Setaweet (ሴታዊት)
2.21K subscribers
1.45K photos
76 videos
37 files
533 links
Setaweet Movement aims to articulate Ethiopian feminism. The movement creates a space for dialogue, research and activism by Ethiopian women and men!🇪🇹
More info call +251118225451
Download Telegram
RECRUITMENT ALERT! 🚨

🌍 AIESEC in Ethiopia is officially recruiting!

Are you ready to unleash your leadership potential? Do you want to be part of a global community creating real impact?

Now’s your chance to be part of the movement!
🔹Who: University Students & young people looking for growth
🔹When: Deadline Thursday JULY 10,2025 at 6:00 pm / 12:00 LT
🔹 Where: Online Apply via our Google Form: bit.ly/AiE25Recruitment

Why?
Meet incredible people
Work on projects
Develop yourself personally & professionally

This is your sign to step out of your comfort zone and into your greatness.

Apply now and let the journey begin!
Forwarded from Event Addis Media
📌በቀነኒ የቲክቶክ ገፅ የተለቀቀው ፎቶ መነጋገሪያ ሆነ

ከወራት በፊት ህይወቷ ያለፈው ሞዴል ቀነኒ አዱኛ በሕይወት እያለች ትጠቀምበት በነበረውና ከ636 ሺ በላይ ተከታይ ባለው የቲክቶክ አካውንቷ ጥቃት እንደደረሰባት የሚያሳይ ፎቶ ተለቋል::

በሟች የቲክቶክ ገፅ ጥቃት እንደሚደረስባት የሚያሳይ ፎቶ ከተለቀቀ በኃላም በርካቶች እየተነጋገሩበት እንደሆነ ኤቨንት አዲስ ሚዲያ ተመልክቷል።

በቀነኒ አዱኛ ሞት ተጠርጥሮ እስር ቤት የቆየው እጮኛዋ አርቲስት አንዱዓለም ጎሳ በትላንትናው ዕለት በተካሄደው የሀጫሉ አዋርድ ተሸላሚ እንደነበረ የሚታወስ ነው::

https://t.me/EventAddis1/6236
We Love to See Women Creating Space for Women

A few months ago, Mekdim Hailu shared an idea—she wanted to create a mentorship space where women could come together, support each other, and talk honestly about the journey of becoming.

Today, The Becoming Room has grown into a beautiful community of 280+ women meeting bi-weekly to discuss everything from inner healing to career growth, self-advocacy, and building healthier habits.

It's not formal. It's not fancy. But it's real, intentional, and full of heart.
So far, the sessions have covered:
– Healing the inner child
– Career tips + CV building
– Self-advocacy
– Saying no without guilt
– Journaling + reading habits

We’re inspired by this grassroots initiative and wanted to share it with our community.
If you’d like to join or learn more, check the photo below for the group name. @thebecomingroom

Let’s keep uplifting each other. Let’s keep building these rooms together.

#Setaweet #TheBecomingRoom #WomenSupportingWomen #GrassrootsLeadership
The recent Guardian exposé on the continued sexual violence against women in Tigray paints a harrowing picture of how conflict-related sexual violence (CRSV) persists long after the official end of war. Survivors are still grappling with deep physical and psychological trauma many were subjected to brutal gang rape, mutilation, and long-term health complications. What’s more devastating is the near-total absence of justice. Perpetrators many identified as part of the occupying forces remain unpunished, and independent investigations have been obstructed. The silence surrounding these atrocities continues to retraumatize survivors and normalize impunity.

At Setaweet, we stand in fierce solidarity with the survivors of Tigray. Their stories are not only a call for justice but a demand for collective accountability. We echo the urgent need for survivor-centered healing, legal redress, and community-based support systems. This is not just a women’s issue it is a national reckoning with the gendered impacts of war. As a feminist movement, we call on all who believe in justice to speak out, support grassroots healing initiatives, and advocate for mechanisms that ensure truth, reparation, and dignity for every woman violated during this conflict. Silence is not an option. Read more here: https://www.theguardian.com/global-development/2025/jun/30/sexual-violence-tigray-women-abuse-gang-rape-ethiopia-eritrea
የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ለመውሰድ በመቱ ዩኒቨርስቲ ከነበሩ ተማሪዎች መካከል በሴት ተማሪዎች ላይ ወሲባዊ ትንኮሳ ፈጽመዋል የተባሉ ሦስት ወንድ ተማሪዎች ከፈተና ተባረሩ።

