋገሪያም ሆኗል።
የ33 ዓመቱ ወጣት መኪናውን በገዛበት ዕለት በጃፓን፣ ቶኪዮ ውስጥ በሚገኝ በሹቶ ፈጣን መንገድ ላይ እየተደሰተ የነዳው ቢሆንም ደስታው አብሮት የቆየው ለደቂቃዎች ብቻ ነበር።
ባለፈው ሳምንት ረቡዕ ዕለት ነበር ሆንኮን መኪናውን የተረከበው፤ መኪናውን እንደተረከበም ለሙከራ መንዳት ይጀምራል፤ በዚህ መሃል በውጭ በኩል ከጎኑ ጭስ ይመለከታል፤ ከሌላ መኪና የሚወጣ ይመስለውና ችላ ይለዋል።
አጠገቡ የነበረው መኪና ርቆ ቢሄድም ጭሱ ከጎኑ አልተወገደም፤ ይሄኔ እየጨሰ ያለው የራሱ አዲስ ፌራሪ መኪና መሆኑን ይጠረጥርና ዳር ይይዛል፤ እየነደደ ያለው በእርግጥም የእርሱ መኪና ነበር።
ስልክ አውጥቶ ለእሳት አደጋ ይደውላል፤ እሳት አደጋ እስኪደርስለት ከ20 ደቂቃ ያላነሰ ጊዜ ፈጅቷል፤ ይህ ሲሆን ምንም ማድረግ ያልቻለው ሆንኮን የገዛው አዲስ ፌራሪ መኪና ሙሉ በሙሉ ሲነድ ቁጭ ብሎ ለመመልከት ተገዷል።
ሆንኮን ከክስተቱ በኋላ በX ገጹ ላይ ባጋራው ጽሑፍ፥ "በጃፓን ውስጥ እንዲህ ዓይነት አስቀያሚ ክስተት የገጠመኝ እኔ ብቻ እንደሆንኩ ይሰማኛል፤ 306 ሺህ ዶላር አውጥቼ ሳልመው የኖርኩትን አዲስ ፌራሪ መኪና ብገዛም ከ1 ሰዓት በኋላ ለማስተዛዘኛ የተረፈኝ ይህ ፎቶ ብቻ ነው" ሲል ከተቃጠለ መኪናው ፎቶ ምስል ጋር አያይዞ አስነብቧል። (EBC መዝናኛ)
@siraranews
@siraranews
ለ10 ዓመታት ቆጥቦ የገዛው አዲስ ‘ፌራሪ’ መኪና በ1 ሰዓት ውስጥ ነደደበት😮😥
ወጣቱ ጃፓናዊ የሙዚቃ ፕሮዲዩሰር ሆንኮን ለ10 ዓመታት ቆጥቦ ሕልሙ የነበረውን ‘ፌራሪ 458 ስፓይደር’ መኪና ከገዛ በኋላ ያሽከረክረው በጀመረ በ1 ሰዓት ውስጥ መኪናው ሲነድ ቁጭ ብሎ ተመልክቷል።
ሕልሙ የነበረውን እና የሚወደውን ፌራሪ መኪና በገዛበት በመጀመሪያው ቀን መንደዱ ብዙዎችን አሳዝኗል፤ ጉዳዩም መነጋገሪያም ሆኗል።
የ33 ዓመቱ ወጣት መኪናውን በገዛበት ዕለት በጃፓን፣ ቶኪዮ ውስጥ በሚገኝ በሹቶ ፈጣን መንገድ ላይ እየተደሰተ የነዳው ቢሆንም ደስታው አብሮት የቆየው ለደቂቃዎች ብቻ ነበር።
ባለፈው ሳምንት ረቡዕ ዕለት ነበር ሆንኮን መኪናውን የተረከበው፤ መኪናውን እንደተረከበም ለሙከራ መንዳት ይጀምራል፤ በዚህ መሃል በውጭ በኩል ከጎኑ ጭስ ይመለከታል፤ ከሌላ መኪና የሚወጣ ይመስለውና ችላ ይለዋል።
አጠገቡ የነበረው መኪና ርቆ ቢሄድም ጭሱ ከጎኑ አልተወገደም፤ ይሄኔ እየጨሰ ያለው የራሱ አዲስ ፌራሪ መኪና መሆኑን ይጠረጥርና ዳር ይይዛል፤ እየነደደ ያለው በእርግጥም የእርሱ መኪና ነበር።
ስልክ አውጥቶ ለእሳት አደጋ ይደውላል፤ እሳት አደጋ እስኪደርስለት ከ20 ደቂቃ ያላነሰ ጊዜ ፈጅቷል፤ ይህ ሲሆን ምንም ማድረግ ያልቻለው ሆንኮን የገዛው አዲስ ፌራሪ መኪና ሙሉ በሙሉ ሲነድ ቁጭ ብሎ ለመመልከት ተገዷል።
ሆንኮን ከክስተቱ በኋላ በX ገጹ ላይ ባጋራው ጽሑፍ፥ "በጃፓን ውስጥ እንዲህ ዓይነት አስቀያሚ ክስተት የገጠመኝ እኔ ብቻ እንደሆንኩ ይሰማኛል፤ 306 ሺህ ዶላር አውጥቼ ሳልመው የኖርኩትን አዲስ ፌራሪ መኪና ብገዛም ከ1 ሰዓት በኋላ ለማስተዛዘኛ የተረፈኝ ይህ ፎቶ ብቻ ነው" ሲል ከተቃጠለ መኪናው ፎቶ ምስል ጋር አያይዞ አስነብቧል። (EBC መዝናኛ)
