ሴታዊት: ነጋሪ
ግጭት በሴቶች ኑሮ
-በቤንሻንጉል ጉምዝ
-በሱማሌ
-በአማራ ክልል
ታሪክን መሰነድ ለፍትህና ለተጠያቂነት
ለበለጠ መረጃ፣ www.negariethiopia.com / http://bit.ly/4jkBKo5
ግጭት በሴቶች ኑሮ
-በቤንሻንጉል ጉምዝ
-በሱማሌ
-በአማራ ክልል
ታሪክን መሰነድ ለፍትህና ለተጠያቂነት
ለበለጠ መረጃ፣ www.negariethiopia.com / http://bit.ly/4jkBKo5
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
በሴቶች የንፅህና መጠበቂያ ላይ ያለው የዋጋ ንረት ለሴቶች ፈተና ሆኗል።
የአንድ ሞዴስ ዋጋ ከ50 እስከ 60 ብር ፤ አንዳንድ ቦታዎች እስከ 70 ብር ድረስ እየተሸጠ ስለመሆኑ ቲክቫህ ኢትዮጵያ የደረሱት መልዕክቶች ያሳያሉ።
ከመጡ መልዕክቶች አንዱ " የንጽህና መጠበቂያ ለሴቶች መሰረታዊ ነገር ነው ነገር ግን በዋጋ ውድነት ምክንያት ለመግዛት ከፍተኛ ችግር እያየን ነው። መቼ ይሁን ይሄ ችግር የሚፈታው ? በተደጋጋሚ ጉዳዩ ተነስቶ ነበር ግን ምንም መፍትሄ አልተገኘም " ይላል።
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ምን ይላል ?
የሴቶች የንፅህና መጠበቂያ (ሞዴስ) ዋጋው በየጊዜው እየተወደደ መጥቷል። ለዚህ ተብሎ የሚመደብ በጀት ባለመኖሩም አቅርቦቱን ተደራሽ ለማድረግ እንቅፋት እንደሆነ ተገልጿል።
በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የሴቶች መብት ጽርሰት ባለሙያ የሆኑት ወይዘሪት ማኅሌት አማረ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለጹት በየጊዜው የዋጋ ንረቱ እየጨመረ ያለው በግብአት አቅርቦት ችግር ነው ሲሉ ተናግረዋል።
ለዚህም ከውጪ ሀገር ከሚመጡ ግብአቶች ላይ የነበረውን ቀረጥ ከ30 ወደ 10 ዝቅ ቢደረግም ለውጥ ማምጣት አለመቻሉን አስረድተዋል።
" አሁን ባለው የገበያ ዋጋ አንድ ሞዴስ ከ50 እስከ 60 ብር ነው " ያሉት ባለሙያዋ በዚህም ሴቶች ለወር አበባ ብለው የሚያስቀምጡት ገንዘብ ባለመኖሩ ለችግር እንደሚጋለጡ አንስተዋል።
አክለውም " የንፅህና መጠበቂያዎች በሀገር ውስጥ የሚመረቱ ቢሆንም እንኳ በተለይም ጥሬ እቃው ከውጪ የሚመጣ በመሆኑ ሙሉ በሙሉ ከታክስ ነፃ ሆኖ እንዲገቡ ለማስቻል ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር የማመቻቸት ሥራዎች እየተሰሩ ነው " ብለዋል።
" የንፅህና መጠበቂያዎች እንደ አንድ የህክምና ቁሳቁስ ተቆጥሮ በሁሉም የመድሀኒት ፋርማሲዎች ላይ እንድሸጥ ለማድረግ ከጤና ሚኒስቴር ጋር እየሰራን ነው " ሲሉም አስረድተዋል።
ከዚሁ ጉዳይ ጋር አያይዘው ፥ " በወር አበባ ንፅህና አጠባበቅ ዙሪያ ዩኒሴፍ በ6 ክልሎች ላይ ጥናት አድርጎ ነበር " ያሉ ሲሆን " በጥናቱም በትምህርት ቤቶች ላይ ሴት ተማሪዎች ከፍተኛ የሆነ መገለል እየደረሰባቸው እንደሆነ አመላክቷል" ብለዋል።
በተጨማሪም፤ " 56 በመቶ የሚሆኑት የሀገራችን ትምህርት ቤቶች ላይ ምንም አይነት ውሃ እንደማያገኙ እና 80 በመቶ የሚሆኑ ደግሞ ምንም አይነት የንፅህና መጠበቂያ ሰሙና የሌላቸው መሆኑን አረጋግጧል" ሲሉ ተናግረዋል።
ተማሪዎች በትምህርት ቤቶች ውስጥ የወር አበባ በሚያዩበት ስዓት ለመማር ተቸግረዋል፣ ምቾት አይሰማቸውም፣ ማሸማቀቆች አሉ፣ የሞዴስ አቅርቦት የለም፣ የሚቀይሩበት መፀዳጃ ቤት Privacy የላቸውም፣ በዚህም ከፍተኛ ጫና እየደረሰባቸው እንደሆነ ተናግረዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