ሰኞ ዕለት በጀመረው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለመውሰድ ከተለያዩ አካባቢዎች በመምጣት በመቱ ዩኒቨርሲቲ ከተሰባሰቡት ተማሪዎች ላይ ወሲባዊ ትንኮሳ የፈጸሙት ተማሪዎች ጉዳያቸው በኮሚቴ ታይቶ ነው ከፈተናው የተሰናበቱት።

ስለ ጉዳዩ ለቢቢሲ መረጃ የሰጡት የመቱ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዓለሙ ዲሳሳ (ዶ/ር) "መጀመረያ ላይ ሴቶቹ ተፈታኞች ከወንዶቹ ጋር ይጫወቱ ነበር" ብለዋል።

በሂደት ግን ወንዶቹ "ሴቶቹን አስገድደው ሳሟቸው። መነካት የሌለባቸውን የአካላቸውን ክፍል መንካት ጀመሩ" ብለዋል።

ከዚህ በኋላ አንደኛው "የሴቶቹን ሞራል በነካ መልኩ ልብሳቸውን በመግለብ ገላቸው እንዲታይ በማድረግ ትንኮሳ ፈጸመ" ሲሉ አክለዋል። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት የተማሪዎቹ ድርጊት ወንጀል መሆኑን ገልፀው፣ ሴት ተማሪዎቹ የደረሰባቸው ትንኮሳ እንዳሳሰባቸው እና "ግቢውን ለቀን እንሄዳለን" ማለታቸውን ተናግረዋል።

ሆኖም ፈተናውን እንዲወስዱ እንዳግባቧቸው አስረድተዋል።

ወንጀሉን ከፈፀሙት ሦስት ወንድ ተማሪዎች መካከል ሁለቱ ከምዕራብ ወለጋ አንዱ ደግሞ ከኢሉ አባቦራ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና ለመፈተን ወደ መቱ ዩኒቨርስቲ የመጡ መሆናቸውንም ዩኒቨርስቲው አስታውቋል።

ዩኒቨርስቲው ተማሪዎቹ ወሲባዊ ትንኮሳ መፈጸማቸው መረጃ እንደደረሰው በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ ውስጥ የፀጥታ ጥበቃ የሚያደርጉ የፌደራል ፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር አውለዋቸዋል። https://www.bbc.com/amharic/articles/cddz36qyqjqo
🎙️ Episode 10 is here!
This week on The Meqenet Show, we’re joined by two amazing guests Hanna Lemma and Tequam Amare for a real and heartfelt convo on feminism, sisterhood, and their journey into gender advocacy.
We talk about how they started doing the work, what keeps them going, and the power of community and showing up for one another. It’s honest, fun, and full of gems from their experiences in the gender space.
You’ll definitely want to tune in it’s one of those episodes that stays with you. 💥
🎥 Watch it here: https://youtu.be/2XwhvJy8jVE?si=DOwyw_4PvX0Tzfq_
#TheMeqenetShow #Episode10 #Feminism #Sisterhood #GenderWork #HannaLemma #TequamAmare
This week’s edition of Sifter is a little different.

For over two and a half years, Maya Misikir has curated Sifter — a weekly newsletter highlighting the top 5 stories on human rights and key news from Ethiopia. This week, she shares a personal note and a heartfelt call for support to the Sifter community.

If Sifter has informed, inspired, or helped you stay connected to Ethiopia, this is a meaningful moment to show your support.

📰 Read this week’s edition and subscribe to Sifter here:
👉 https://sifter.substack.com/p/a-call-to-the-sifter-community

#SifterNewsletter #EthiopiaNews #SupportIndependentMedia #HumanRights #MayaMisikir
Opportunities for Young Changemakers

Here are two powerful programs that could be a great fit for young leaders and activists in your network. Feel free to share!