@siraranews
@siraranews
መንገድ ለሚዘጉ የሠርግ አጃቢ አሽከርካሪዎች ማስጠንቀቂያ ተላለፈ
በአዲስ አበባ ከተማ በዓላትና ሰርግን ምክንያት በማድረግ የትራፊክ መጨናነቅ የሚፈጽሙ መንገድ የሚዘጉ አሽከርካሪዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አሳሰበ።
ሕብረተሰቡ የጸጥታ አካላት የሚያስተላልፉትን የቅድመ ጥንቃቄ መልዕክቶች በአግባቡ እየተገበረ መሆኑን ተከትሎ በከተማዋ የወንጀል ድርጊቶች እየቀነሱ መምጣታቸውንም ገልጿል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ እንዳሉት፣ በከተማዋ የትንሳኤ በዓል በሰላማዊ ሁኔታ ተከብሯል።
ቀላል ከሚባሉ የስርቆትና የማጭበርበር ድርጊቶች ውጪ በዓሉን ተከትሎ ውስብስብና ከባድ የወንጀል ድርጊቶች አለመፈጸማቸውንም አመልክተዋል።
ለዚህ ደግሞ ህብረተሰቡ ከጸጥታ አካላት የሚተላለፉ የጥንቃቄ መልዕክቶችን በአግባቡ በመተግበሩ መሆኑን በመጥቀስ።
መጪውን የሰርግ ወራት ተከትሎ በከተማዋ የትራፊክ ፍሰት ላይ ያልተገባ የመንገድ መጨናነቅ የሚፈጽሙ አሽከርካሪዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳስበዋል።
ከተማዋን በማይመጥን መልኩ መንገድ በሚዘጉና የትራፊክ ፍሰቱን በሚያስተጓጉሉ አሽከርካሪዎች ላይ ተገቢው የእርምት እርምጃ እንደሚወሰድም መናገራቸውን ተዘግቧል።
በአዲስ አበባ ከተማ በዓላትና ሰርግን ምክንያት በማድረግ የትራፊክ መጨናነቅ የሚፈጽሙ መንገድ የሚዘጉ አሽከርካሪዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አሳሰበ።
ሕብረተሰቡ የጸጥታ አካላት የሚያስተላልፉትን የቅድመ ጥንቃቄ መልዕክቶች በአግባቡ እየተገበረ መሆኑን ተከትሎ በከተማዋ የወንጀል ድርጊቶች እየቀነሱ መምጣታቸውንም ገልጿል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ እንዳሉት፣ በከተማዋ የትንሳኤ በዓል በሰላማዊ ሁኔታ ተከብሯል።
ቀላል ከሚባሉ የስርቆትና የማጭበርበር ድርጊቶች ውጪ በዓሉን ተከትሎ ውስብስብና ከባድ የወንጀል ድርጊቶች አለመፈጸማቸውንም አመልክተዋል።
ለዚህ ደግሞ ህብረተሰቡ ከጸጥታ አካላት የሚተላለፉ የጥንቃቄ መልዕክቶችን በአግባቡ በመተግበሩ መሆኑን በመጥቀስ።
መጪውን የሰርግ ወራት ተከትሎ በከተማዋ የትራፊክ ፍሰት ላይ ያልተገባ የመንገድ መጨናነቅ የሚፈጽሙ አሽከርካሪዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳስበዋል።
ከተማዋን በማይመጥን መልኩ መንገድ በሚዘጉና የትራፊክ ፍሰቱን በሚያስተጓጉሉ አሽከርካሪዎች ላይ ተገቢው የእርምት እርምጃ እንደሚወሰድም መናገራቸውን ተዘግቧል።
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በኢትዮጵያ እና ኬንያ ሊያደርጉት የነበረውን ጉብኝት ሰረዙ
የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት ኃላፊ ማይክ ሩቢዮ በናይሮቢ እና በአዲስ አበባ ሊያደርጉት የነበረውን ጉብኝት መሰረዛቸው ተሰምቷል፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊያደርጉት የነበረውን ጉብኝት የሰረዙት፤ የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ለአምስት ቀናት በቻይና ጉብኝት ለማድረግ ወደ ቤጂንግ ካቀኑ ከሰዓታት በኋላ መሆኑ ነው የተገለጸው።
እንደ አፍሪካ ኢንተለጀንስ ዘገባ ከሆነ የሩቢዮ የመጀመሪያው የአፍሪካ ጉብኝት 'በደህንነት እና የንግድ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደርጋል' ተብሎ የተጠበቀ ቢሆንም፤ ጉብኝቱ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል።
የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት ኃላፊ ማይክ ሩቢዮ በናይሮቢ እና በአዲስ አበባ ሊያደርጉት የነበረውን ጉብኝት መሰረዛቸው ተሰምቷል፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊያደርጉት የነበረውን ጉብኝት የሰረዙት፤ የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ለአምስት ቀናት በቻይና ጉብኝት ለማድረግ ወደ ቤጂንግ ካቀኑ ከሰዓታት በኋላ መሆኑ ነው የተገለጸው።
እንደ አፍሪካ ኢንተለጀንስ ዘገባ ከሆነ የሩቢዮ የመጀመሪያው የአፍሪካ ጉብኝት 'በደህንነት እና የንግድ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደርጋል' ተብሎ የተጠበቀ ቢሆንም፤ ጉብኝቱ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል።
ቦይንግ የአፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ መክፈቱ መልካም ዜና ነው
የዚህ ክስተት ዋናው መንስኤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተከታታይ ስኬት እና ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ከምስረታው ጀምሮ የነበረው ታሪካዊ ትስስር ነው።
አሁንም ይህ ትብብር በሌሎች ሀገራት እንደሚታየው ወደ አውሮፕላን ቁሶች ማምረት እና በሀገር ውስጥ ያለውን የ Maintenance፣ Repair እና Overhau (MRO) አገልግሎቶችን ወደማሳደግ እና ማዘመን እንዲያድግ ምኞታችን ነው። (EliasMeseret)
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
የዚህ ክስተት ዋናው መንስኤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተከታታይ ስኬት እና ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ከምስረታው ጀምሮ የነበረው ታሪካዊ ትስስር ነው።
አሁንም ይህ ትብብር በሌሎች ሀገራት እንደሚታየው ወደ አውሮፕላን ቁሶች ማምረት እና በሀገር ውስጥ ያለውን የ Maintenance፣ Repair እና Overhau (MRO) አገልግሎቶችን ወደማሳደግ እና ማዘመን እንዲያድግ ምኞታችን ነው። (EliasMeseret)
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
