ስንክሳር ወግጻዌ ዘተዋሕዶ
836 subscribers
3.46K photos
103 videos
194 files
1.2K links
የየዕለቱ ስንክሳር እና ግጻዌ የሚቀርብበት ቻናል ነው፡፡

ለማንኛውም አስተያየት እና እርማት
@zetaodokos ላይ ይላኩልን።

👇👇የYoutube Channel ይቀላቀሉ👇👇
https://youtube.com/channel/UCupqpIYe_mMpSM7jMT3Njhw
Download Telegram
=>የካቲት 28 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ቴዎድሮስ ሮማዊ (ሰማዕት)
2."6,304" ሰማዕታት (በቅ/ቴዎድሮስ አምላክ አምነው ሰማዕትነት የተቀበሉ)

=>ወርኀዊ በዓላት
1.አማኑኤል ቸር አምላካችን
2.ቅዱሳን አበው (አብርሃም: ይስሐቅና ያዕቆብ)
3.ቅዱስ እንድራኒቆስና ሚስቱ ቅድስት አትናስያ
4.ቅድስት ዓመተ ክርስቶስ

💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፵፥፫
"እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዐራተ ሕማሙ ወይመይጥ ሎቱ ምስባኪሁ እምድዌሁ አንሰ እቤ እግዚኦ ተሠሃለኒ "
#ወንጌል_ማቴ፡ ፱፥፩--፱
ዘቅዳሴ💒💒
#ዕብ፡ ፲፩፥፰--፳፪
#ያዕቆ፡ ፫፥፩--ፍ.ም
#ግብሐዋ፡ ፯፥፩--፲፯
#ምስ_መዝሙ፡ ፻፬፥፱
"ዘሠርዓ ለአብርሃም ወመሐለ ለይስሐቅ ወአቀመ ስምዐ ለያዕቆብ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ሉቃስ፡ ፳፥፴--ፍ.ም
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘእግዝእትነ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
††† መጋቢት 9 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ኩትን ሐዋርያ
2.ቅዱስ እንድርያኖስ ሰማዕት
3.ቅዱስ አውሳብዮስ ሰማዕት
4."2,000" ሰማዕታት (የአባ ኖብ ማሕበር)

††† ወርሐዊ በዓላት
1.አባ በርሱማ ሶርያዊ (ለሶርያ መነኮሳት ኁሉ አባት)
2.አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ (ኢትዮዽያዊ)
3."318ቱ" ቅዱሳን ሊቃውንት (ርቱዐነ ሃይማኖት ዘኒቅያ)
4.የብሔረ ብፁዐን ጻድቃን
5.አባ መልከ ጼዴቅ ዘሚዳ (ኢትዮዽያዊ)
6.ቅዱስ ዞሲማስ ጻድቅ (ዓለመ ብፁዐንን ያየ አባት)


💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፸፯፥፳፮
"እግዚአብሔር መክፈልትየ ለዓለም እስመ ናሁ እለ ይርኅቁ እምኔከ ይትሐጒሉ ወሠረውኮሙ ለኲሎሙ እለ ይዜምዉ እምኔከ"
#ወንጌል_ማቴ፡ ፱፥፲፬--፲፰
ዘቅዳሴ💒💒
#ገላ፡ ፩፥፩--፲፩
#ያዕቆ፡ ፪፥፩--፲፬
#ግብሐዋ፡ ፬፥፲፫--፲፱
#ምስ_መዝሙ፡ ፴፫፥፲፩
"ፈሪሀ እግዚአብሔር አምሀርክሙ መኑ ውእቱ ብእሲ ዘይፈቅድ ሐይወ ወያፍቅር ይርአይ መዋዕለ ሠናያተ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ማር፡ ፩፥፳፫--፳፱
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ቄርሎስ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።



††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
=>መጋቢት 10 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ዕፀ መስቀል
2.ቅድስት ዕሌኒ ንግሥት
3.ቅዱስ ኪራኮስ አረጋዊ
4.ቅዱስ መቃርስ ዘኢየሩሳሌም

=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ናትናኤል ሐዋርያ
2.ቅዱስ ኒቆላዎስ ዘሃገረ ሜራ
3.ቅዱስ ቆስጠንጢኖስ ጻድቅ ንጉሥ
4.አቡነ መልክዐ ክርስቶስ
5.ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ (ወልደ እልፍዮስ)

💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡ ፹፫፥፮
"እስመ መምህረ ሕግ ይሁብ በረከተ ወየሐውር እምኃይል ውስተ ኃይል ወያስተርኢ አምላከ አማልክት በጽዮን"
#ወንጌል_ማቴ፡ ፮፥፩--፲፯
ዘቅዳሴ💒💒
# ገላ፡ ፮፥፩--ፍ.ም
#ያዕቆ፡ ፬፥፩--፲፩
#ግብሐዋ፡ ፬፥፩--፲፫
#ምስ_መዝሙ፡ ፶፱፥፬
"ወወሀብኮሙ ትእምርተ ለእለ ይፈርሁከ ከመ ያምሥጡ እምገጸ ቀሥት(ቅስጥ) ወይድኅኑ ፍቁራኒከ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ማቴ፡ ፲፯፥፳፬--ፍ.ም
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዮሐንስ_አፈወርቅ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።