Via @tikvahethmagazine
የአንድ ሞዴስ ዋጋ ከ50 እስከ 60 ብር ፤ አንዳንድ ቦታዎች እስከ 70 ብር ድረስ እየተሸጠ ስለመሆኑ ቲክቫህ ኢትዮጵያ የደረሱት መልዕክቶች ያሳያሉ።
ከመጡ መልዕክቶች አንዱ " የንጽህና መጠበቂያ ለሴቶች መሰረታዊ ነገር ነው ነገር ግን በዋጋ ውድነት ምክንያት ለመግዛት ከፍተኛ ችግር እያየን ነው። መቼ ይሁን ይሄ ችግር የሚፈታው ? በተደጋጋሚ ጉዳዩ ተነስቶ ነበር ግን ምንም መፍትሄ አልተገኘም " ይላል።
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ምን ይላል ?
የሴቶች የንፅህና መጠበቂያ (ሞዴስ) ዋጋው በየጊዜው እየተወደደ መጥቷል። ለዚህ ተብሎ የሚመደብ በጀት ባለመኖሩም አቅርቦቱን ተደራሽ ለማድረግ እንቅፋት እንደሆነ ተገልጿል።
በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የሴቶች መብት ጽርሰት ባለሙያ የሆኑት ወይዘሪት ማኅሌት አማረ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለጹት በየጊዜው የዋጋ ንረቱ እየጨመረ ያለው በግብአት አቅርቦት ችግር ነው ሲሉ ተናግረዋል።
ለዚህም ከውጪ ሀገር ከሚመጡ ግብአቶች ላይ የነበረውን ቀረጥ ከ30 ወደ 10 ዝቅ ቢደረግም ለውጥ ማምጣት አለመቻሉን አስረድተዋል።
" አሁን ባለው የገበያ ዋጋ አንድ ሞዴስ ከ50 እስከ 60 ብር ነው " ያሉት ባለሙያዋ በዚህም ሴቶች ለወር አበባ ብለው የሚያስቀምጡት ገንዘብ ባለመኖሩ ለችግር እንደሚጋለጡ አንስተዋል።
አክለውም " የንፅህና መጠበቂያዎች በሀገር ውስጥ የሚመረቱ ቢሆንም እንኳ በተለይም ጥሬ እቃው ከውጪ የሚመጣ በመሆኑ ሙሉ በሙሉ ከታክስ ነፃ ሆኖ እንዲገቡ ለማስቻል ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር የማመቻቸት ሥራዎች እየተሰሩ ነው " ብለዋል።
" የንፅህና መጠበቂያዎች እንደ አንድ የህክምና ቁሳቁስ ተቆጥሮ በሁሉም የመድሀኒት ፋርማሲዎች ላይ እንድሸጥ ለማድረግ ከጤና ሚኒስቴር ጋር እየሰራን ነው " ሲሉም አስረድተዋል።
ከዚሁ ጉዳይ ጋር አያይዘው ፥ " በወር አበባ ንፅህና አጠባበቅ ዙሪያ ዩኒሴፍ በ6 ክልሎች ላይ ጥናት አድርጎ ነበር " ያሉ ሲሆን " በጥናቱም በትምህርት ቤቶች ላይ ሴት ተማሪዎች ከፍተኛ የሆነ መገለል እየደረሰባቸው እንደሆነ አመላክቷል" ብለዋል።
በተጨማሪም፤ " 56 በመቶ የሚሆኑት የሀገራችን ትምህርት ቤቶች ላይ ምንም አይነት ውሃ እንደማያገኙ እና 80 በመቶ የሚሆኑ ደግሞ ምንም አይነት የንፅህና መጠበቂያ ሰሙና የሌላቸው መሆኑን አረጋግጧል" ሲሉ ተናግረዋል።
ተማሪዎች በትምህርት ቤቶች ውስጥ የወር አበባ በሚያዩበት ስዓት ለመማር ተቸግረዋል፣ ምቾት አይሰማቸውም፣ ማሸማቀቆች አሉ፣ የሞዴስ አቅርቦት የለም፣ የሚቀይሩበት መፀዳጃ ቤት Privacy የላቸውም፣ በዚህም ከፍተኛ ጫና እየደረሰባቸው እንደሆነ ተናግረዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
Via @tikvahethmagazine
Season 3, Episode 7 — Now Streaming!
This week on The Meqenet Show, we bring you "Misikir" — a gripping documentary and one of the nominees for the Toronto International Women Film Festival 2024.
Presented by Setaweet, Misikir uncovers the untold stories of Ethiopian women affected by a forgotten conflict — stories that have been ignored for far too long.