" የትግራይ ህዝብ ከሰጠኝ እውቅናና ክብር በላይ የምመኘው የክብርና የምስጋና መድረክ የለም " - አቶ ጌታቸው ረዳ
የጠቅላይ ሚንስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ በአዲሱ የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ፕሬዜዳንት ታደሰ ወረደ (ሌ/ጀነራል) የቀረበላቸው የክብርና የምስጋና የሽኝት መድረክ ውድቅ አደረጉ።
አቶ ጌታቸው ረዳ ሚያዝያ 3/2017 ዓ.ም የጠቅላይ ሚንስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ከተሾሙ በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚድያ ቃለ-መጠይቅ ሰጥተዋል።
ሚንስትሩ UMD ለተባለ ሚድያ በትግርኛ ቋንቋ በሰጡት ቃለመጠይቅ " በትግራይ የተደረገው የስልጣን ሽግግር የትግራይ ህዝብን ደህንነትና ህልውና የሚያስጠብቅ አይደለም " ብለውታል።
"እኔን በክብር መሸኘት ቅድሚያ የሚሰጠው አይደለም ፤ ቅድሚያ የሚሰጠው በትግራይ የሰፈነው ህግ አልባ አካሄድ እንዲስተካከል መስራት ነው" ያሉት አቶ ጌታቸው አክለውም "የትግራይ ህዝብ የሰጠኝ ክብርና እውቅና ከፍተኛ ነው ፤ ከዚህ ክብርና እውቅና በላይ የምመኘው የምስጋና መድረክ የለም " ሲሉ የገለፁ ሲሆን በአዲሱ ፕሬዜዳንት የቀረበላቸው የምስጋናና የክብር የሸኝት መድረክ እንደማይቀበሉት አሳውቀዋል።
በክልሉ ያሉ ሌቦችና ህገ-ወጦች አደብ ለማስገዛት ለሚደረገው ጥረት እንደሚያግዙ ህዝቡ ለማገለገል እንደ ትናንት ዛሬም ዝግጁ እንደሆኑም ገልጸዋል።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
የጠቅላይ ሚንስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ በአዲሱ የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ፕሬዜዳንት ታደሰ ወረደ (ሌ/ጀነራል) የቀረበላቸው የክብርና የምስጋና የሽኝት መድረክ ውድቅ አደረጉ።
አቶ ጌታቸው ረዳ ሚያዝያ 3/2017 ዓ.ም የጠቅላይ ሚንስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ከተሾሙ በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚድያ ቃለ-መጠይቅ ሰጥተዋል።
ሚንስትሩ UMD ለተባለ ሚድያ በትግርኛ ቋንቋ በሰጡት ቃለመጠይቅ " በትግራይ የተደረገው የስልጣን ሽግግር የትግራይ ህዝብን ደህንነትና ህልውና የሚያስጠብቅ አይደለም " ብለውታል።
"እኔን በክብር መሸኘት ቅድሚያ የሚሰጠው አይደለም ፤ ቅድሚያ የሚሰጠው በትግራይ የሰፈነው ህግ አልባ አካሄድ እንዲስተካከል መስራት ነው" ያሉት አቶ ጌታቸው አክለውም "የትግራይ ህዝብ የሰጠኝ ክብርና እውቅና ከፍተኛ ነው ፤ ከዚህ ክብርና እውቅና በላይ የምመኘው የምስጋና መድረክ የለም " ሲሉ የገለፁ ሲሆን በአዲሱ ፕሬዜዳንት የቀረበላቸው የምስጋናና የክብር የሸኝት መድረክ እንደማይቀበሉት አሳውቀዋል።