††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
††† መጋቢት 11 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.አባ አሌፍ ጻድቅ (ከተስዓቱ ቅዱሳን)
2.ቅዱስ ቴዎቄጤኖስ ሰማዕት
3.ቅዱስ ባስሊዖስ (ዻዻስና ሰማዕት)
4.አባ ኤፍሬም ሰማዕት
5.አባ ኤልያስ ሰማዕት

††† ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ያሬድ ካህን
2.ቅዱስ ገላውዴዎስ ሰማዕት
3.ቅዱስ ፋሲለደስ ሰማዕት
4.ብፁዐን ኢያቄም እና ሐና
5.አቡነ ሐራ ድንግል ጻድቅ


💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፬፥፯
"እምፍሬ ሥርናይ ወወይን ወቅብዕ በዝኀ በሰላም ቦቱ እሰክብ ወእነውም እስመ አንተ እግዚኦ በተስፋ ባሕቲትከ አኅደርከኒ "
#ወንጌል_ሉቃስ፡ ፭፥፴፮--ፍ.ም
ዘቅዳሴ💒💒
#ቲቶ፡ ፩፥፩--፮
#ያዕቆ፡ ፪፥፲፬--ፍ.ም
#ግብሐዋ፡ ፳፯፥፳፪--፳፯
#ምስ_መዝሙ፡ ፳፭፥፩
"ፍታህ ሊተ እግዚኦ እስመ አንሰ በየውሃትየ አሐውር ወተወከልኩ በእግዚአብሔር ከመኢይድክም ፍትነኒ እግዚኦ ወአመክረኒ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ማቴ፡ ፲፰፥፩--፲፪
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘባስልዮስ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።



††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
††† መጋቢት 14 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ቶማስ ሐዋርያ (ጋኔን ያደረባት ሴትን ፈውሶ አሕዛብን ያሳመነበት)
2.ቅዱስ አባ ባጥል ትሩፈ ምግባር (ባንድ ወቅት ከእስክንድርያ ዝሙትን ለማጥፋት የተጋደሉ ጻድቅና አረጋዊ አባት)
3.ቅዱስ ሲኖዳ (ሺኖዳ) ሰማዕት
4.ቅዱስ ቄርሎስ ሊቀ ዻዻሳት

††† ወርሐዊ በዓላት
1.አቡነ አረጋዊ (ዘሚካኤል)
2.ቅዱስ ገብረ ክርስቶስ መርዓዊ
3.ቅዱስ ፊልዾስ ሐዋርያ
4.ቅዱስ ሙሴ (የእግዚአብሔር ሰው)
5.አባ ስምዖን ገዳማዊ
6.አባ ዮሐንስ ጻድቅ
7.እናታችን ቅድስት ነሣሒት

💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፻፮፥፵፪
"ይርአዩ ራትዓን ወይፈሥሑ ወትትፈፀም እፋሃ ኲላ ዐመፃ መኑ ጠቢብ ዘየዐቅቦ ለዝ"
ዘቅዳሴ💒💒
#፩ቆሮ፡ ፯፥፱--ፍ.ም
#ያዕቆ፡ ፬፥፮--ፍ.ም
#ግብሐዋ፡ ፮፥፩--፰
#ምስ_መዝሙ፡ 1
፹፫፥፮
"እስመ መምህረ ሕግ ይሁብ በረከተ ወየሐውር እምኃይል ውስተ ኃይል ወያስተርኢ አምላከ በጽዮን"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ማቴ፡ ፯፥፩--፲፭
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘባስልዮ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።



††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††
††† መጋቢት 17 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ አልዓዛር ጻድቅ ሐዋርያ
2.ቅዱስ ቴዎቅሪጦስ አናጉንስጢስ (ሰማዕት)
3.ቅዱስ ተላስስ ሰማዕት
4.ቅዱስ ዮሴፍ ኤዺስ ቆዾስ
5.ቅዱስ ጊዮርጊስ መስተጋድል

††† ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ እስጢፋኖስ ሊቀ ዲያቆናት (ቀዳሜ ሰማዕት)
2.ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ (ወልደ ዘብዴዎስ)
3.ቅዱስ ኤዺፋንዮስ ዘቆዽሮስ
4.ቅዱሳን አበው መክሲሞስና ዱማቴዎስ
5.አባ ገሪማ ዘመደራ
6.አባ ዸላሞን ፈላሢ
7.አባ ለትጹን የዋህ


💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፴፥፱
"ተሣሃለኒ እግዚኦ እስመ ሐመምኩ ወተሀውከት እመዐት ዐይንየ ነፍስየኒ ወከርሥየኒ"
#ወንጌል_ዮሐ፡ ፲፩፥፲፯--፵፭
ዘቅዳሴ💒💒
#ሮሜ፡ ፲፭፥፲፬--ፍ.ም
#ያዕቆ፡ ፭፥፲፬--ፍ.ም
#ግብሐዋ፡ ፪፥፳፪--፳፭
#ምስ_መዝሙ፡ ፫፥፬
"ወስምዐኒ እምደብረ መቅደሱ አንሰ ሰከንኩ ወኖምኩ ወተሣእኩ እስመ እግዚአብሔር አንሥአኒ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ዮሐ፡ ፲፩፥፩--፲፯
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘእግዚእነ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።



††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret