‼️ ፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር ታገደ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥር የሚሰሩ ኦርቶዶክሳውያን የሚዲያ ተቋማት በአንድ ማዕከል እንዲያገለግሉ፣ የመረጃ ፍሰቱ ወጥነት ያለውና ተቋማዊ መሆን ይችል ዘንድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ የሁለት ቀናት ሥልጠና ተሰጥቶ የቤተ ክርስቲያን መሠረት እምነት፣ ሥርዓተ አምልኮና ትውፊት አክብረው በቤተ ክርስቲያን ዙሪያ ዘገባ ማከናወን የሚችሉበት ፈቃድ ከመምሪያው መሰጠቱ ይታወሳል።
ከእነዚህ የሚዲያ ተቋማት መካከልም የፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር ፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን አንዱ ሆኖ ዘገባዎችን ሲያሰራጭ ቆይቷል።
ሆኖም ግን በፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን በዕለተ ስቅለት "ቅድስት ድንግል ማርያም ቤዛዊተ ዓለም አትባልም።" በሚል ርእስ የተላለፈው ትምህርትን ውዝግብ በማሰነሳቱና ቋሚ ሲኖዶስ በጉዳዩ ዙሪያ ተወያይቶ ውሳኔ ለመስጠት ለረቡዕ ሚያዚያ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ የያዘ በመሆኑና ጉዳዩ በሚገባ ተጣርቶ ውሳኔ እስከሚሰጠው ድረስ ከመምሪያችን ለፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን የተሰጠው የዘገባ ፍቃድ ለጊዜው የታገደ መሆኑን እንገልጻለን።
ሚያዚያ ፲፭ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
አዲስ አበባ -ኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥር የሚሰሩ ኦርቶዶክሳውያን የሚዲያ ተቋማት በአንድ ማዕከል እንዲያገለግሉ፣ የመረጃ ፍሰቱ ወጥነት ያለውና ተቋማዊ መሆን ይችል ዘንድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ የሁለት ቀናት ሥልጠና ተሰጥቶ የቤተ ክርስቲያን መሠረት እምነት፣ ሥርዓተ አምልኮና ትውፊት አክብረው በቤተ ክርስቲያን ዙሪያ ዘገባ ማከናወን የሚችሉበት ፈቃድ ከመምሪያው መሰጠቱ ይታወሳል።
ከእነዚህ የሚዲያ ተቋማት መካከልም የፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር ፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን አንዱ ሆኖ ዘገባዎችን ሲያሰራጭ ቆይቷል።
ሆኖም ግን በፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን በዕለተ ስቅለት "ቅድስት ድንግል ማርያም ቤዛዊተ ዓለም አትባልም።" በሚል ርእስ የተላለፈው ትምህርትን ውዝግብ በማሰነሳቱና ቋሚ ሲኖዶስ በጉዳዩ ዙሪያ ተወያይቶ ውሳኔ ለመስጠት ለረቡዕ ሚያዚያ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ የያዘ በመሆኑና ጉዳዩ በሚገባ ተጣርቶ ውሳኔ እስከሚሰጠው ድረስ ከመምሪያችን ለፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን የተሰጠው የዘገባ ፍቃድ ለጊዜው የታገደ መሆኑን እንገልጻለን።
ሚያዚያ ፲፭ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
አዲስ አበባ -ኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ዘገባውን ሚዛናዊ ለማድረግ የሄደው ጋዜጠኛ ታሰረ!