በክልሉ ያሉ ሌቦችና ህገ-ወጦች አደብ ለማስገዛት ለሚደረገው ጥረት እንደሚያግዙ ህዝቡ ለማገለገል እንደ ትናንት ዛሬም ዝግጁ እንደሆኑም ገልጸዋል።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
የኤርትራን ሕዝብ የጨቆነ የምስራቅ አፍሪካ የሰላም ፀር ሊገረሰስ ይገባል:-ኢብራሂም ሀሩን
አቶ ኢብራሂም ሃሩን የቀይ ባህር አፋር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (RSADO) ዋና ሊቀመንበር የሰጡትን ሀሳብ ትናንት Al Jazeera English አሰራጭቶታል።
“ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በወታደራዊ መንግስት ጭቆና ውስጥ ህልቆ መሳፍርት የሌለው ሰቆ'ቃ ለሚንከላወሱ ኤርትራውያን ሊደርስላቸው ጊዜው አሁን ነው...”ሲል ፅፏዋል።
ጦርነትን እንጂ ሰላምን የማይወድ ክፋትን እንጂ መልካምነትን የማያውቅ ጭቆነን እንጂ ነፃነትን የማይፈልግ እድሜ ልኩን ምስራቅ አፍሪካን ብሎም የኤርትራ ዜጎችን እያሰቃየ ያለ አምባገነን ሊገረሰስ ይገባል ብሎል።
ዓለም ሁሉ ለኤርትራ ሕዝብ ነፃነት የበኩሉን አስተዋፅኦ ለማድረግ እንቅስቃሴ ማድረግ አለበት ብሏል።
via Zenaethiopia
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
አቶ ኢብራሂም ሃሩን የቀይ ባህር አፋር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (RSADO) ዋና ሊቀመንበር የሰጡትን ሀሳብ ትናንት Al Jazeera English አሰራጭቶታል።
“ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በወታደራዊ መንግስት ጭቆና ውስጥ ህልቆ መሳፍርት የሌለው ሰቆ'ቃ ለሚንከላወሱ ኤርትራውያን ሊደርስላቸው ጊዜው አሁን ነው...”ሲል ፅፏዋል።
ጦርነትን እንጂ ሰላምን የማይወድ ክፋትን እንጂ መልካምነትን የማያውቅ ጭቆነን እንጂ ነፃነትን የማይፈልግ እድሜ ልኩን ምስራቅ አፍሪካን ብሎም የኤርትራ ዜጎችን እያሰቃየ ያለ አምባገነን ሊገረሰስ ይገባል ብሎል።
ዓለም ሁሉ ለኤርትራ ሕዝብ ነፃነት የበኩሉን አስተዋፅኦ ለማድረግ እንቅስቃሴ ማድረግ አለበት ብሏል።
via Zenaethiopia
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
የወጣቱ ስደት‼️
ያለፈው መጋቢት ወር ብቻ 9000 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወደ የመን ገብተዋል ከመስከረም ወር ጀምሮ ደግሞ ከ 37,000 በላይ ስደተኞች በባህር ወደ የመን ገብተዋል።
ይህ በየቀኑ የዓሳ ነባሪ እራት ሆኖ ከሚቀረው ውጭ ነው ። ባህር ላይ የሚቀረው ቤት ይቁጠረው በዚህ ሁለት ወር ውስጥ ብቻ ወደ 365 ሰዎች አካባቢ ባህር ላይ ቀርተዋል።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ያለፈው መጋቢት ወር ብቻ 9000 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወደ የመን ገብተዋል ከመስከረም ወር ጀምሮ ደግሞ ከ 37,000 በላይ ስደተኞች በባህር ወደ የመን ገብተዋል።