This episode is about truth-telling, memory, and justice. It’s about giving space to women whose voices have been silenced — and listening without turning away.
https://www.youtube.com/watch?v=a8YuE9kXJuU&list=PLcQdyX6A49TI5DT_7K2hTmjkJGIj8WS1r&index=1
#Misikir #Setaweet #TheMeqenetShow #FeministMedia #UntoldStories #EthiopianWomen #TIWFF2025 #DocumentaryFilm #Season3Episode7
This week on The Meqenet Show, we bring you "Misikir" — a gripping documentary and one of the nominees for the Toronto International Women Film Festival 2024.
Presented by Setaweet, Misikir uncovers the untold stories of Ethiopian women affected by a forgotten conflict — stories that have been ignored for far too long.
This episode is about truth-telling, memory, and justice. It’s about giving space to women whose voices have been silenced — and listening without turning away.
https://www.youtube.com/watch?v=a8YuE9kXJuU&list=PLcQdyX6A49TI5DT_7K2hTmjkJGIj8WS1r&index=1
#Misikir #Setaweet #TheMeqenetShow #FeministMedia #UntoldStories #EthiopianWomen #TIWFF2025 #DocumentaryFilm #Season3Episode7
YouTube
Meqenet | መቀነት - ለኢንተርናሽናል ፊልም ፌስቲቫል የታጨው ምስክር ዶክመንታሪ ፊልም | Misikir Ethiopian Documentary Film
#Setaweet #Meqenet #EthiopianVideo #Amharic #EthiopianWomen #documentary #film #movie
Watch more Ethiopian videos. Follow us on our socials:
Facebook: http://facebook.com/ethiotube
Instagram: http://instagram.com/ethiotube
Twitter: http://twitter.com/ethiotube…
Watch more Ethiopian videos. Follow us on our socials:
Facebook: http://facebook.com/ethiotube
Instagram: http://instagram.com/ethiotube
Twitter: http://twitter.com/ethiotube…
ሴታዊት: ነጋሪ
ግጭት በሴቶች ኑሮ
-በቤንሻንጉል ጉምዝ
-በሱማሌ
-በአማራ ክልል
ታሪክን መሰነድ ለፍትህና ለተጠያቂነት
ለበለጠ መረጃ፣ www.negariethiopia.com https://lnkd.in/eiaJ6hxf
ግጭት በሴቶች ኑሮ
-በቤንሻንጉል ጉምዝ
-በሱማሌ
-በአማራ ክልል
ታሪክን መሰነድ ለፍትህና ለተጠያቂነት
ለበለጠ መረጃ፣ www.negariethiopia.com https://lnkd.in/eiaJ6hxf
Now Streaming on The Meqenet Show!