🌍 Sister-to-Sister Program 2025 – Nobel Women’s Initiative
For young feminist leaders from East Africa and Afghanistan. This virtual program builds sisterhood, solidarity, and essential skills to strengthen your activism.
Deadline: July 18
🔗 Learn more & apply: https://www.nobelwomensinitiative.org/sister-to-sister-applications-2025

🌱 Social Shifters Global Innovation Challenge
Calling all 100% youth-led social startups with a clear impact mission. Receive grant funding ($3,000–$15,000 USD), free founder support, and connect to a global network.
Deadline: August 29
🔗 More info & apply: https://www.socialshifters.co/global-innovation-challenge/

#Opportunities #YoungLeaders #FeministLeadership #SocialInnovation #EastAfrica #YouthLed
Forwarded from TIKVAH-MAGAZINE
የገዛ የ12 ዓመት እህቱን የደፈረው ተከሳሽ በ15 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ!

በጋሞ ዞን ቁጫ ወረዳ የ12 ዓመት ታናሽ እህቱን የደፈረው ተከሳሽ በዛሬው ዕለት በችሎት ቀርቦ ጥፋተኛ ተብሏል።

ተከሳሹ ድርጊቱን ግንቦት 23 ቀን 2017 ዓ.ም እህቱን በማታለል ወደ ጫካ ከወሰደ በኋላ መፈጸሙን የክስ መዝገቡ ያስረዳል።

ተከሳሹ በዐቃቤ ህግ ድርጊቱን ስለመፈጸሙ የቀረበበትን ክስ ሙሉ በሙሉ መፈጸሙን በሰጠው የእምነት ክህደት ቃል በዝርዝር አምኗል።

ጉዳዩን ሲከታተል የቆየው የቁጫ ወረዳ ፍ/ቤት በዛሬው ዕለት በዋለው ችሎት ተከሳሽ በ 15 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።

መረጃው የቁጫ ወረዳ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ነው።

@TikvahethMagazine
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#Update

የመቐለ ማእከላዊ ፍርድ ቤት በእንስት ዘውዱ ሃፍቱ የግድያ ወንጀል ጉዳይ ላይ የመጨረሻ ያለውን ቀነ ቀጠሮ ሰጠ።

ሰኔ 30 ቀን 2017 ዓ.ም በእስር የሚገኙ ተከሳሽ ተጠርጣሪዎች ለውሳኔ ማቅለያ የሚሆን የህክምና ማስረጃ እናቀርባለን ባሉት መሰረት ለዛሬ ሀምሌ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ መስጠቱ ይታወሳል።

ይሁን እንጂ ዛሬ ችሎት ላይ የቀረቡት የተከሳሽ ጠበቆች " የመቐለ ዓይደር ሰፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነገ አርብ ሀምሌ 4 ቀን 2017 ዓ.ም የህክምና ማስረጃ ለመስጠት ቀጠሮ ሰጥቶናል " ብለዋል።

ፍርድ ቤቱም ይህን አድምጦና ተቀብሎ የመጨረሻ ቀነ ቀጠሮ ለነገ ሰጥቷል።

በእንስት ዘውዱ ሃፍቱ የግድያ ወንጀል ላይ የመጨረሻ ውሳኔ ይሰጣል በሚል ዛሬ በመቐለ ማእከላይ ፍርድ ቤት የተበዳይና ተከሳሽ ቤተሰቦች ፣ በርካታ ሚድያዎች ፣ በሴት ጥቃት መከላከል ዙሪያ የሚሰሩ ስቪክ ማህበራት አመራሮችና አባላት ተገኝተው ነበር ።

ሁለት አመት ያስቆጠረው የእንስት ዘውዱ ሃፍቱ አሰቃቂ የግድያ ወንጀል ነገ ሀምሌ 4 ቀን 2017 ዓ.ም የመጨረሻ መቋጫ የፍርድ ውሳኔ ያገኝ ይሆን ? ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ የችሎቱን ውሳኔ ተከታትሎ ያቀርባል።

ቲክቫህ ኢትጵዮጵያ
መቐለ
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle

@tikvahethiopia
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#Update

የእድሜ ልክ ፅኑ እስራት ተፈርዶባቸዋል !

በእንስት ዘውዱ ሃፍቱ የጭካኔ የግድያ የተከሰሱት ተጠርጣሪዎች ጥፋተኞች ተብለው የፍርድ ውሳኔ ተላለፈባቸው።

ተከሳሾቹ ለፍርድ ውሳኔ ማቅለያ ይሆነናል በማለት " የቆየ ህመም አለብን " ቢሉም የመቐለ ዓይደር ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል ሃኪሞች የምርመራ ማስረጃ " የቆየ ህመም የለባቸውም " ሲል ምላሽ ሰጥቷል።

የመቐለ ማእላዊ ፍርድ ቤት በእንስት ዘውዱ ሃፍቱ አሰቃቂ ግድያ የመጨረሻ የፍርድ ውሳኔ ውሎ ምን ይመስል ነበር ?