ይህ በየቀኑ የዓሳ ነባሪ እራት ሆኖ ከሚቀረው ውጭ ነው ። ባህር ላይ የሚቀረው ቤት ይቁጠረው በዚህ ሁለት ወር ውስጥ ብቻ ወደ 365 ሰዎች አካባቢ ባህር ላይ ቀርተዋል።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ሌላኛው ትራኦሬ‼️
የ41 አመቱ የቻድ ፕሬዝዳንት ማሃማት ዴቢ የሚገኙትን የፈረንሳይ ወታደሮች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አዘዙ‼️
ፈረንሳይ በሰላም ማስከበር ሰበብ ወርቅን ጨምሮ በርካታ ማዕድናትን ወስዳለች ብለዋል።
ፕሬዝዳንት ማሃማት ዴቢ የፈረንሳይ ወታደሮች ቻድን ለቀው እንዲወጡ ያዘዙ ሲሆን፣ ይህም ለ70 አመታት የቆየውን ወታደራዊ ቆይታ እንዲያበቃ የሚያደርግ ውሳኔ መሆኑ ተነግሯል።
ይህ ውሳኔ በሉዓላዊነት እና በፀረ-ፈረንሳይኛ እንቅስቃሴን ከሚያራምዱት ከማሊ፣ ኒጀር እና ቡርኪናፋሶ ሀገራት ጋር ይመሳሰላል(አዩዘሀበሻ)።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
የ41 አመቱ የቻድ ፕሬዝዳንት ማሃማት ዴቢ የሚገኙትን የፈረንሳይ ወታደሮች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አዘዙ‼️
ፈረንሳይ በሰላም ማስከበር ሰበብ ወርቅን ጨምሮ በርካታ ማዕድናትን ወስዳለች ብለዋል።
ፕሬዝዳንት ማሃማት ዴቢ የፈረንሳይ ወታደሮች ቻድን ለቀው እንዲወጡ ያዘዙ ሲሆን፣ ይህም ለ70 አመታት የቆየውን ወታደራዊ ቆይታ እንዲያበቃ የሚያደርግ ውሳኔ መሆኑ ተነግሯል።
ይህ ውሳኔ በሉዓላዊነት እና በፀረ-ፈረንሳይኛ እንቅስቃሴን ከሚያራምዱት ከማሊ፣ ኒጀር እና ቡርኪናፋሶ ሀገራት ጋር ይመሳሰላል(አዩዘሀበሻ)።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ተዋናይት ናርዶስ አዳነ የላይፍታይም ፕሮፐርቲስ ብራንድ አምባሳደር ሆነች።
ላይፍ ታይም ፕሮፐርቲስ ተዋናይት ናርዶስ አዳነ የድርጅቱ ብራንድ አምባሳደር በማድረግ በዛሬው እለት በስካይ ላይት ሆቴል ስምምነት አድርጓል።
ላይፍ ታይም ፕሮፐርቲስ የሪል ስቴት ስራዎች ላይ የተሰማራ ድርጅት ሲሆን በ4 ኪሎ አካባቢ አፓርታማ ሰርቶ ያስረከበ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በቦሌ መድኃኒአለም አካባቢ ባለ 21 ፎቅ አፓርታማ እያስገነባ ይገኛል።
በዚህም ተዋናይቷ ዳጎስ ያለ ገንዘብ እንደምታገኝ ተገልጿል።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ላይፍ ታይም ፕሮፐርቲስ ተዋናይት ናርዶስ አዳነ የድርጅቱ ብራንድ አምባሳደር በማድረግ በዛሬው እለት በስካይ ላይት ሆቴል ስምምነት አድርጓል።
ላይፍ ታይም ፕሮፐርቲስ የሪል ስቴት ስራዎች ላይ የተሰማራ ድርጅት ሲሆን በ4 ኪሎ አካባቢ አፓርታማ ሰርቶ ያስረከበ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በቦሌ መድኃኒአለም አካባቢ ባለ 21 ፎቅ አፓርታማ እያስገነባ ይገኛል።
በዚህም ተዋናይቷ ዳጎስ ያለ ገንዘብ እንደምታገኝ ተገልጿል።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews