ሬነሳንስ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
አዲስ አበባ
ጉዳዩ፡ የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ቶፕ-25 ተማሪዎችን ይመለከታል፤
የ አዲስ አበባ ት/ቢሮ በሰጠው መመሪያ መሰረት በት/ቤታችን የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ቶፕ-25 ተማሪዎች ቅዳሜ ጥቅምት 22/2018 ዓ/ም ጀምሮ በተመደቡበት ክላስተር ቀራኒዮ መድሐኒያለም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በመገኘት ትምሕርታቸውን እንዲከታተሉ ወላጆች አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል እንድታደርጉ እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ
ሬነሳንስ ት/ቤት
አዲስ አበባ
የ2ኛ ሩብ ዓመት የት/ት አገልግሎት ክፍያ የሚከፈለው ከሕዳር ዐ1/2018 - ሕዳር 13/2018 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ክፍያውን በመፈጸም የወላጅነት ግዴታዎን እንዲወጡ በአክብሮት እንገልፃለን።
ት/ቤቱ
ሬነሳንስ ት/ቤት
አዲስ አበባ
11ኛ ክፍል ተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች physics ፈተና ከማክሰኞ ወደ ሐሙስ ስለተሸጋገረ ተማሪዎች በዚህ መሰረት እንዲዘጋጁ እናስታውቃለን።
ሐሙስ፤ Physics and IT
ት/ቤቱ
ሬነሳንስ ት/ቤት
አዲስ አበባ
ለውድ የተማሪ ወላጆች
የ2ኛ ሩብ ዓመት የት/ት አገልግሎት ክፍያ የሚጠናቀቀው ቅዳሜ ህዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም በመሆኑ ወላጆች በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ክፍያውን እንድትፈፅሙ በአክብሮት እንገልፃለን።
ማሳሰቢያ፤
ከሰኞ ህዳር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ በቅጣት የሚከፈል ይሆናል።
ት/ቤቱ
❤2