የተጠርጣሪ ጠበቆች ትናንት ሀምሌ 3 " ደምበኞቻችን የቆየ ህመም አለባቸው ይህንን ለማረጋገጥ የህክምና ማስረጃ ለአርብ ሀምሌ 4 እናቀርባለን " ብለው ነበር።

ፍርድ ቤቱ ይህን ተቀብሎ ለዛሬ የመጨረሻ ውሳኔ ለመስጠት ቀነ ቀጠሮ ሰጥቶ ነበር።

ዛሬ አርብ ሀምሌ 4/2017 ዓ.ም ከመንግስት ሰራተኞች የስራ ሰዓት በፊት ቤተሰብ የሚገኙባቸው የሚድያና የሴቶች መብት ተቆርቋሪዎች በፍርድ ቤቱ በራፍ ደርሰው ተሰባስበዋል።

ተከሳሾች ለውሳኔ ማቅለያ ይሆነናል ብለው የጠየቁት የህክምና ማስረጃ የቆየ ህመም እንደሌለባቸው አረጋግጧል።

ዳኞችም ይህን ካረጋገጡ በኋላ በተከሳሾች ላይ ውሳኔ ሰጥተዋል።

አንደኛና ሁለተኛ ተከሳሾች ያሬድ ገብረስላሰ በላይ እና ኣንገሶም ሃይለማርያም በእድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ወስኗል።

በፍርድ ቤቱ ውሳኔ አለመርካታቸው የገለፁት አስተያየት ሰጪዎች የወንጀል ደርጊቱን ከማጠራት እስከ ምርመራና ውሳኔ ድረስ በችግሮች የተተበተበ እንደነበር በመግለፅ ማረሚያ ቤት የፍርድ ውሳኔውን በጥብቅ እንዲተገብረው ጠይቀዋል። 

" የጭካኔ ግድያው የሞት ፍርድ ያሰጥ ነበር " ያሉ ሌሎች አስተያየት ሰጪዎች ደግሞ " የተበዳይ ቤተሰቦች ወደ ቀጣዩ የፍርድ ቤት ይግባኝ ይጠይቁ " ብለዋል።

ከነሀሴ 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሀምሌ 4/2017 ዓ.ም የተጓዘው የእንስት ዘውዱ ሃፍቱ ግድያ በዚሁ ተቋጭቷል ሲል የቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ መረጃውን ልኳል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ የእንስቷን ግድያ ከመነሻው እስከ ፍርድ ሂደቱ ሲከታተል ቆይቷል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ
መቐለ
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle

@tikvahethiopia
📢 We're Hiring!

Setaweet is looking for a Junior Admin & Finance Intern to join our team! This is a paid internship for 4 months, working 4 days a week.

📌 Who we’re looking for:
A fresh graduate who has taken a course in accounting (required)
Someone eager to learn and excited to join the Setaweet team

💼 If you're looking to grow your skills in admin and finance while contributing to meaningful feminist work, we’d love to hear from you!

📨 Apply by sending your CV and cover letter to: info@setaweet.com

#Setaweet #InternshipOpportunity #FinanceIntern #AdminIntern #FreshGraduate #AccountingInternship #FeministWorkplace #JoinUs
The Meqenet Show Feminist and digital gender advocate Jordin Bezabih joins Dr. Sehin Teferra for a bold conversation on digital feminism, speaking out against injustice, and navigating backlash in Ethiopia's online spaces.
Full episode drops tonight on EthioTube!
#TheMeqenetShow #JordinBezabih #DigitalFeminism #Setaweet #FeministVoices #GenderJustice #MeqenetPodcast
Applications are now open for the 12th edition of the Disability, Sexuality, and Rights Online Institute (DSROI)!

We invite applications from a diverse range of professionals, including human rights defenders, disability rights activists, journalists, donors, legal experts, practitioners, and community organizers. We also welcome individuals from social movements and community organizations to apply.

Click here to know more: https://lnkd.in/e22qJ28

If you need any accessibility accommodations to complete your application, please reach out to us at dsroi@creaworld.org. Applications sent via video or through Zoom in Sign Language are also accepted.