This week, we feature Maya Misikir — a freelance journalist, editor, and storyteller whose work spans both local and international outlets.
Maya runs a weekly newsletter — Sifter, a curated roundup of human rights stories in Ethiopia. Her writing is sharp, thoughtful, and deeply committed to truth.
We talk about Maya’s journey into journalism — how she dove into the field, the stories that inspired her, and how her work continues to evolve.
https://youtu.be/apEKM4ihzTA?si=tndzeVS_2karUBMU
This week, we feature Maya Misikir — a freelance journalist, editor, and storyteller whose work spans both local and international outlets.
Maya runs a weekly newsletter — Sifter, a curated roundup of human rights stories in Ethiopia. Her writing is sharp, thoughtful, and deeply committed to truth.
We talk about Maya’s journey into journalism — how she dove into the field, the stories that inspired her, and how her work continues to evolve.
https://youtu.be/apEKM4ihzTA?si=tndzeVS_2karUBMU
YouTube
Ethiopia: Meqenet | መቀነት - ቆይታ ከማያ ምስክር ጋር | A conversation with Maya Misikir
#Ethiopia #EthiopianVideo #Amharic
Watch more Ethiopian videos. Follow us on our socials:
Facebook: http://facebook.com/ethiotube
Instagram: http://instagram.com/ethiotube
Twitter: http://twitter.com/ethiotube
Telegram: http://t.me/ethiotube
Watch more Ethiopian videos. Follow us on our socials:
Facebook: http://facebook.com/ethiotube
Instagram: http://instagram.com/ethiotube
Twitter: http://twitter.com/ethiotube
Telegram: http://t.me/ethiotube
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
" ብዙ ገለቴዎች አሉ ፤ ብዙዎቹ ዝም ብለው ቤታቸው ተቀምጠዋል" - አትሌት ስለሺ ስህን (የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ፕረዚዳንት)
