የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቅቡልነት አሽቆልቁሎ 42 በመቶ ደረሷል ተባለ።
ዘ ኢኮኖሚስት እና ዩጎቭ ያካሄዱት የሕዝብ አስተያየት ጥናት 52 በመቶ ምላሽ ሰጪዎች ለትራምፕ የእስካሁን አፈጻጸም አሉታዊ አመለካከት እንዳላቸው አሳይቷል።
በተመሳሳይ በሕዝብ አስተያየቱ መሠረት በጥናቱ የተሳተፉ 35 በመቶ ሴቶች ትራምፕን ሲቃወሙ፤ 49 በመቶ የሚሆኑ ወንዶች ፕሬዝዳንቱን ይደግፋሉ።
ከሚያዚያ 5 እስከ 7 በተደረገው ጥናት 1 ሺህ 512 ሰዎች ተሳትፈዋል።
ዎል ስትሪት ጆርናል በቅርቡ አካሂዶት በነበረው የሕዝብ አስተያየት መስጫ የትራምፕ ቅቡልነት 46 በመቶ እንደነበር ገልጿል።
Via adissneger
ዘ ኢኮኖሚስት እና ዩጎቭ ያካሄዱት የሕዝብ አስተያየት ጥናት 52 በመቶ ምላሽ ሰጪዎች ለትራምፕ የእስካሁን አፈጻጸም አሉታዊ አመለካከት እንዳላቸው አሳይቷል።
በተመሳሳይ በሕዝብ አስተያየቱ መሠረት በጥናቱ የተሳተፉ 35 በመቶ ሴቶች ትራምፕን ሲቃወሙ፤ 49 በመቶ የሚሆኑ ወንዶች ፕሬዝዳንቱን ይደግፋሉ።
ከሚያዚያ 5 እስከ 7 በተደረገው ጥናት 1 ሺህ 512 ሰዎች ተሳትፈዋል።
ዎል ስትሪት ጆርናል በቅርቡ አካሂዶት በነበረው የሕዝብ አስተያየት መስጫ የትራምፕ ቅቡልነት 46 በመቶ እንደነበር ገልጿል።
Via adissneger
ይህ ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአይሁድ ካህናት የሴራ ምክር ሞት እንዲሰቀል ሲደረግ የተከነቸረበት ሚስማር ሲሆን በጣሊያን ሮም ሙዚየም ውስጥ በዚህ መልኩ ተቀምጦ ይገኛል።
ቴዲ አፍሮ የፋሲካን በዓል አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ
ተወዳጁ አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) የ2017 ዓ.ም የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ በጽሑፍ መልዕክቱን አስተላልፏል። ቴዲ አፍሮ በመልዕክቱ "በሀገር ውስጥና በመላው ዓለም ለምትገኙ የክርስትና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን ወገኖች በሙሉ እንኳን ለጌታችንና ለመድሀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል አደረሳችሁ" ብሏል።
"ፍቅር ያሸንፋል!" የሚለውን ታዋቂ መሪ ቃሉን በመልዕክቱ ያካተተው አርቲስቱ፣ በዓሉ የሰላምና የፍቅር እንዲሆን ምኞቱን ገልጿል። "መልካም በዓል! ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!" ሲልም መልዕክቱን አጋርቷል።
#ቴዲአፍሮ #ፍቅርያሸንፋል
ተወዳጁ አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) የ2017 ዓ.ም የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ በጽሑፍ መልዕክቱን አስተላልፏል። ቴዲ አፍሮ በመልዕክቱ "በሀገር ውስጥና በመላው ዓለም ለምትገኙ የክርስትና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን ወገኖች በሙሉ እንኳን ለጌታችንና ለመድሀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል አደረሳችሁ" ብሏል።
"ፍቅር ያሸንፋል!" የሚለውን ታዋቂ መሪ ቃሉን በመልዕክቱ ያካተተው አርቲስቱ፣ በዓሉ የሰላምና የፍቅር እንዲሆን ምኞቱን ገልጿል። "መልካም በዓል! ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!" ሲልም መልዕክቱን አጋርቷል።
#ቴዲአፍሮ #ፍቅርያሸንፋል
አስገራሚ ዜና
ይህ ዜና የሚለው ኔዘርላንድ ወስጥ በ1987 የባዮሎጂ የመውጫ ፈተና የተፈተኑ ተማሪዎች በድጋሜ እንዲፈተኑ ሊጠሩ ነው ነው። የተሰጠው ምክንያት ደግሞ የባዮሎጂ ፈተና መሰረቁ ተረጋግጧል የሚል ነው። ይህ እንግዲህ የተረጋገጠው ከ38 ዓመት በኋላ ነው። የያኔዎቹ ተማሪዎች ዛሬ እድሜያቸው 55 ደርሷል ።
ባለስልጣኑ ለሁሉም ጥሪ እንደሚደረግና ፈተናውን በድጋሜ እንደሚወስዱ ገልፀው ፣ ካልወሰዱ ግን ዲፕሎማቸው ሙሉ እንደማይሆን አስጠንቀቀዋል ።
ከ38 ዓመት በኋላ በድጋሜ ተፈተኑ ብትባሉ ምን ትላላችሁ?
