በአሜሪካ የሀማስ ተቃውሞ ሰልፍ ላይ ጥቃት ተሰነዘረ
በአሜሪካ ኮሎራዶ በሚገኝ የገበያ ማዕከል አንድ ግለሰብ በሰዎች ላይ በፈፀመው እሳት የመልቀቅ ጥቃት ስድስት ሰዎች አካላዊ ጉዳት ገጠማቸው ተባለ፡፡
ግለሰቡ በገበያ ስፍራው በነበሩ ሰዎች ላይ ሞሎቶቭ ኮክቴል የተሰኘውን ጓዳ ሰራሽ ተቀጣጣይ ቁስ በመወርወር በስድስቱ ላይ አካላዊ ጉዳት ማድረሱን ቢቢሲ ፅፏል፡፡
ስፍራው በሐማስ ተይዘው የሚገኙ ታጋቾች እንዲለቀቁ የሚጠይቁ ሰዎች መሰባሰቢያ ነበር ተብሏል፡፡
ግለሰቡ ተቀጣጣይ ቁሱን በሚወረውርበት ወቅት ነፃነት ለፍልስጤም ብሎ ይጮህ እንደነበር ተጠቅሷል፡፡
የአሜሪካ ፌዴራል የምርመራ ቢሮ ሹሞች የግለሰቡ ድርጊት የሽብር ጥቃት እንደሆነ እንጠረጥራለን ማለታቸው ተሰምቷል፡፡
የእስራኤሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኮሎራዶውን ጥቃቱ የፀረ ሴማዊነት ውጤት ነው ማለታቸው ተጠቅሷል፡፡
በአሜሪካ ኮሎራዶ በሚገኝ የገበያ ማዕከል አንድ ግለሰብ በሰዎች ላይ በፈፀመው እሳት የመልቀቅ ጥቃት ስድስት ሰዎች አካላዊ ጉዳት ገጠማቸው ተባለ፡፡
ግለሰቡ በገበያ ስፍራው በነበሩ ሰዎች ላይ ሞሎቶቭ ኮክቴል የተሰኘውን ጓዳ ሰራሽ ተቀጣጣይ ቁስ በመወርወር በስድስቱ ላይ አካላዊ ጉዳት ማድረሱን ቢቢሲ ፅፏል፡፡
ስፍራው በሐማስ ተይዘው የሚገኙ ታጋቾች እንዲለቀቁ የሚጠይቁ ሰዎች መሰባሰቢያ ነበር ተብሏል፡፡
ግለሰቡ ተቀጣጣይ ቁሱን በሚወረውርበት ወቅት ነፃነት ለፍልስጤም ብሎ ይጮህ እንደነበር ተጠቅሷል፡፡
የአሜሪካ ፌዴራል የምርመራ ቢሮ ሹሞች የግለሰቡ ድርጊት የሽብር ጥቃት እንደሆነ እንጠረጥራለን ማለታቸው ተሰምቷል፡፡
የእስራኤሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኮሎራዶውን ጥቃቱ የፀረ ሴማዊነት ውጤት ነው ማለታቸው ተጠቅሷል፡፡
ዛሬ በዚህ ሰዓት እና በዚህ ቀን አርበኛ ዘመነ ካሴ ከእስር የተፈታበት ቀን እንደሆነ ፌስቡክ "2 Years Memories" ብሎ ለጉርሻ ፔጅ አስታውሷል።
አርበኛ ዘመነ ካሴን በተመለከተ፡-
* ኢትዮጵያን በፍቅር ከሚወዱት ውስጥ ይመደባሉ።
* ሚሊዮኖች ጀግናና የጀግና ዘር እንደሆኑ ይመሰክሩለታል።
* እጅግ ብዙ ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን በፍቅር ይወዱታል።
* ላመኑበት ነገር ሟች ነው ይሉታል።
* ከሁለት ዓመት በፊት በዚህ ሰዓት ከብዙ ወራት እስር በኋላ ሲፈታ፣ መላው ሕዝብ በፍቅርና በክብር አጅቦ፣ እንዲሁም ደማቅ አቀባበልም አድርጎለታል ለቤቱ አብቅቶታል::
ስለ አርበኛ ዘመነ ካሴ ስታስቡ ግን ምን ይሰማችኋል? ሀሳባችሁን አካፍሉን።
🙏🙏🙏
ጉርሻ
አርበኛ ዘመነ ካሴን በተመለከተ፡-
* ኢትዮጵያን በፍቅር ከሚወዱት ውስጥ ይመደባሉ።
* ሚሊዮኖች ጀግናና የጀግና ዘር እንደሆኑ ይመሰክሩለታል።
* እጅግ ብዙ ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን በፍቅር ይወዱታል።
* ላመኑበት ነገር ሟች ነው ይሉታል።
* ከሁለት ዓመት በፊት በዚህ ሰዓት ከብዙ ወራት እስር በኋላ ሲፈታ፣ መላው ሕዝብ በፍቅርና በክብር አጅቦ፣ እንዲሁም ደማቅ አቀባበልም አድርጎለታል ለቤቱ አብቅቶታል::