የሪፖርተር ጋዜጣ ዘጋቢ ጋዜጠኛ አበበ ፍቅር ታሰረ፡፡ጋዜጠኛ አበበ የታሰረው ትናንት ሚያዚያ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. ምሽት አካባቢ ነው፡፡
ጋዜጠኛው ለእስር የተዳረገው ከልደታ ክፍለ ከተማ ኃላፊዎች መረጃ በማሰባሰብ ላይ እያለ ሲሆን፣ የታሰረበት ምክንያት እስካሁን ግልጽ አልሆነም፡፡
ጋዜጠኛው ለእስር የተዳረገው እየሠራው ለነበረው ዘገባ ሚዛኑን ለመጠበቅ፣ የክፍለ ከተማውን ኃላፊዎች ለማነጋገር በሥፍራው በተገኘበት ወቅት ነበር፡፡
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
የሪፖርተር ጋዜጣ ዘጋቢ ጋዜጠኛ አበበ ፍቅር ታሰረ፡፡ጋዜጠኛ አበበ የታሰረው ትናንት ሚያዚያ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. ምሽት አካባቢ ነው፡፡
ጋዜጠኛው ለእስር የተዳረገው ከልደታ ክፍለ ከተማ ኃላፊዎች መረጃ በማሰባሰብ ላይ እያለ ሲሆን፣ የታሰረበት ምክንያት እስካሁን ግልጽ አልሆነም፡፡
ጋዜጠኛው ለእስር የተዳረገው እየሠራው ለነበረው ዘገባ ሚዛኑን ለመጠበቅ፣ የክፍለ ከተማውን ኃላፊዎች ለማነጋገር በሥፍራው በተገኘበት ወቅት ነበር፡፡
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
‼️ይቅርታ ጠየቁ
ከሰሞኑ ትክቅ መነጋገሪያ ሆነው የሰነበቱት አቡነ ገብርኤል ቤተ ክርሰቲያኒቱን እና ህዝቡን ይቅርታ ጠይቀዋል።
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ከሰሞኑ ትክቅ መነጋገሪያ ሆነው የሰነበቱት አቡነ ገብርኤል ቤተ ክርሰቲያኒቱን እና ህዝቡን ይቅርታ ጠይቀዋል።
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የፍልስጤም አስተዳደር ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስ ከፍልስጤም ነፃነት ድርጅት (PLO) ማዕከላዊ ምክር ቤት ስብሰባ በፊት ለሐማስ ባስተላለፈው መልዕክት:-
“እናንተ የውሻ ልጆች ሆይ፣ [የእስራኤላውያን ምርኮኞችን ፍቱ፣ ሕዝባችንንም አድኑ፣ እስራኤልም ከእንግዲህ ወዲህ ሰበብ እንዳታገኝ አድርጉ" ለሐማስ ድርጊት ዋጋ እየከፈለ ያለው ህዝቡ ነው ዋጋ እየከፈልኩ ያለሁት እኔ ነኝ እስኪ የሞተውን ህዝብ አስቡት" ሲል ተናግሯል።
“እናንተ የውሻ ልጆች ሆይ፣ [የእስራኤላውያን ምርኮኞችን ፍቱ፣ ሕዝባችንንም አድኑ፣ እስራኤልም ከእንግዲህ ወዲህ ሰበብ እንዳታገኝ አድርጉ" ለሐማስ ድርጊት ዋጋ እየከፈለ ያለው ህዝቡ ነው ዋጋ እየከፈልኩ ያለሁት እኔ ነኝ እስኪ የሞተውን ህዝብ አስቡት" ሲል ተናግሯል።
ነገሩ እንዴት ነው??