ፋሲል
ይህ ዜና የሚለው ኔዘርላንድ ወስጥ በ1987 የባዮሎጂ የመውጫ ፈተና የተፈተኑ ተማሪዎች በድጋሜ እንዲፈተኑ ሊጠሩ ነው ነው። የተሰጠው ምክንያት ደግሞ የባዮሎጂ ፈተና መሰረቁ ተረጋግጧል የሚል ነው። ይህ እንግዲህ የተረጋገጠው ከ38 ዓመት በኋላ ነው። የያኔዎቹ ተማሪዎች ዛሬ እድሜያቸው 55 ደርሷል ።
ባለስልጣኑ ለሁሉም ጥሪ እንደሚደረግና ፈተናውን በድጋሜ እንደሚወስዱ ገልፀው ፣ ካልወሰዱ ግን ዲፕሎማቸው ሙሉ እንደማይሆን አስጠንቀቀዋል ።
ከ38 ዓመት በኋላ በድጋሜ ተፈተኑ ብትባሉ ምን ትላላችሁ?
ፋሲል
አርቲስት ገነት ንጋቱ እና አርቲስት ሙሉጌታ ጀዋሬ ድጋሚ ተጋብተዋል❤
ከአስራ አራት ዓመት መለያየት በኋላ አርቲስት ገነት ንጋቱና አርቲስት ሙሉጌታ ጀዋሬ በትንሳኤው በዓል ቀን ድጋሚ ተጋብተዋል። ሰርጉ በልጆቻቸው፣ በጓደኞቻቸው እና በዘመድ አዝማዶቻቸው ፊት ተከናውኗል።
ሁለቱም ጥንዶች በሀሴት ስሜት እንባቸውን እያፈሰሱ ደስታቸውን ገልጸዋል። "ሁሉን ነገር ለፈጣሪ አሳልፈን ስጥተን ጋብቻችንን ድጋሚ ለመጀመር ወስነናል" በማለት መልካም ምኞትን እንድናደርግላቸው ጠይቀዋል። ብዙ ኢትዮጵያውያን ይህን አንድነት ለረጅም ጊዜ ሲናፍቁ የነበረ ሲሆን አሁን ይህ ፍላጎታቸው እውን ሆኗል።
❤ መልካም ጋብቻ ይሁንላቸው፣ የተባረከ የትዳር ዘመን ይኑራቸው ❤
ከአስራ አራት ዓመት መለያየት በኋላ አርቲስት ገነት ንጋቱና አርቲስት ሙሉጌታ ጀዋሬ በትንሳኤው በዓል ቀን ድጋሚ ተጋብተዋል። ሰርጉ በልጆቻቸው፣ በጓደኞቻቸው እና በዘመድ አዝማዶቻቸው ፊት ተከናውኗል።
ሁለቱም ጥንዶች በሀሴት ስሜት እንባቸውን እያፈሰሱ ደስታቸውን ገልጸዋል። "ሁሉን ነገር ለፈጣሪ አሳልፈን ስጥተን ጋብቻችንን ድጋሚ ለመጀመር ወስነናል" በማለት መልካም ምኞትን እንድናደርግላቸው ጠይቀዋል። ብዙ ኢትዮጵያውያን ይህን አንድነት ለረጅም ጊዜ ሲናፍቁ የነበረ ሲሆን አሁን ይህ ፍላጎታቸው እውን ሆኗል።
❤ መልካም ጋብቻ ይሁንላቸው፣ የተባረከ የትዳር ዘመን ይኑራቸው ❤
#ፍርፍሪና በባድመ ተዘፈነ‼️
እውቋና በበዙ ኢትዮጵያውያን ጭምር ተወዳጅነት ያተረፈችው ኤርትራዊቷ ድምፃዊት #ሄለን_መለስ በባድመ ለሚገኙ የኤርትራ ሠራዊት አባላት የሙዚቃ ሥራዎቿን ማቅረቧ ተሰማ።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
እውቋና በበዙ ኢትዮጵያውያን ጭምር ተወዳጅነት ያተረፈችው ኤርትራዊቷ ድምፃዊት #ሄለን_መለስ በባድመ ለሚገኙ የኤርትራ ሠራዊት አባላት የሙዚቃ ሥራዎቿን ማቅረቧ ተሰማ።
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