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በአትሌት ገለቴ ቡርቃ ጉዳይ ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ በዛሬው ዕለት ሰጥቷል።
በዚህ መግለጫ በዋነኝነት ከአትሌት ገለቴ በተጨማሪ በብዙ አትሌቶች ላይ ጥቃቶች እንደሚደርሱ በስፋት ገልጿል።
ጥቃቱ ፦
- በማኔጀሮች፣
- በአስልጣኞች፣
- በባሎች፣
- በጓደኞች፣
- በቤተሰቦች ጭምር የሚፈጸም መሆኑንና በሴቶች አትሌቶች ላይ ብቻ ሳይሆን በወንዶች ላይም በተለያየ መልኩ ጥቃት እንደሚፈጸም ተመላክቷል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ፕረዚዳንት አትሌት ስለሺ ስህን " ገለቴ ብዙ ነገሮችን እንዳሳለፈች መረዳት ችለናል። በህግ ተይዟል። ድጋፍ እንደሚያስፈልጋት እንደ ፌደሬሽንም እንደ አትሌትም አብረን እንዳለን ለመግለጽ እንወዳለን " ብሏል።
ፕረዚዳንቱ የአትሌት ገለቴ ቡርቃ ጉዳይ ወደፊት ወጥቶ መምጣቱ እንጂ " ብዙ ገለቴዎች አሉ ፤ ይህንን ታሳቢ በማድረግም ለአትሌቶች ጥበቃ የሚያደርግ ዶክመንት (Safeguarding) እየተሰራ 3 ወራት ሆኖታል " ሲል ተናግሯል።
አትሌት መሰረት ደፋር በበኩሏ " አትሌት ገለቴ ግማሹን እንኳን ተናገረች ብዬ አላምንም ፤ ከንብረቱም በላይ በጣም የሚያሳዝነኝ ይሄን ሁሉ ዓመት ኖሯ አንድም ልጅ የላትም " ብላለች።
አትሌቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት እየጨመረ መምጣቱን የጠቆመችው አትሌት መሰረት፥ ብዙ ሴት አትሌቶች ባዶ እጃቸውን መቅረታቸውን ተናግራለች።
" በማትጠብቁት ደረጃ የማትጠብቋቸው አትሌቶች ብዙ ችግር አለባቸው እዚህ መፍትሄ አጥተው የዓለም አትሌቲክስ ፌደሬሽን የከሰሱ አሉ " ነው ያለችው።
አትሌት ገለቴን በተመለከተም " ህግም ትክክለኛ ፍትህ እንዲሰጣት መንግስትም የገለቴን ጉዳይ አይቶ ትኩረት እንዲሰጣት " ጠይቃለች።
ዶክተር አያሌው ጥላሁን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የሕክምና ባለሙያ በበኩላቸው " ከሚታየው ውጤት ጀርባ ትልቅ ችግር አለ። ለአትሌቶች ሁለተናዊ ጥበቃ ለማድረግ የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ባወጣው አቅጣጫ መሰረት ሰነዶች እየተዘጋጁ ነው " ሲሉ ጠቁመዋል።
" ልጆቹ በሀገራቸው በጣም ችግር አለባቸው ጥቃታቸው ሁሉ ይታወቃል። የተዳፈነ መስመር አለ " ሲሉ፤ ጥቃቱ ከህጻናት አትሌቲክስ ጀምሮ የሚስተዋል መሆኑን አንስተዋል።
ይህ " ሴፍ ጋርዲንግ " በተመሳሳይ በኬንያ እና በደቡብ አፍሪካ ተግባራዊ መሆኑን በማንሳት ኢትዮጵያም ለአትሌቶች ሁለንተናዊ ጥበቃ ለማድረግ እየተሰራ ነው ብለዋል።
አትሌት የማነ ፀጋይ ፤ " በተለይ በሴት አትሌቶች የገቢ ምንጭ እስከመሆን ተደርሷል፤ ይህ ሁሉም የሚያውቀው ነው " ያለ ሲሆን " ሴቶችን ለጥቅም መቅረብ ከቤተሰብ ከጓደኛ ሁሉ እንዳይገናኙ ይደረጋል " ብሏል።
