English.png
8.2 MB
CIR is currently looking for TikTok accounts and YouTube channels that should be included in their TFGBV in Ethiopia study. The channels should primarily be those that receive abuse and can cover various content types (news, politics, sports, fashion, cooking, etc.). It can also be channels that spread abuse. The study will analyse the comments on videos as well as identify the video category. This will allow CIR to research the TFGBV that exists in the comments on certain types of videos.
Do you know any YouTube channels or TikTok accounts that should be included?
If you do, please use the following form to submit the channels to CIR's database. You can report 3 channels per submission, and there is no limit to the number of submissions you can do. Please add links to the channel or account not individual videos.
Here is the YouTube and TikTok channel submission form: https://forms.gle/JT8QCgBkt665Nniv5
Do you know any YouTube channels or TikTok accounts that should be included?
If you do, please use the following form to submit the channels to CIR's database. You can report 3 channels per submission, and there is no limit to the number of submissions you can do. Please add links to the channel or account not individual videos.
Here is the YouTube and TikTok channel submission form: https://forms.gle/JT8QCgBkt665Nniv5
👍2
እንኳን ለ2017 በሰላም አደረሳችሁ!
መጪው ዓመት ፆታ መሰረት ካደረገ ጥቃት ነፃ የሆነ፣ ፍትህ የሚረጋገጥበት እና እኩልነት የሰረፀበት እንዲሆን እንመኛለን።
#ethiopia #ethiopiannewyear
መጪው ዓመት ፆታ መሰረት ካደረገ ጥቃት ነፃ የሆነ፣ ፍትህ የሚረጋገጥበት እና እኩልነት የሰረፀበት እንዲሆን እንመኛለን።
#ethiopia #ethiopiannewyear
❤4
Digital Rougue Society Expirement Group is looking for a Civil Society Leader, Human Rights Defender or a Journalist based in Dire Dawa, Mekelle, Dessie, Bahir Dar or Jighiga to join their transformative Digital Security Training
Fill out the Google Form and apply until November 20: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdgK1UzIaGVqbTHH3oRrl3cytD3aTD_7b88prhOwoZNJ-8Gow/viewform
Fill out the Google Form and apply until November 20: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdgK1UzIaGVqbTHH3oRrl3cytD3aTD_7b88prhOwoZNJ-8Gow/viewform
Registration is now open to attend the 2nd Ethiopia Internet Governance Forum (IGF) 2024
Date: 5th December 2024
Venue: Hilton Hotel, Addis Ababa
Theme: Multistakeholder Collaboration for Ethiopia's Digital Future
The forum brings together stakeholders from various sectors to discuss and shape the future of Internet governance in Ethiopia. Whether you are a government representative, civil society advocate, business leader, or technology enthusiast, this is your chance to be part of the internet governance conversation.
Registration is now OPEN and scan the QR code or visit the website to register: http://www.nigf.gov.et
Date: 5th December 2024
Venue: Hilton Hotel, Addis Ababa
Theme: Multistakeholder Collaboration for Ethiopia's Digital Future
The forum brings together stakeholders from various sectors to discuss and shape the future of Internet governance in Ethiopia. Whether you are a government representative, civil society advocate, business leader, or technology enthusiast, this is your chance to be part of the internet governance conversation.
Registration is now OPEN and scan the QR code or visit the website to register: http://www.nigf.gov.et
👍1
The rise of revenge porn as a profit-driven industry in Ethiopia, particularly since 2023, highlights the intersection of technology, exploitation/coercion, and financial systems. Dawit Tesfaye of Dejaf speaks with Kaleab Girma, editor-in-chief of Shega Media, about his recent investigative report on revenge porn in Ethiopia. The discussion explores how the industry is rising, long-term consequences, the justice system’s response, and the societal responsibility to address the issue. A must-watch interview for anyone interested in the digital safety of young girls.
Watch here: https://www.youtube.com/watch?v=-ApqA3zjDe8
Read the report here: https://shega.co/news/hidden-horror-how-ethiopia-s-underground-revenge-porn-industry-preys-on-young-women
Watch here: https://www.youtube.com/watch?v=-ApqA3zjDe8
Read the report here: https://shega.co/news/hidden-horror-how-ethiopia-s-underground-revenge-porn-industry-preys-on-young-women
YouTube
ቃልአብ ግርማ ፡ የበቀል ፖርኖግራፊ በኢትዮጵያ | Kaleab Girma
Kaleab Girma, the editor in chief of Shega media & technology, published an investigative report about revenge porn (sharing of private sexual images without consent) on Shega. In this episode of Dejaf podcast, he sat with dawit Tesfaye to discuss about the…
👍2
SheEsecures Digest Issue VI.pdf
8.4 MB
The 6th issue of sheEsecures Digest Magazine is now available.
This edition provides analyses and expert opinions on the latest developments in digital rights space, with a special focus on Internet Governance. It includes articles explaining the Internet Governance Forums (IGF), TikTok's safety advisory council, reflections from #FIFAfrica24 and the AWID Forum, and an in-depth interview with Saba Tiku on the importance of participation in IGF.
Additionally, we are excited to announce an upcoming exhibition showcasing screenshots of TFGBV posts in 2025. You can submit screenshots of posts from any of social media platforms via the following link: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfT2t5zwCGl6TiGJIKU5Ju3XVLmTkH5dhnyaZ4wJKtY9Nr9Hg/viewform
This edition provides analyses and expert opinions on the latest developments in digital rights space, with a special focus on Internet Governance. It includes articles explaining the Internet Governance Forums (IGF), TikTok's safety advisory council, reflections from #FIFAfrica24 and the AWID Forum, and an in-depth interview with Saba Tiku on the importance of participation in IGF.
Additionally, we are excited to announce an upcoming exhibition showcasing screenshots of TFGBV posts in 2025. You can submit screenshots of posts from any of social media platforms via the following link: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfT2t5zwCGl6TiGJIKU5Ju3XVLmTkH5dhnyaZ4wJKtY9Nr9Hg/viewform
❤2🤩2
💌 Your Love Language = Online Privacy? 👀
This Valentine’s, join Paradigm Initiative (PIN) as they explore love, digital safety, and partnership at their webinar: "All Aboard: Addressing Tech-Facilitated Gender-Based Violence (TFGBV) in the Digital Age."
The Webinar will also present the chance to discuss the role of men in creating safer spaces for women and combating harmful online behaviors. And because digital romance is a big deal, the discussion will also navigate online relationships safely.
📅 Date: February 13, 2025
⏰ Time: 2:00 PM - 4:00 PM EAT
NB. Prizes to be won include Netflix subs, shopping vouchers, data & more.
🔗 Sign up now: https://bit.ly/4gjqiYm
This Valentine’s, join Paradigm Initiative (PIN) as they explore love, digital safety, and partnership at their webinar: "All Aboard: Addressing Tech-Facilitated Gender-Based Violence (TFGBV) in the Digital Age."
The Webinar will also present the chance to discuss the role of men in creating safer spaces for women and combating harmful online behaviors. And because digital romance is a big deal, the discussion will also navigate online relationships safely.
📅 Date: February 13, 2025
⏰ Time: 2:00 PM - 4:00 PM EAT
NB. Prizes to be won include Netflix subs, shopping vouchers, data & more.
🔗 Sign up now: https://bit.ly/4gjqiYm
📢 CALL FOR PITCHES
GenderIT is accepting pitches for its upcoming bilingual edition, Power Narratives: Unmasking Digital Stalkers.
Have you been confronted with situations of digital stalking? Have you accompanied people in these cases? Have you developed collective strategies that worked against a digital stalker? Have you identified new technological tactics that perpetuate this violence? How do we respond to digital stalking when it occurs in intimate contexts? How can we move from narratives that portray us as victims to stories of survival? If you think the term "stalking" has expanded to include new technological tactics and dynamics, GenderIT wants to hear your perspective.
DEADLINE: March 27, 2025
Details: https://genderit.org/resources/call-pitches-power-narratives-unmasking-digital-stalkers
GenderIT is accepting pitches for its upcoming bilingual edition, Power Narratives: Unmasking Digital Stalkers.
Have you been confronted with situations of digital stalking? Have you accompanied people in these cases? Have you developed collective strategies that worked against a digital stalker? Have you identified new technological tactics that perpetuate this violence? How do we respond to digital stalking when it occurs in intimate contexts? How can we move from narratives that portray us as victims to stories of survival? If you think the term "stalking" has expanded to include new technological tactics and dynamics, GenderIT wants to hear your perspective.
DEADLINE: March 27, 2025
Details: https://genderit.org/resources/call-pitches-power-narratives-unmasking-digital-stalkers
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
በአርተፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) የሚፈጠሩ የእርቃን ምስሎች ስጋትነታቸው ጨምሯል !
➡️ " አንዳንዶች እነዚህን ምስሎች የቀድሞ የፍቅር አጋራቸውን ለመበቀል ይፈጥራሉ " - ተመራማሪዎች
ዓለማችን በተለያየ ጊዜ በርከት ያሉ የተራቀቁ ቴክኖሎጂዎችን እያስተናገደች ነው የመጣችው። ከቴክኖሎጂዎቹ ጋር ተያይዞ የሚፈጠሩ ስጋቶችንም በዛው ልክ አስተናግዳለች።
አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) የወቅቱ አነጋጋሪው ቴክኖሎጂ ሲሆን ጥቅሙም ስጋቱም በዛው ልክ እየጨመረ መጥቷል።
በዓለም ላይ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) በመታገዝ የሚፈጠሩ የእርቃን ምስሎች ስጋትነታቸው ከቴክኖሎጂው መዘመን ጋር እየጨመረ መጥቷል።
የአሜሪካ 38 ግዛቶች በዲፕፌክ የሚሰሩ የህፃናት የእርቃን ምስሎች ላይ እገዳ ቢጥሉም የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዌብሳይቶች የእርቃን ምስሎችን ለመስራት በመቅለላቸው ስጋታቸው አይሏል።
በእነዚህ ዌብሳይቶች ሰዎች የሚያውቋቸውን ሰዎች ምስል በማስገባት ወደ እርቃን ምስልነት እንደሚቀይሩ ተገልጿል። ምስሎቹ ለእውነትነት የቀረቡ በመሆናቸው ሰዎች ለመለየት እንደሚቸገሩ ባለሙያዎች አስረድተዌ።
የኮምፒውተር ሳይንስ ባለሙያው ማይክል ዚመር ፤ ምስሎቹ ፍፁም እውነተኛ እንደሚመስሉና በርከት ያሉ የመተግበሪያ ድርጅቶች እንደዚህ አይነት ምስል የሚሰሩ መተግበሪያዎችን ማስወገዳቸውን ገልጿል።
ይህንን የሚሰሩ ድህረገጾች ግን አሁንም መኖራቸውን ባለሙያው ተናግሯል።
ዚመር " የፎቶ ኤዲቲንግ ቴክኖሎጂው በጣም ዘምኗል " ያለ ሲሆን " አሁን ላይ እነዚህን የእርቃን ምስሎች ለመፍጠር አንድ ክሊክ ብቻ በቂ ነው " ሲል አብራርቷል።
ኤሊስተን ቤሪ የተባለች የ14 አመት ልጅ በእንደዚህ አይነት መንገድ የእርቃን ምስል እንደተሰራባት ትናገራለች።
ይህንን ምስሏንም ከ2400 የሚበልጡ የትምህርት ቤቷ ተማሪዎች እንደተመለከቱት ገልጻለች።
' ቶርን ' የተሰኘ ድርጅት ዕድሜያቸው ከ13-20 በሚሆኑ 1200 ልጆች ላይ ጥናት ማድረጉን ገልፆ በጥናቱ ከስምንቱ ልጆች አንዱ በዲፕፌክ በተሰራ የእርቃን ምስል የተጠቃ ሰው እንደሚያውቅ እንደዚሁም ደግሞ ከ17 ሰዎች አንዱ እራሱ የዚህ ድርጊት ሰለባ አንደሆነ መታወቁን ይፋ አድርጓል።
ተመራማሪዎች አንዳንድ ህፃናት እነዚህን ምስሎች ማወቅ ስለሚፈልጉ ብቻ ይፈጥራሉ ያሉ ሲሆን አንዳንዶች የቀድሞ የፍቅር አጋራቸውን ለመበቀል ይፈጥራሉ ብለዋል።
በአሜሪካ በርካታ ግዛቶች ያለ ግለሰቡ ፈቃድ የእርቃን ምስል መፍጠርና ማጋራት ወንጀል ቢሆንም አሁንም ጉዳዩ አስጊነቱ በመጨመሩ ጥንቃቄ ያሻል ተብሏል።
በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) በመታገዝ የሚፈጠሩ ምስሎች እና ቪዲዮዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ ውስብስብ እየሆኑ የመጡ ሲሆን እውነተኛ መሆናቸውን ለማረጋገጥ ስለሚከብድ ነገሩን በጥንቃቄ ማየት ይገባል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ መረጃውን ከፎክስ 6 ነው ያገኘው።
@tikvahethiopia
➡️ " አንዳንዶች እነዚህን ምስሎች የቀድሞ የፍቅር አጋራቸውን ለመበቀል ይፈጥራሉ " - ተመራማሪዎች
ዓለማችን በተለያየ ጊዜ በርከት ያሉ የተራቀቁ ቴክኖሎጂዎችን እያስተናገደች ነው የመጣችው። ከቴክኖሎጂዎቹ ጋር ተያይዞ የሚፈጠሩ ስጋቶችንም በዛው ልክ አስተናግዳለች።
አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) የወቅቱ አነጋጋሪው ቴክኖሎጂ ሲሆን ጥቅሙም ስጋቱም በዛው ልክ እየጨመረ መጥቷል።
በዓለም ላይ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) በመታገዝ የሚፈጠሩ የእርቃን ምስሎች ስጋትነታቸው ከቴክኖሎጂው መዘመን ጋር እየጨመረ መጥቷል።
የአሜሪካ 38 ግዛቶች በዲፕፌክ የሚሰሩ የህፃናት የእርቃን ምስሎች ላይ እገዳ ቢጥሉም የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዌብሳይቶች የእርቃን ምስሎችን ለመስራት በመቅለላቸው ስጋታቸው አይሏል።
በእነዚህ ዌብሳይቶች ሰዎች የሚያውቋቸውን ሰዎች ምስል በማስገባት ወደ እርቃን ምስልነት እንደሚቀይሩ ተገልጿል። ምስሎቹ ለእውነትነት የቀረቡ በመሆናቸው ሰዎች ለመለየት እንደሚቸገሩ ባለሙያዎች አስረድተዌ።
የኮምፒውተር ሳይንስ ባለሙያው ማይክል ዚመር ፤ ምስሎቹ ፍፁም እውነተኛ እንደሚመስሉና በርከት ያሉ የመተግበሪያ ድርጅቶች እንደዚህ አይነት ምስል የሚሰሩ መተግበሪያዎችን ማስወገዳቸውን ገልጿል።
ይህንን የሚሰሩ ድህረገጾች ግን አሁንም መኖራቸውን ባለሙያው ተናግሯል።
ዚመር " የፎቶ ኤዲቲንግ ቴክኖሎጂው በጣም ዘምኗል " ያለ ሲሆን " አሁን ላይ እነዚህን የእርቃን ምስሎች ለመፍጠር አንድ ክሊክ ብቻ በቂ ነው " ሲል አብራርቷል።
ኤሊስተን ቤሪ የተባለች የ14 አመት ልጅ በእንደዚህ አይነት መንገድ የእርቃን ምስል እንደተሰራባት ትናገራለች።
ይህንን ምስሏንም ከ2400 የሚበልጡ የትምህርት ቤቷ ተማሪዎች እንደተመለከቱት ገልጻለች።
' ቶርን ' የተሰኘ ድርጅት ዕድሜያቸው ከ13-20 በሚሆኑ 1200 ልጆች ላይ ጥናት ማድረጉን ገልፆ በጥናቱ ከስምንቱ ልጆች አንዱ በዲፕፌክ በተሰራ የእርቃን ምስል የተጠቃ ሰው እንደሚያውቅ እንደዚሁም ደግሞ ከ17 ሰዎች አንዱ እራሱ የዚህ ድርጊት ሰለባ አንደሆነ መታወቁን ይፋ አድርጓል።
ተመራማሪዎች አንዳንድ ህፃናት እነዚህን ምስሎች ማወቅ ስለሚፈልጉ ብቻ ይፈጥራሉ ያሉ ሲሆን አንዳንዶች የቀድሞ የፍቅር አጋራቸውን ለመበቀል ይፈጥራሉ ብለዋል።
በአሜሪካ በርካታ ግዛቶች ያለ ግለሰቡ ፈቃድ የእርቃን ምስል መፍጠርና ማጋራት ወንጀል ቢሆንም አሁንም ጉዳዩ አስጊነቱ በመጨመሩ ጥንቃቄ ያሻል ተብሏል።
በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) በመታገዝ የሚፈጠሩ ምስሎች እና ቪዲዮዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ ውስብስብ እየሆኑ የመጡ ሲሆን እውነተኛ መሆናቸውን ለማረጋገጥ ስለሚከብድ ነገሩን በጥንቃቄ ማየት ይገባል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ መረጃውን ከፎክስ 6 ነው ያገኘው።
@tikvahethiopia
❤1
#OpportunityAlert
Consultancy Opportunity - Digital Literacy & Online Safety Training
SIHA Network is seeking a facilitator to deliver an interactive training in Addis Ababa from August 26 - 28, 2025, aimed at strengthening the safe and strategic use of digital tools for women's rights organizations in #Ethiopia.
Duration: Two weeks (with 3 days training delivery, 3 preparation days and 2 reporting days)
Focus areas: Digital safety, data protection, prevention of online risks, and integration of safety into organizational strategies;
Requirements: Proven experience in participatory trainings, strong knowledge of digital rights in high-risk contexts and ability to develop monitoring and evaluation tools.
Apply by 20 August 2025 by sending a CV, cover letter, and technical and financial proposal (max 2 pages) to:
ethiopiaprocurement@sihanet.org
Find out more about the consultancy here: https:// sihanet.org/job/training-facilitator/
Consultancy Opportunity - Digital Literacy & Online Safety Training
SIHA Network is seeking a facilitator to deliver an interactive training in Addis Ababa from August 26 - 28, 2025, aimed at strengthening the safe and strategic use of digital tools for women's rights organizations in #Ethiopia.
Duration: Two weeks (with 3 days training delivery, 3 preparation days and 2 reporting days)
Focus areas: Digital safety, data protection, prevention of online risks, and integration of safety into organizational strategies;
Requirements: Proven experience in participatory trainings, strong knowledge of digital rights in high-risk contexts and ability to develop monitoring and evaluation tools.
Apply by 20 August 2025 by sending a CV, cover letter, and technical and financial proposal (max 2 pages) to:
ethiopiaprocurement@sihanet.org
Find out more about the consultancy here: https:// sihanet.org/job/training-facilitator/
❤4
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
" ዜጎች ከማያውቁት ሰው ጋር በማንኛውም የማህበራዊ ሚዲያ መተግበሪያዎች ምንም ዓይነት ግንኙነት ባለመፍጠር ከመሰል ወንጀሎች ራሱን ሊጠብቅ ይገባል " - ፖሊስ
የተለያዩ ሴቶችን ፎቶ ግራፍ ከቴሌግራምና ከቲክቶክ በማውረድ በከፈተው ሀሰተኛ አካውንት እለቃለሁ ብሎ በማስፈራራት ክብርን በማዋረድና የፆታ ግኑኝነት በመጠየቅ የተጠረጠረን ግለሰብ ይዞ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገለፀ።
ሀምሌ 30 ቀን 20017 ዓ/ም ከምሽቱ 12 ሰአት ተኩል ሲሆን በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 5 ልዩ ቦታው ብሔረ ፅጌ መናፈሻ እየተባለ ከሚጠራው አካባቢ ነው ወንጀሉ የተፈፀመው።
አንተን አየሁ ሞላ የተባለው ተጠርጣሪ ራሱ ባዘጋጀው ሰቦንቱ ኤጀንት ሰርቪስ የሚል ሀሰተኛ የቲክቶክ አካውንት በመክፈት የግለሰቦችን ፈቃደኝነት ሳይጠይቅ ከቴሌግራም፣ ከቲክቶክ እንዲሁም ሴቶችን መንገድ ላይ በሚጓዙበት ወቅት ፎቶ በማንሳትና ቪዲዮ በመቅረፅ ራሱ በከፈተው አካውንት ላይ አቀናብሮ በመልቀቅ ግለሰቦችን በማስፈራራትና በማስገደድ የፆታ ግኑኝነት ጭምር የሚጠይቅ ግለሰብ መሆኑን የምርመራ መዝገቡ ያስረዳል፡፡
ተከሳሹ ወይዘሮ ሰላማዊት ታደሰን የቤት ተከራይ መስሎ በመቅረብ ስልክ ቁጥሯን በመውሰድ የራሱ ባልሆነ ስልክ ቁጥር በመጠቀም ከቴሌግራም ላይ ፎቶዋን በማውረድና በማቀናበር ግላዊ የፆታ ግኑኝነት ከሷ ጋር እንድትፈፀም ያቀናበረውን ሰነድ በማስፈራሪያነት በመጠቀም ያስገድዳታል።
የግል ተበዳይም " ባለትዳርና የልጆች እናት ነኝ ይህንን ድርጊት ለመፈፀም ፈቃደኛ አይደለሁም " ብትለውም ማስፈራራቱን ባለማቋረጥ ባዘጋጀው ሀሰተኛ የቲክቶክ አካውንት " ሹገር ማሚ " ስለሆነች በእኔ አካውንት ማግኘት ትችላላችሁ በማለት ከአንድ ሺ በላይ ተከታይ ባለው የቲክቶክ አካውንት በማጋራቱ የግል ተበዳይ ለፖሊስ አመልክታለች፡፡
የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የደረሰውን አቤቱታ መነሻ በማድረግ ግለሰቡን በቁጥጥር ስር አውሎ ለአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የሴቶች እና ህፃናት ወንጀሎች ምርመራ መላኩን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገልጿል።
በተጠርጣሪው ግለሰብ ላይ ፖሊስ ባደረገው ምርመራ የማስፋት ተግባር ከሃያ በላይ የሚሆኑ ሴቶች ላይ ተመሳሳይ ድርጊት ለመፈፀም ካዘጋጃቸው ፎቶዎች ጋር መያዙንም ፖሊስ አስታውሷል፡፡
ዜጎች ከማያውቁት ሰው ጋር በማንኛውም የማህበራዊ ሚዲያ መተግበሪያዎች ምንም ዓይነት ግንኙነት ባለመፍጠር ከመሰል ወንጀሎች ራሱን ሊጠብቅ እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን ያስተላልፋል፡፡
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
የተለያዩ ሴቶችን ፎቶ ግራፍ ከቴሌግራምና ከቲክቶክ በማውረድ በከፈተው ሀሰተኛ አካውንት እለቃለሁ ብሎ በማስፈራራት ክብርን በማዋረድና የፆታ ግኑኝነት በመጠየቅ የተጠረጠረን ግለሰብ ይዞ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገለፀ።
ሀምሌ 30 ቀን 20017 ዓ/ም ከምሽቱ 12 ሰአት ተኩል ሲሆን በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 5 ልዩ ቦታው ብሔረ ፅጌ መናፈሻ እየተባለ ከሚጠራው አካባቢ ነው ወንጀሉ የተፈፀመው።
አንተን አየሁ ሞላ የተባለው ተጠርጣሪ ራሱ ባዘጋጀው ሰቦንቱ ኤጀንት ሰርቪስ የሚል ሀሰተኛ የቲክቶክ አካውንት በመክፈት የግለሰቦችን ፈቃደኝነት ሳይጠይቅ ከቴሌግራም፣ ከቲክቶክ እንዲሁም ሴቶችን መንገድ ላይ በሚጓዙበት ወቅት ፎቶ በማንሳትና ቪዲዮ በመቅረፅ ራሱ በከፈተው አካውንት ላይ አቀናብሮ በመልቀቅ ግለሰቦችን በማስፈራራትና በማስገደድ የፆታ ግኑኝነት ጭምር የሚጠይቅ ግለሰብ መሆኑን የምርመራ መዝገቡ ያስረዳል፡፡
ተከሳሹ ወይዘሮ ሰላማዊት ታደሰን የቤት ተከራይ መስሎ በመቅረብ ስልክ ቁጥሯን በመውሰድ የራሱ ባልሆነ ስልክ ቁጥር በመጠቀም ከቴሌግራም ላይ ፎቶዋን በማውረድና በማቀናበር ግላዊ የፆታ ግኑኝነት ከሷ ጋር እንድትፈፀም ያቀናበረውን ሰነድ በማስፈራሪያነት በመጠቀም ያስገድዳታል።
የግል ተበዳይም " ባለትዳርና የልጆች እናት ነኝ ይህንን ድርጊት ለመፈፀም ፈቃደኛ አይደለሁም " ብትለውም ማስፈራራቱን ባለማቋረጥ ባዘጋጀው ሀሰተኛ የቲክቶክ አካውንት " ሹገር ማሚ " ስለሆነች በእኔ አካውንት ማግኘት ትችላላችሁ በማለት ከአንድ ሺ በላይ ተከታይ ባለው የቲክቶክ አካውንት በማጋራቱ የግል ተበዳይ ለፖሊስ አመልክታለች፡፡
የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የደረሰውን አቤቱታ መነሻ በማድረግ ግለሰቡን በቁጥጥር ስር አውሎ ለአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የሴቶች እና ህፃናት ወንጀሎች ምርመራ መላኩን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገልጿል።
በተጠርጣሪው ግለሰብ ላይ ፖሊስ ባደረገው ምርመራ የማስፋት ተግባር ከሃያ በላይ የሚሆኑ ሴቶች ላይ ተመሳሳይ ድርጊት ለመፈፀም ካዘጋጃቸው ፎቶዎች ጋር መያዙንም ፖሊስ አስታውሷል፡፡
ዜጎች ከማያውቁት ሰው ጋር በማንኛውም የማህበራዊ ሚዲያ መተግበሪያዎች ምንም ዓይነት ግንኙነት ባለመፍጠር ከመሰል ወንጀሎች ራሱን ሊጠብቅ እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን ያስተላልፋል፡፡
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
❤1🔥1
sheEsecures is documenting cases of Technology Facilitated Gender Based Violence (TFGBV) for an upcoming exhibition this October, and we invite you to contribute by submitting screenshots of abusive or harmful online posts through this form: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfT2t5zwCGl6TiGJIKU5Ju3XVLmTkH5dhnyaZ4wJKtY9Nr9Hg/viewform?pli=1.
By sharing these screenshots, you help us highlight how technology is being misused to enable abuse and strengthen collective advocacy for safer digital spaces in Ethiopia.
By sharing these screenshots, you help us highlight how technology is being misused to enable abuse and strengthen collective advocacy for safer digital spaces in Ethiopia.
👍6👏2
The TFGBV screenshot exhibition sheds light on how technology-facilitated gender-based violence harms women and girls every day. The screenshots offer a glimpse into the stories, emotions, and digital pressures many face online and often silently.
sheEsecures is hosting a week-long exhibition at Atmosphere from 22–29 November 2025 to create space for reflection, learning, and action. The goal is to help visitors understand the scale of TFGBV, recognize its real-world impact, and spark a conversation and a stronger community commitment to safer digital spaces.
Join us for the opening event on 22 November, from 2:00–5:00 PM, where we will walk through the exhibition and share insights on safety of women online.