ሃገር በፕሮፖጋንዳ እና በአክቲቪስት ጩኸት ሊመራ፣ እውነትም በሃሰት ድግግሞሽ ሊጠፋ አይችልም። ለአንድ ሃገር ደግሞ ክብርና ተገቢ ክፍያ የሚገባው የሰውን ነፍስ ለሚያድን ሃኪም፣ ድንበር ለሚጠብቅ ሰራዊት፣ ትውልድ ለሚቀርጹ መምህራን እንጂ ህዝብ ሲያጋጭ የሚውል፣ ጸብ ጠማቂ ወሬኛ አይደለም
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ሃገር በፕሮፖጋንዳ እና በአክቲቪስት ጩኸት ሊመራ፣ እውነትም በሃሰት ድግግሞሽ ሊጠፋ አይችልም። ለአንድ ሃገር ደግሞ ክብርና ተገቢ ክፍያ የሚገባው የሰውን ነፍስ ለሚያድን ሃኪም፣ ድንበር ለሚጠብቅ ሰራዊት፣ ትውልድ ለሚቀርጹ መምህራን እንጂ ህዝብ ሲያጋጭ የሚውል፣ ጸብ ጠማቂ ወሬኛ አይደለም
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
አስገራሚው የኔቶ በጀት🤫
🔻አንድም ጦረንት ላይ ሳይሳተፍ በአንድ አመት ብቻ 486 ቢሊዮን ዶላር ወጭ አድርጓል‼️
የሰሜን አትላንቲክ የጦር ጥምረት (ኔቶ) ባለፈው በፈረንጆቹ 2024 ለመከላከያ በሚል 19 ነጥብ 4 በመቶ ወይም 486 ቢሊዮን ዶላር የሚሆን ወጭ ማውጣቱ ተገለጸ።
በ2024 ህብረቱ ለወታደራዊ አገልግሎት 486 ቢሊዮን ዶላር በመመደብ ከ2023 የተሻለ እንደነበርም የኔቶ ዋና ጸሀፊ ማርክ ሩቴ መረጃውን አጋርተዋል፡፡
የቃል ኪዳን ጦሩ በዩክረን ሩሲያ ጦርነት ከዩክሬን በኩል ወግኖ ሊዋጋ ይችላል በሚል ስጋቶች ሲነሱ ቢቆዩም ሶስተኛውን የአለም ጦርነት በይፋ ማወጅ ይሆናል በሚል እቅዱ የእሰረ ሲሆን፣ ጦሩ ባለፈው 2024 ብቻ አንድም ጦርነት ላይ ሳይሳተፍ 486 ቢሊዮን ዶላር ወጭ አድርጓል መባሉ ብዙዎችን እያነጋገረ ነው‼️
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
🔻አንድም ጦረንት ላይ ሳይሳተፍ በአንድ አመት ብቻ 486 ቢሊዮን ዶላር ወጭ አድርጓል‼️
የሰሜን አትላንቲክ የጦር ጥምረት (ኔቶ) ባለፈው በፈረንጆቹ 2024 ለመከላከያ በሚል 19 ነጥብ 4 በመቶ ወይም 486 ቢሊዮን ዶላር የሚሆን ወጭ ማውጣቱ ተገለጸ።
በ2024 ህብረቱ ለወታደራዊ አገልግሎት 486 ቢሊዮን ዶላር በመመደብ ከ2023 የተሻለ እንደነበርም የኔቶ ዋና ጸሀፊ ማርክ ሩቴ መረጃውን አጋርተዋል፡፡
የቃል ኪዳን ጦሩ በዩክረን ሩሲያ ጦርነት ከዩክሬን በኩል ወግኖ ሊዋጋ ይችላል በሚል ስጋቶች ሲነሱ ቢቆዩም ሶስተኛውን የአለም ጦርነት በይፋ ማወጅ ይሆናል በሚል እቅዱ የእሰረ ሲሆን፣ ጦሩ ባለፈው 2024 ብቻ አንድም ጦርነት ላይ ሳይሳተፍ 486 ቢሊዮን ዶላር ወጭ አድርጓል መባሉ ብዙዎችን እያነጋገረ ነው‼️
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ትራምፕ ከፑቲን ጋር ለመገናኘት ማቀዳቸወን ገልጸዋል!!
ትራምፕ ከመካከለኛው ምሥራቅ ጉብኝታቸው በኋላ ከፑቲን ጋር ለመገናኘት አቅደዋል ተባለ። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ከግንቦት 5 እስከ 8 ወደ ኳታር፣ ሳዑዲ አረቢያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ይጓዛሉ።
"ከዚያ በኋላ ብዙም ሳይቆይ ከፑቲን ጋር እንገናኛለን ብዬ አስባለሁ" ሲሉ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል፡፡ የክሬምሊን ቃል አቀባይ የሩሲያ እና የአሜሪካ መሪዎች ግንኙነት ፍሬያማ ይሆናል ተብሎ እንደሚጠበቅ እና ዝግጅቶች ከውዲሁ እየተደረጉ እንደሆነ ረቡዕ ዕለት አስታውቀዋል፡፡
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ትራምፕ ከመካከለኛው ምሥራቅ ጉብኝታቸው በኋላ ከፑቲን ጋር ለመገናኘት አቅደዋል ተባለ። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ከግንቦት 5 እስከ 8 ወደ ኳታር፣ ሳዑዲ አረቢያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ይጓዛሉ።
"ከዚያ በኋላ ብዙም ሳይቆይ ከፑቲን ጋር እንገናኛለን ብዬ አስባለሁ" ሲሉ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል፡፡ የክሬምሊን ቃል አቀባይ የሩሲያ እና የአሜሪካ መሪዎች ግንኙነት ፍሬያማ ይሆናል ተብሎ እንደሚጠበቅ እና ዝግጅቶች ከውዲሁ እየተደረጉ እንደሆነ ረቡዕ ዕለት አስታውቀዋል፡፡
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
28 የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር ተጭበርበሩ
28 የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር መጭበርበራቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዓመታዊ የገንዘብ ደህንነት ሪፖርትን ጠቅሶ የፌደራል የሥነምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ይፋ አደረገ፡፡
የባንኩ ሪፖርት እስከ ሰኔ 2024 ድረስ ያሉ የገንዘብ እንቅስቀሴዎች ዙሪያ ትኩረቱን አድርጓል፡፡ ባንኩ በሪፖርቱ ላይ እንደጠቀሰው 28 የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በአጭበርባሪዎች ገንዘባቸውን አጥተዋል ብሏል።
የማጭበርበር ድርጊቶቹ የተፈጸሙት በሐሰተኛ የገንዘብ ኖቶች፣ በተሰረቁ የኤትኤም ማሽኖች፣ በሐሰተኛ ቼኮች፣ በሐሰተኛ የስልክ መልዕክት እና ተያያዥ መንገዶች አማካኝነት ነው፡፡
በዚህ ዓመት ባንኮች ያጡት ገንዘብ ከዓምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ300 ሚሊዮን ብር ጭማሪ እንዳሳየም በሪፖርቱ ላይ ተጠቅሷል፡፡
በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ካሉ 31 ባንኮች ውስጥ 28ቱ ሲጭበረበሩ የቀሪዎቹ ሶስት ባንኮች ማንነት ግን በሪፖርቱ ላይ አልተጠቀሰም፡፡
ባንኮች ከአነስተኛ የብድር እና ቁጠባ ተቋማት ጋር በመቀናጀት ብድሮችን እየሰጡ ነው የተባለ ሲሆን ይህ አገልግሎት እየጨመረ መሄድ እና የበይነ መረብ ማጭበርበሮች መበራከት ባንኮች የሚያጡት ገንዘብ ሊጨምር እንደሚችል ብሔራዊ ባንክ በሪፖርቱ ላይ ጠቅሷል፡፡
(ፌ/ሥ/ፀ/ሙ/ኮ)
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
28 የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር መጭበርበራቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዓመታዊ የገንዘብ ደህንነት ሪፖርትን ጠቅሶ የፌደራል የሥነምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ይፋ አደረገ፡፡