ስለ አርበኛ ዘመነ ካሴ ስታስቡ ግን ምን ይሰማችኋል? ሀሳባችሁን አካፍሉን።
🙏🙏🙏
ጉርሻ
ኤርትራ በአሜሪካ ከታገዱ ሀገራት ዝርዝር ውስጥ ተካተተች
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከ12 ሀገራት ዜጎች ወደ አሜሪካ የሚያደርጉትን ጉዞ የሚከለክል አዋጅ መፈራረማቸውን ዋይት ሀውስ አስታወቀ።
ክልከላ የተደረገባቸው ሀገራት አፍጋኒስታን፣ ምያንማር፣ ቻድ፣ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ፣ ኤርትራ፣ ሄይቲ፣ ኢራን፣ ሊቢያ፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን እና የመን ናቸው።
አዋጁ ከቀጣዩ ሰኔ 9 ጀምሩ ተግባራዊ ይሆናል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች እገዳውን ተችተውታል፣ አምነስቲ ኢንተርናሽናል እገዳውን "አድሎአዊ፣ ዘረኛ እና ጨካኝ" ሲል ገልፆታል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከ12 ሀገራት ዜጎች ወደ አሜሪካ የሚያደርጉትን ጉዞ የሚከለክል አዋጅ መፈራረማቸውን ዋይት ሀውስ አስታወቀ።
ክልከላ የተደረገባቸው ሀገራት አፍጋኒስታን፣ ምያንማር፣ ቻድ፣ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ፣ ኤርትራ፣ ሄይቲ፣ ኢራን፣ ሊቢያ፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን እና የመን ናቸው።
አዋጁ ከቀጣዩ ሰኔ 9 ጀምሩ ተግባራዊ ይሆናል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች እገዳውን ተችተውታል፣ አምነስቲ ኢንተርናሽናል እገዳውን "አድሎአዊ፣ ዘረኛ እና ጨካኝ" ሲል ገልፆታል።
ተሰረዘ‼️
መንግስት እና የግል ሰራተኞች ከደመወዛቸው ላይ ለአደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ እንዲያዋጡ የሚያስገድድ ድንጋጌ ተሰረዘ
ወደፊት ለሚቋቋመው “የአደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ”፤ ከመንግስት እና ከግል ተቋማት ሰራተኞች ደመወዝ መዋጮ እንዲሰበሰብ የሚያስገድደው የአዋጅ ድንጋጌ ተሰረዘ።
ባለፈው መጋቢት ወር መጀመሪያ ለተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ይኸው አዋጅ፤ የመንግስት እና የግል ተቋማት ከሚሰጧቸው 15 አይነት አገልግሎቶች “ለአደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ” ገቢ እንዲሰበሰቡ የሚያስገድድ ድንጋጌ በውስጡ ይዞ ነበር።
ድንጋጌው በዛሬው ዕለት በፓርላማ ከጸደቀው “የአደጋ ስጋት ስራ አመራር አዋጅ” ውስጥ እንዲወጣ የተደረገው፤ በሰራተኞች ላይ “ተደራራቢ ጫና እንዳያስከትል” ታስቦ መሆኑ ተገልጿል።
መንግስት እና የግል ሰራተኞች ከደመወዛቸው ላይ ለአደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ እንዲያዋጡ የሚያስገድድ ድንጋጌ ተሰረዘ
ወደፊት ለሚቋቋመው “የአደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ”፤ ከመንግስት እና ከግል ተቋማት ሰራተኞች ደመወዝ መዋጮ እንዲሰበሰብ የሚያስገድደው የአዋጅ ድንጋጌ ተሰረዘ።
ባለፈው መጋቢት ወር መጀመሪያ ለተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ይኸው አዋጅ፤ የመንግስት እና የግል ተቋማት ከሚሰጧቸው 15 አይነት አገልግሎቶች “ለአደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ” ገቢ እንዲሰበሰቡ የሚያስገድድ ድንጋጌ በውስጡ ይዞ ነበር።
ድንጋጌው በዛሬው ዕለት በፓርላማ ከጸደቀው “የአደጋ ስጋት ስራ አመራር አዋጅ” ውስጥ እንዲወጣ የተደረገው፤ በሰራተኞች ላይ “ተደራራቢ ጫና እንዳያስከትል” ታስቦ መሆኑ ተገልጿል።
በዓለም የቁንጅና ውድድር 2ኛ የወጣችው ሀሴት ደረጄ ደማቅ አቀባበል ተደረገላት
በሕንድ ሃይድራባድ በተዘጋጀው የ'ሚስ ወርልድ' ዓለም አቀፍ የቁንጅና ውድድር ላይ ተሳትፋ 2ኛ የወጣችው ሞዴል ሀሴት ደረጄ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ስትደርስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላታል፡፡
የባህል እና ስፓርት ሚኒስትር ዴኤታ ረ/ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ፣ የባህል እና ስፓርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልማሀዲ፣ የአዳስ አበባ ባህል እና ኪነ-ጥበብ ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳ (ዶ/ር) በአቀባበል ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡
በሕንድ ሃይድራባድ በተዘጋጀው የ'ሚስ ወርልድ' ዓለም አቀፍ የቁንጅና ውድድር ላይ ተሳትፋ 2ኛ የወጣችው ሞዴል ሀሴት ደረጄ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ስትደርስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላታል፡፡
የባህል እና ስፓርት ሚኒስትር ዴኤታ ረ/ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ፣ የባህል እና ስፓርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልማሀዲ፣ የአዳስ አበባ ባህል እና ኪነ-ጥበብ ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳ (ዶ/ር) በአቀባበል ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡
ክርስትና 🥰❤️
አንዳንድ ጊዜ በህይወታችን ውስጥ አንዳንድ ነገሮች ሲመጡ በፀጋ መቀበል ያለብን ይመስላል
ምክንያቱም እነዛ አስቸጋሪ ጊዜያት ውስጥ የተደበቀ በረከት ሊኖሩ ይችላሉና::
እድግ ይበልልሽ…..
🙏🙏🙏❤️❤️❤
Via:Gursha
አንዳንድ ጊዜ በህይወታችን ውስጥ አንዳንድ ነገሮች ሲመጡ በፀጋ መቀበል ያለብን ይመስላል
ምክንያቱም እነዛ አስቸጋሪ ጊዜያት ውስጥ የተደበቀ በረከት ሊኖሩ ይችላሉና::
እድግ ይበልልሽ…..
🙏🙏🙏❤️❤️❤
Via:Gursha