ከሸፈ‼️
በ#ቡርኪናፋሶ መሪ ኢብራሂም ትራኦሬ ላይ ያነጣጠር ግድያ/Assassination/ ከሸፈ‼️
የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራው በርካታ ወታደራዊ አባላትን ያሳተፈ እንደነበር የሀገሪቱ የደህንነት ሚኒስትር ማሃማዱ ሳና አስታውቀዋል።
የሀገሪቱ የደህንነት አገልግሎት ተቋማት የሴራው አካል በሆኑ የቡርኪናቢ ወታደሮች እና የታጣቂ ቡድን መሪዎች መካከል የነበረውን ግንኙነት በመጥለፍ የሚገኙበትን ቦታ እና የወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን ዝርዝር ሁኔታ እንዳገኙ ሚኒስትሩ ጨምረው ገልጸዋል፡፡
በቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ላይ የተሴረው መፈንቅለ መንግሥት በመጀመሪያ ሚያዝያ 8 ቀን ለማካሄድ ታቅዶ እንደነበር ሚኒስትሩ ተናግረዋል። ከዚህ ጋር በተያያዘ የውጪ ዜጎችን ጨምሮ ዘጠዥ ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ከዚህ ጀርባ የፈረንሳይ እጅ እንዳለበት ተዘግቧል። (Ethio FM)
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews
በ#ቡርኪናፋሶ መሪ ኢብራሂም ትራኦሬ ላይ ያነጣጠር ግድያ/Assassination/ ከሸፈ‼️
የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራው በርካታ ወታደራዊ አባላትን ያሳተፈ እንደነበር የሀገሪቱ የደህንነት ሚኒስትር ማሃማዱ ሳና አስታውቀዋል።
የሀገሪቱ የደህንነት አገልግሎት ተቋማት የሴራው አካል በሆኑ የቡርኪናቢ ወታደሮች እና የታጣቂ ቡድን መሪዎች መካከል የነበረውን ግንኙነት በመጥለፍ የሚገኙበትን ቦታ እና የወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን ዝርዝር ሁኔታ እንዳገኙ ሚኒስትሩ ጨምረው ገልጸዋል፡፡
በቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ላይ የተሴረው መፈንቅለ መንግሥት በመጀመሪያ ሚያዝያ 8 ቀን ለማካሄድ ታቅዶ እንደነበር ሚኒስትሩ ተናግረዋል። ከዚህ ጋር በተያያዘ የውጪ ዜጎችን ጨምሮ ዘጠዥ ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ከዚህ ጀርባ የፈረንሳይ እጅ እንዳለበት ተዘግቧል። (Ethio FM)
#sirara #SHARE #JOIN
==/ ቤተሰባችን ይቀላቀሉ \==
https://t.me/siraranews
https://t.me/siraranews