" ፌደሬሽኑ ዘግይቷል " በሚል ከጋዜጠኞች ለቀረበው ጥያቄ የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት ስለሺ ፤ " የፌደሬሽኑ አቅም አነስተኛ ነው መንግስትም ፌደሬሽንም ጣልቃ የሚገባበት መስመር ስለሌለ ወደ ፊት አልሄደም " ሲል መልሷል።
" አትሌቱ ከሚዲያ ጋር ያለው ግንኙነት የራቀ ነው፤ ወደፊት ወጥተው ችግራቸውን አይናገሩም፤ ወደ ውጪ ሀገር ሄደው የጠፉም አሉ፤ ቤታቸውን ዘግተው በብዙ ችግር የተቀመጡም አሉ ከዚህ በኋላ ወደ ፊት ቀርበው ችግራቸውን ይናገራሉ ብለን እንጠብቃለን " ሲል ገልጿል።
ይህ ለአትሌቶች ጥበቃ ይሰጣል የተባለው የsafeguarding ህግ ገና በሰነድ ደረጃ ያለ ሲሆን ለባህልና ስፖርት ሚኒሰቴር ቀርቦ ከዛም በኋላ በሚኒስቴሮች ምክር ቤት የሚጸድቅ እንደሆነ በመግለጫው ላይ ተነስቷል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በአትሌት ገለቴ ቡርቃ ጉዳይ ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ በዛሬው ዕለት ሰጥቷል።
በዚህ መግለጫ በዋነኝነት ከአትሌት ገለቴ በተጨማሪ በብዙ አትሌቶች ላይ ጥቃቶች እንደሚደርሱ በስፋት ገልጿል።
ጥቃቱ ፦
- በማኔጀሮች፣
- በአስልጣኞች፣
- በባሎች፣
- በጓደኞች፣
- በቤተሰቦች ጭምር የሚፈጸም መሆኑንና በሴቶች አትሌቶች ላይ ብቻ ሳይሆን በወንዶች ላይም በተለያየ መልኩ ጥቃት እንደሚፈጸም ተመላክቷል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ፕረዚዳንት አትሌት ስለሺ ስህን " ገለቴ ብዙ ነገሮችን እንዳሳለፈች መረዳት ችለናል። በህግ ተይዟል። ድጋፍ እንደሚያስፈልጋት እንደ ፌደሬሽንም እንደ አትሌትም አብረን እንዳለን ለመግለጽ እንወዳለን " ብሏል።
ፕረዚዳንቱ የአትሌት ገለቴ ቡርቃ ጉዳይ ወደፊት ወጥቶ መምጣቱ እንጂ " ብዙ ገለቴዎች አሉ ፤ ይህንን ታሳቢ በማድረግም ለአትሌቶች ጥበቃ የሚያደርግ ዶክመንት (Safeguarding) እየተሰራ 3 ወራት ሆኖታል " ሲል ተናግሯል።
አትሌት መሰረት ደፋር በበኩሏ " አትሌት ገለቴ ግማሹን እንኳን ተናገረች ብዬ አላምንም ፤ ከንብረቱም በላይ በጣም የሚያሳዝነኝ ይሄን ሁሉ ዓመት ኖሯ አንድም ልጅ የላትም " ብላለች።
አትሌቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት እየጨመረ መምጣቱን የጠቆመችው አትሌት መሰረት፥ ብዙ ሴት አትሌቶች ባዶ እጃቸውን መቅረታቸውን ተናግራለች።
" በማትጠብቁት ደረጃ የማትጠብቋቸው አትሌቶች ብዙ ችግር አለባቸው እዚህ መፍትሄ አጥተው የዓለም አትሌቲክስ ፌደሬሽን የከሰሱ አሉ " ነው ያለችው።
አትሌት ገለቴን በተመለከተም " ህግም ትክክለኛ ፍትህ እንዲሰጣት መንግስትም የገለቴን ጉዳይ አይቶ ትኩረት እንዲሰጣት " ጠይቃለች።