Register here to attend the opening event: https://forms.gle/gBLEGh19wN8Su1mD6
sheEsecures is hosting a week-long exhibition at Atmosphere from 22–29 November 2025 to create space for reflection, learning, and action. The goal is to help visitors understand the scale of TFGBV, recognize its real-world impact, and spark a conversation and a stronger community commitment to safer digital spaces.
Join us for the opening event on 22 November, from 2:00–5:00 PM, where we will walk through the exhibition and share insights on safety of women online.
Register here to attend the opening event: https://forms.gle/gBLEGh19wN8Su1mD6
❤9
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Here’s a look back at the Digital Wound exhibition opening event.
Thank you to everyone who visited the Digital Wound exhibition. This recap captures only a small part of the conversations, emotions, and reflections that filled the space throughout the week. Many of you shared your own experiences and stood in solidarity with TFGBV victims.
Let’s keep pushing the dialogue forward and building safer digital spaces for everyone.
Thank you to everyone who visited the Digital Wound exhibition. This recap captures only a small part of the conversations, emotions, and reflections that filled the space throughout the week. Many of you shared your own experiences and stood in solidarity with TFGBV victims.
Let’s keep pushing the dialogue forward and building safer digital spaces for everyone.
❤11
ቴክኖሎጂ በፍጥነት እያደገ ነው፤ ከእርሱ ጋር የሚከተለው ጥቃትም እንዲሁ። ቴክኖሎጂን መሰረት ያደረጉ ጾታዊ ጥቃቶችን ለመከላከል ሕጎቻችን በዛው ልክ መሻሻል ይኖርባቸዋል።
ስለቴክኖሎጂ መሰረት ያደረጉ ጾታዊ ጥቃቶችና የኢትዮጵያ የህግ ማዕቀፍ ክፍተቶች ላይ ያቀረብነውን ማብራሪያ የሊንክድ-ኢን ገጻችን ላይ ያገኙታል።
https://www.linkedin.com/posts/sheesecures_technology-is-growing-fast-and-online-violence-activity-7404950049085931521-uxsK?utm_source=share&utm_medium=member_ios&rcm=ACoAAB1z_qABEHkNqvfMQAJ4TgMtVdtmteZKYV0
ስለቴክኖሎጂ መሰረት ያደረጉ ጾታዊ ጥቃቶችና የኢትዮጵያ የህግ ማዕቀፍ ክፍተቶች ላይ ያቀረብነውን ማብራሪያ የሊንክድ-ኢን ገጻችን ላይ ያገኙታል።
https://www.linkedin.com/posts/sheesecures_technology-is-growing-fast-and-online-violence-activity-7404950049085931521-uxsK?utm_source=share&utm_medium=member_ios&rcm=ACoAAB1z_qABEHkNqvfMQAJ4TgMtVdtmteZKYV0
👏4😁1
The Screenshot Exhibition reflected the lived realities of technology facilitated gender based violence; harassement, threats, bullying, and intimidation that women and girls continue to face online, often in isolation and with little institutional support. These are not isolated incidents, but part of a wider system that polices women’s voices and participation in public life.
Throughout the week, visitors paused, reflected, asked questions, and shared their own stories. Many spoke about how validating it felt to see experiences they were often told to “ignore” or “get used to” taken seriously and displayed.
sheEsecures is deeply grateful to everyone who engaged, to our opening event panelists, exhibiting partners, and Chewata Awaqi for energizing the opening event. The conversations sparked are an invitation to listen more closely, challenge TFGBV, and organize collectively toward safer digital spaces for women and girls.
Throughout the week, visitors paused, reflected, asked questions, and shared their own stories. Many spoke about how validating it felt to see experiences they were often told to “ignore” or “get used to” taken seriously and displayed.
sheEsecures is deeply grateful to everyone who engaged, to our opening event panelists, exhibiting partners, and Chewata Awaqi for energizing the opening event. The conversations sparked are an invitation to listen more closely, challenge TFGBV, and organize collectively toward safer digital spaces for women and girls.
❤10👍1