የባንኩ ሪፖርት እስከ ሰኔ 2024 ድረስ ያሉ የገንዘብ እንቅስቀሴዎች ዙሪያ ትኩረቱን አድርጓል፡፡ ባንኩ በሪፖርቱ ላይ እንደጠቀሰው 28 የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በአጭበርባሪዎች ገንዘባቸውን አጥተዋል ብሏል።
የማጭበርበር ድርጊቶቹ የተፈጸሙት በሐሰተኛ የገንዘብ ኖቶች፣ በተሰረቁ የኤትኤም ማሽኖች፣ በሐሰተኛ ቼኮች፣ በሐሰተኛ የስልክ መልዕክት እና ተያያዥ መንገዶች አማካኝነት ነው፡፡
በዚህ ዓመት ባንኮች ያጡት ገንዘብ ከዓምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ300 ሚሊዮን ብር ጭማሪ እንዳሳየም በሪፖርቱ ላይ ተጠቅሷል፡፡
በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ካሉ 31 ባንኮች ውስጥ 28ቱ ሲጭበረበሩ የቀሪዎቹ ሶስት ባንኮች ማንነት ግን በሪፖርቱ ላይ አልተጠቀሰም፡፡
ባንኮች ከአነስተኛ የብድር እና ቁጠባ ተቋማት ጋር በመቀናጀት ብድሮችን እየሰጡ ነው የተባለ ሲሆን ይህ አገልግሎት እየጨመረ መሄድ እና የበይነ መረብ ማጭበርበሮች መበራከት ባንኮች የሚያጡት ገንዘብ ሊጨምር እንደሚችል ብሔራዊ ባንክ በሪፖርቱ ላይ ጠቅሷል፡፡
(ፌ/ሥ/ፀ/ሙ/ኮ)
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
Just In‼️
🔻
በሐማሱ መሪ ኻሊል አል ሃያ የተመራ ከፍተኛ ልዑክ በተኩስ አቁም ድርድር ሃሳቦች ላይ ለመምከር ግብፅ ካይሮ ገብቷል።
🔻
በሐማሱ መሪ ኻሊል አል ሃያ የተመራ ከፍተኛ ልዑክ በተኩስ አቁም ድርድር ሃሳቦች ላይ ለመምከር ግብፅ ካይሮ ገብቷል።
ፈንጂ በሲም ካርድ‼️
“ሲም ካርድ በመጠቀም ፈንጂዎችን ለማፈንዳት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ተጠርጣሪዎችን ይዣለሁ” ሲል #የጎንደር ከተማ ሰላምና ፀጥታ መምሪያ አስታወቀ
የጎንደር ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ መምሪያ “ሲም ካርድ በመጠቀም ፈንጂዎችን በማፈንዳት የህብረተሰቡን ሰላም ለማደፍረስ ሲንቀሳቀሱ የተገኙ ሶስት ተጠርጣሪዎች” ይዣለሁ ሲል ገለጸ።
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
“ሲም ካርድ በመጠቀም ፈንጂዎችን ለማፈንዳት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ተጠርጣሪዎችን ይዣለሁ” ሲል #የጎንደር ከተማ ሰላምና ፀጥታ መምሪያ አስታወቀ
የጎንደር ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ መምሪያ “ሲም ካርድ በመጠቀም ፈንጂዎችን በማፈንዳት የህብረተሰቡን ሰላም ለማደፍረስ ሲንቀሳቀሱ የተገኙ ሶስት ተጠርጣሪዎች” ይዣለሁ ሲል ገለጸ።
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ነው። አንዱ አጠገቡ ላለው ጓደኛው እንዲህ አለው። "ቄሱ ቆንጆ ሚስት አለቻቸው። እንዋደዳለን። አሁን እሷ ጋ ልሄድ ነው። አንተ ከቅዳሴ በኋላ ቄሱን በወሬ ያዝልኝ። ከመምጣትህ በፊት አስቀድመህ ደውልልኝ አደራ" አለው።
ጓደኛው ከቅዳሴ በኋላ ቄሱን አስቁሞ የባጥ የቆጡን ያወራላቸው ጀመር። ቄሱም በሰውዬው የተዘበራረቀ ንግግር ግራ ገባቸውና ምን እንደፈለገ በቁጣ ጠየቁት።
ሰውዬም የሃጢአተኝነት ስሜት ተሰማውና ዕውነቱን ነገራቸው "ይቅር ይበሉኝ አባቴ! ጓደኛዬ ከእርስዎ ሚስት ጋር ሊተኛ ሄዶ እኔ እርስዎን በወሬ እንድይዝሎት ነግሮኝ ነው" ብሎ እግራቸው ላይ ወደቀ።
ቄሱም ፈጥነው አነሱትና እንዲህ አሉት "አንተ ሞኝ! አሁኑኑ ወደ ሚስትህ ፈጥነህ ሂድ! እኔ ሚስቴ ከሞተች 5 ዓመት አልፏታል"....... !🙆♂️
ምን ልልክ ፈልጌ ነው ላጤነት ይለምልም 🖐
መልካም በዓል🙏
(በተስፋዬ ሐይለማርያም)
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ጓደኛው ከቅዳሴ በኋላ ቄሱን አስቁሞ የባጥ የቆጡን ያወራላቸው ጀመር። ቄሱም በሰውዬው የተዘበራረቀ ንግግር ግራ ገባቸውና ምን እንደፈለገ በቁጣ ጠየቁት።
ሰውዬም የሃጢአተኝነት ስሜት ተሰማውና ዕውነቱን ነገራቸው "ይቅር ይበሉኝ አባቴ! ጓደኛዬ ከእርስዎ ሚስት ጋር ሊተኛ ሄዶ እኔ እርስዎን በወሬ እንድይዝሎት ነግሮኝ ነው" ብሎ እግራቸው ላይ ወደቀ።
ቄሱም ፈጥነው አነሱትና እንዲህ አሉት "አንተ ሞኝ! አሁኑኑ ወደ ሚስትህ ፈጥነህ ሂድ! እኔ ሚስቴ ከሞተች 5 ዓመት አልፏታል"....... !🙆♂️
ምን ልልክ ፈልጌ ነው ላጤነት ይለምልም 🖐
መልካም በዓል🙏
(በተስፋዬ ሐይለማርያም)
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
10 ነጥብ 7 ሚሊየን የኢትዮ ቴሌኮም ድርሻ ተሸጠ
በኢትዮ ቴሌኮም የ10 በመቶ አክሲዮን ሽያጭ 10 ነጥብ 7 ሚሊየን የአክሲዮን ድርሻዎች መሸጣቸውን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ።
የአክሲዮን ሽያጭ ሂደቱ ለ121 ቀናት ሲካሂድ የቆየ ሲሆን፤ 47 ሺህ 377 ኢትዮጵያዊያን መሳተፋቸው ተገልጿል።
በሂደቱ 3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የተከፈለ ገንዘብ የተሰበሰበ ሲሆን 10 ነጥብ 7 ሚሊዮን የአክሲዮን ድርሻዎች ተሽጠዋል።
ጥቅምት 6 ቀን 2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮ ቴሌኮምን 10 በመቶ የአክሲዮን ሽያጭ ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል። [ኢትዮ ኤፍ ኤም]
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
በኢትዮ ቴሌኮም የ10 በመቶ አክሲዮን ሽያጭ 10 ነጥብ 7 ሚሊየን የአክሲዮን ድርሻዎች መሸጣቸውን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ።
የአክሲዮን ሽያጭ ሂደቱ ለ121 ቀናት ሲካሂድ የቆየ ሲሆን፤ 47 ሺህ 377 ኢትዮጵያዊያን መሳተፋቸው ተገልጿል።
በሂደቱ 3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የተከፈለ ገንዘብ የተሰበሰበ ሲሆን 10 ነጥብ 7 ሚሊዮን የአክሲዮን ድርሻዎች ተሽጠዋል።
ጥቅምት 6 ቀን 2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮ ቴሌኮምን 10 በመቶ የአክሲዮን ሽያጭ ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል። [ኢትዮ ኤፍ ኤም]
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
የሩሲያ ከፍተኛ የጦር አዛዥ ተገደሉ‼️
የሩሲያ ከፍተኛ የጦር አዛዥ የሆኑት ሜጀር ጄኔራል ያሮስላቭ በሞስኮ ከተማ አቅራቢያ በመኪና ላይ በተጠመደ የቦንብ ጥቃት ህይወታቸው ማለፉን የሩሲያ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡
ጄኔራሉ በአካባቢው እያለፉ በነበረበት ወቅት በሪሞት የሚዘወር ቦንብ የተጠመደበት መኪና ፈንድቶ ጥቃቱ እንደደረሰባቸው ተገልጿል፡፡
ይህም የዶናልድ ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ እና ፕሬዚዳንት ፑቲን የተኩስ አቁም ስምምነትን በተመለከተ የሚያድርጉት ውይይት ሰዓታት ሲቀረው መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
ጥቃቱን ተከትሎ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ "ሞስኮ የዩክሬንን ጦርነት ለማስቆም ከአሜሪካ ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ ዝግጁ ነበረች፤ ሆኖም ግን ቆም ብሎ ማሰብ ያስፈልጋል" ሲሉ ተናግረዋል፡፡
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
የሩሲያ ከፍተኛ የጦር አዛዥ የሆኑት ሜጀር ጄኔራል ያሮስላቭ በሞስኮ ከተማ አቅራቢያ በመኪና ላይ በተጠመደ የቦንብ ጥቃት ህይወታቸው ማለፉን የሩሲያ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡
ጄኔራሉ በአካባቢው እያለፉ በነበረበት ወቅት በሪሞት የሚዘወር ቦንብ የተጠመደበት መኪና ፈንድቶ ጥቃቱ እንደደረሰባቸው ተገልጿል፡፡
ይህም የዶናልድ ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ እና ፕሬዚዳንት ፑቲን የተኩስ አቁም ስምምነትን በተመለከተ የሚያድርጉት ውይይት ሰዓታት ሲቀረው መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
ጥቃቱን ተከትሎ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ "ሞስኮ የዩክሬንን ጦርነት ለማስቆም ከአሜሪካ ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ ዝግጁ ነበረች፤ ሆኖም ግን ቆም ብሎ ማሰብ ያስፈልጋል" ሲሉ ተናግረዋል፡፡
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
SIRARA
ዘገባውን ሚዛናዊ ለማድረግ የሄደው ጋዜጠኛ ታሰረ! የሪፖርተር ጋዜጣ ዘጋቢ ጋዜጠኛ አበበ ፍቅር ታሰረ፡፡ጋዜጠኛ አበበ የታሰረው ትናንት ሚያዚያ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. ምሽት አካባቢ ነው፡፡ ጋዜጠኛው ለእስር የተዳረገው ከልደታ ክፍለ ከተማ ኃላፊዎች መረጃ በማሰባሰብ ላይ እያለ ሲሆን፣ የታሰረበት ምክንያት እስካሁን ግልጽ አልሆነም፡፡ ጋዜጠኛው ለእስር የተዳረገው እየሠራው ለነበረው ዘገባ ሚዛኑን ለመጠበቅ፣…
#Update
‼️ፍርድ ቤት ወሰነለት
ረዕቡ ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ በቁጥጥር ስር የዋለው የሪፖርተር ጋዜጠኛ አበበ ፍቅር፤ በአስር ሺህ ብር የገንዘብ ዋስትና እንዲለቀቀ ፍርድ ቤት ወሰነ።
መርማሪ ፖሊስ፤ ጋዜጠኛው "ሁከት እና ረብሻ ለመፍጠር ሲንቀሳቀስ" እንደተያዘ ለፍርድ ቤት መናገሩን ምንጮች ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ጋዜጠኛው ከትናንት በስቲያ ረቡዕ በፀጥታ ኃይሎች ቁጥጥር ስር የዋለው፤ እያዘጋጀ ለነበረው ዘገባ የልደታ ክፍለ ከተማ ኃላፊዎችን ለማነጋገር በክፍለ ከተማው ቢሮ በተገኘበት ወቅት እንደሆነ ተገልጿል።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
‼️ፍርድ ቤት ወሰነለት
ረዕቡ ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ በቁጥጥር ስር የዋለው የሪፖርተር ጋዜጠኛ አበበ ፍቅር፤ በአስር ሺህ ብር የገንዘብ ዋስትና እንዲለቀቀ ፍርድ ቤት ወሰነ።
መርማሪ ፖሊስ፤ ጋዜጠኛው "ሁከት እና ረብሻ ለመፍጠር ሲንቀሳቀስ" እንደተያዘ ለፍርድ ቤት መናገሩን ምንጮች ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ጋዜጠኛው ከትናንት በስቲያ ረቡዕ በፀጥታ ኃይሎች ቁጥጥር ስር የዋለው፤ እያዘጋጀ ለነበረው ዘገባ የልደታ ክፍለ ከተማ ኃላፊዎችን ለማነጋገር በክፍለ ከተማው ቢሮ በተገኘበት ወቅት እንደሆነ ተገልጿል።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
Telegram
SIRARA
ይህ ቻናል ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና የተረጋገጡ እና አዝናኝ የሆኑ መረጃዎች የሚቀርቡበት ነው!
ለማስታወቂያ እና ጥቆማ በዚህ ያናግሩን 👉 https://t.me/mo_anbesa
ለማስታወቂያ እና ጥቆማ በዚህ ያናግሩን 👉 https://t.me/mo_anbesa
በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ማስጠንቀቂያ አውጥቷል።
"የአሜሪካ ኤምባሲ የአሜሪካ ዜጎች ለራሳቸውና ለቤተሰቦቻቸው የግል ደህንነት ሁልጊዜ ትኩረት እንዲሰጡ ያሳስባል። ወንጀል በማንኛውም ቦታና በማንኛውም ጊዜ ሊከሰት ስለሚችል፣ ንቁ መሆን ተጋላጭነትን ለመቀነስ ቁልፍ ነው።
ሰልፎችን፣ ስብሰባዎችን እና ሌሎች ብዙ ህዝብ የሚሰበሰብባቸውን ቦታዎች ያስወግዱ።
እነዚህ አይነት ስብስቦች በመላው ከተማ የትራፊክ መጨናነቅን፣ የፖሊስ መገኘትን እና የፖሊስ ፍተሻ ኬላዎችን እንዲሁም ሁከትን ሊያስከትሉ ይችላሉ።
በአብዛኛዎቹ ሁኔታዎች እነዚህ ሁነቶች፣ ሰልፎች እና/ወይም የትራፊክ ጉዳዮች በድንገት ሊከሰቱ ስለሚችሉ፣ ሁሉም ሰው ንቁ ሆኖ እንዲጠብቅ እናበረታታለን" ሲል ዜጉን አስጠንቅቋል።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
"የአሜሪካ ኤምባሲ የአሜሪካ ዜጎች ለራሳቸውና ለቤተሰቦቻቸው የግል ደህንነት ሁልጊዜ ትኩረት እንዲሰጡ ያሳስባል። ወንጀል በማንኛውም ቦታና በማንኛውም ጊዜ ሊከሰት ስለሚችል፣ ንቁ መሆን ተጋላጭነትን ለመቀነስ ቁልፍ ነው።
ሰልፎችን፣ ስብሰባዎችን እና ሌሎች ብዙ ህዝብ የሚሰበሰብባቸውን ቦታዎች ያስወግዱ።
እነዚህ አይነት ስብስቦች በመላው ከተማ የትራፊክ መጨናነቅን፣ የፖሊስ መገኘትን እና የፖሊስ ፍተሻ ኬላዎችን እንዲሁም ሁከትን ሊያስከትሉ ይችላሉ።
በአብዛኛዎቹ ሁኔታዎች እነዚህ ሁነቶች፣ ሰልፎች እና/ወይም የትራፊክ ጉዳዮች በድንገት ሊከሰቱ ስለሚችሉ፣ ሁሉም ሰው ንቁ ሆኖ እንዲጠብቅ እናበረታታለን" ሲል ዜጉን አስጠንቅቋል።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ኢትዮጵያ ላሉ ዜጎቹ ⤵️
"ለግል ደህንነታችሁ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳትረሱ... እንደ ሰልፍ ያሉ ህዝብ ከሚሰበሰቡባቸው ስፍራዎች ራቁ"
የፌደራል ፖሊስ በኦፊሴላዊ የፌስቡክ ገፁ ፖስቱ ስር የሰጠው አስተያየት ⤵️
"ደርሶኛል"
🤔🤔
@EliasMeseret
"ለግል ደህንነታችሁ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳትረሱ... እንደ ሰልፍ ያሉ ህዝብ ከሚሰበሰቡባቸው ስፍራዎች ራቁ"
የፌደራል ፖሊስ በኦፊሴላዊ የፌስቡክ ገፁ ፖስቱ ስር የሰጠው አስተያየት ⤵️
"ደርሶኛል"
🤔🤔
@EliasMeseret