ዶክተር አያሌው ጥላሁን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የሕክምና ባለሙያ በበኩላቸው " ከሚታየው ውጤት ጀርባ ትልቅ ችግር አለ። ለአትሌቶች ሁለተናዊ ጥበቃ ለማድረግ የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ባወጣው አቅጣጫ መሰረት ሰነዶች እየተዘጋጁ ነው " ሲሉ ጠቁመዋል።
" ልጆቹ በሀገራቸው በጣም ችግር አለባቸው ጥቃታቸው ሁሉ ይታወቃል። የተዳፈነ መስመር አለ " ሲሉ፤ ጥቃቱ ከህጻናት አትሌቲክስ ጀምሮ የሚስተዋል መሆኑን አንስተዋል።
ይህ " ሴፍ ጋርዲንግ " በተመሳሳይ በኬንያ እና በደቡብ አፍሪካ ተግባራዊ መሆኑን በማንሳት ኢትዮጵያም ለአትሌቶች ሁለንተናዊ ጥበቃ ለማድረግ እየተሰራ ነው ብለዋል።
አትሌት የማነ ፀጋይ ፤ " በተለይ በሴት አትሌቶች የገቢ ምንጭ እስከመሆን ተደርሷል፤ ይህ ሁሉም የሚያውቀው ነው " ያለ ሲሆን " ሴቶችን ለጥቅም መቅረብ ከቤተሰብ ከጓደኛ ሁሉ እንዳይገናኙ ይደረጋል " ብሏል።
" ፌደሬሽኑ ዘግይቷል " በሚል ከጋዜጠኞች ለቀረበው ጥያቄ የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት ስለሺ ፤ " የፌደሬሽኑ አቅም አነስተኛ ነው መንግስትም ፌደሬሽንም ጣልቃ የሚገባበት መስመር ስለሌለ ወደ ፊት አልሄደም " ሲል መልሷል።
" አትሌቱ ከሚዲያ ጋር ያለው ግንኙነት የራቀ ነው፤ ወደፊት ወጥተው ችግራቸውን አይናገሩም፤ ወደ ውጪ ሀገር ሄደው የጠፉም አሉ፤ ቤታቸውን ዘግተው በብዙ ችግር የተቀመጡም አሉ ከዚህ በኋላ ወደ ፊት ቀርበው ችግራቸውን ይናገራሉ ብለን እንጠብቃለን " ሲል ገልጿል።
ይህ ለአትሌቶች ጥበቃ ይሰጣል የተባለው የsafeguarding ህግ ገና በሰነድ ደረጃ ያለ ሲሆን ለባህልና ስፖርት ሚኒሰቴር ቀርቦ ከዛም በኋላ በሚኒስቴሮች ምክር ቤት የሚጸድቅ እንደሆነ በመግለጫው ላይ ተነስቷል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
በእጮኛው ቀነኒ አዱኛ ሞት ተጠርጥሮ በእስር ላይ የነበረው ሙዚቀኛ አንዱአለም ጎሳ ላይ ዐቃቤ ሕግ ክስ ባለመመሥረቱ በዋስ መለቀቁን ጠበቃው ሊበን አብዲ ለቢቢሲ ተናገሩ።
ከእጮኛው ሞት በኋላ ለሶስት ወራት በእስር ላይ የቆየው አንዱዓለም ጎሳ በ50 ሺህ ብር ዋስ ማክሰኞ፣ ሰኔ 3/2017 ዓ.ም. መፈታቱን ጠበቃው ገልጸዋል።
የሕግ ባለሙያው ለቢቢሲ እንደገለጹት ላለፉት ሦስት ወራት ክሱ በፍርድ ቤት ሲታይ የነበረው አንዱዓለም ጎሳ ላይ ዐቃቤ ሕግ በተሰጠው ጊዜ ክስ ባለመሥረቱ በዋስ እንዲፈታ ፍርድ ቤቱ ብያኔ አስተላልፏል ብለዋል።
ጠበቃው ዐቃቤ ሕግ የፖሊስ ምርመራ በደረሰው በ15 ቀናት ውስጥ ክስ መመሥረት አለበት ይላሉ። ነገር ዐቃቤ ሕግ እስከ ግንቦት 30/2017 ዓ.ም. ድረስ ክስ እንዲመሠርት ወይም "ምርመራው በቂ አይደለም ብሎ መዝገቡን መዝጋት ቢኖርበትም" ይህንን አላደረገም ብለዋል።
ዐቃቤ ሕግ የፖሊስ ምርመራ በደረሰው በ15 ቀናት ውስጥ ክስ ካልመሠረተ "ከሕግ ውጪ ታስሯል" ተብሎ ስለሚታሰብ የደንበኛቸው አካልን ነጻ የማውጣት ጥያቄ እንዲከበርላቸው ጠበቃው ለፍርድ ቤቱ መጠየቃቸውን ገልጸዋል።
ፍርድ ቤቱ የተጠርጣሪውን ጥያቄ ተመልክቶ አንዱአለም ጎሳ በዋስ እንዲፈታ ብያኔ መስጠቱ ተነግሯል።
የሙዚቀኛው በዋስ የመፈታትን ውሳኔ በተመለከተ የሟች ቀነኑ አባት አቶ አዱኛ ዋቆ "ልጄን ለሁለተኛ ጊዜ ነው የገደሏት" ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
እስከዚች ሰዓት ድረስ ፖሊስም ሆነ ዐቃቤ ሕግ እዚህ ላይ ደርሰናል ብለው በግልጽ የነገሩን ነገር የለም። እንዲሁ በብላሽ ሦስት ወራት ነጉዷል። የልጃችንን ደምም፣ እውነታም አላገኘንም። ምንጭ: ቢቢሲ አማረኛ ዘገባ
ከእጮኛው ሞት በኋላ ለሶስት ወራት በእስር ላይ የቆየው አንዱዓለም ጎሳ በ50 ሺህ ብር ዋስ ማክሰኞ፣ ሰኔ 3/2017 ዓ.ም. መፈታቱን ጠበቃው ገልጸዋል።
የሕግ ባለሙያው ለቢቢሲ እንደገለጹት ላለፉት ሦስት ወራት ክሱ በፍርድ ቤት ሲታይ የነበረው አንዱዓለም ጎሳ ላይ ዐቃቤ ሕግ በተሰጠው ጊዜ ክስ ባለመሥረቱ በዋስ እንዲፈታ ፍርድ ቤቱ ብያኔ አስተላልፏል ብለዋል።
ጠበቃው ዐቃቤ ሕግ የፖሊስ ምርመራ በደረሰው በ15 ቀናት ውስጥ ክስ መመሥረት አለበት ይላሉ። ነገር ዐቃቤ ሕግ እስከ ግንቦት 30/2017 ዓ.ም. ድረስ ክስ እንዲመሠርት ወይም "ምርመራው በቂ አይደለም ብሎ መዝገቡን መዝጋት ቢኖርበትም" ይህንን አላደረገም ብለዋል።
ዐቃቤ ሕግ የፖሊስ ምርመራ በደረሰው በ15 ቀናት ውስጥ ክስ ካልመሠረተ "ከሕግ ውጪ ታስሯል" ተብሎ ስለሚታሰብ የደንበኛቸው አካልን ነጻ የማውጣት ጥያቄ እንዲከበርላቸው ጠበቃው ለፍርድ ቤቱ መጠየቃቸውን ገልጸዋል።
ፍርድ ቤቱ የተጠርጣሪውን ጥያቄ ተመልክቶ አንዱአለም ጎሳ በዋስ እንዲፈታ ብያኔ መስጠቱ ተነግሯል።
የሙዚቀኛው በዋስ የመፈታትን ውሳኔ በተመለከተ የሟች ቀነኑ አባት አቶ አዱኛ ዋቆ "ልጄን ለሁለተኛ ጊዜ ነው የገደሏት" ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
እስከዚች ሰዓት ድረስ ፖሊስም ሆነ ዐቃቤ ሕግ እዚህ ላይ ደርሰናል ብለው በግልጽ የነገሩን ነገር የለም። እንዲሁ በብላሽ ሦስት ወራት ነጉዷል። የልጃችንን ደምም፣ እውነታም አላገኘንም። ምንጭ: ቢቢሲ አማረኛ ዘገባ
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ከእስር ተፈታ።
ጋዜጠኛ ተስፋለም ሦስት ጊዜ በዋስ ከእስር እንዲፈታ በፍርድ ቤቶች ቢወሰንም ፖሊስ ከእስር አልፈታውም ነበር።
ዛሬ አርብ ግን ከእስር ስለመፈታቱ ቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጧል።
@tikvahethiopia
ጋዜጠኛ ተስፋለም ሦስት ጊዜ በዋስ ከእስር እንዲፈታ በፍርድ ቤቶች ቢወሰንም ፖሊስ ከእስር አልፈታውም ነበር።
ዛሬ አርብ ግን ከእስር ስለመፈታቱ ቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጧል።
@tikvahethiopia