Forwarded from ቄራ ሰላም መስጂድ የቲሞች ቢሮ (#SADAM)
የ1445ሂ የዒድ አል አደሃ (አረፋ በዓል) ለተረጂዎች የተደረገ ድጋፍ
622,220.00ብር ወጪ በማድረግ የቲሞች ፣ አካል ጉዳተኞች ፣ አረጋዉያንና ምስኪኖች በዒዱ እለት ተደስተው ይውሉ ዘንድ ድጋፍ ተደርጓል፡፡
💞የዒድ አል አድሃ ስጦታ
🔖ለበሬ ግዢ =472,220.00
🔖ለየቲሞች ልብስ መግዣ =150,000.00ብር
🔖 ድምር=622,220.00ብር
ለምታደርጉት ድጋፍ ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን።
جزاكم الله خيرا 🎁 عيدكم مبارك!
https://t.me/keraSelamMesjideYetimochBiro
ቄራ ሰላም መስጂድ የቲሞች ቢሮ
ሰኔ |2016
622,220.00ብር ወጪ በማድረግ የቲሞች ፣ አካል ጉዳተኞች ፣ አረጋዉያንና ምስኪኖች በዒዱ እለት ተደስተው ይውሉ ዘንድ ድጋፍ ተደርጓል፡፡
💞የዒድ አል አድሃ ስጦታ
🔖ለበሬ ግዢ =472,220.00
🔖ለየቲሞች ልብስ መግዣ =150,000.00ብር
🔖 ድምር=622,220.00ብር
ለምታደርጉት ድጋፍ ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን።
جزاكم الله خيرا 🎁 عيدكم مبارك!
https://t.me/keraSelamMesjideYetimochBiro
ቄራ ሰላም መስጂድ የቲሞች ቢሮ
ሰኔ |2016
انتهت أيام عشر ذي الحجة كالبرق وتلتها أيام التشريق فمرت كلمح البصر كأنها دقائق معدودة وهكذا ستنتهي آجالنا ويأتينا الموت بغتة حتى ترى حياتك كلها بحلوها ومرها كأنها أضغاث أحلام ومرت كمر السحاب واللبيب من استغل الأوقات في القربات والطاعات وتذكر نعم الله عليه وشكر الله عليها" وما بكم من نعمة فمن الله" وأعظم النعم نعمة التوحيد والسنة والثبات عليها حتى الممات وقد صح في البخاري من حديث ابن عباس رضي الله عنه يرفعه " نعمتان مغبون فيهما كثير من الناس الصحة والفراغ" قال الإمام أحمد : من مات على الإسلام والسنة مات على الخير كله. (السير).
🚖በተለይ በክረምት ወቅት አሽከርካሪዎች ሊያደርጉት የሚገባ ጥንቃቄና ኢስላማዊ አደብ፡
🌸መጀመርያ ከቤት ሲውወጣ በውዱዕና በዚክር መውጣት፡
🌸መኪና ላይ ሲውወጣ የሚባለውን ዚክር ማለት፡
🌸በምናሽከረክርበት ወቅት ለእግረኛ ቅድሚያ መስጠትና #ማዘን፡ በተለይ ውሀ ላለመርጨት መጠንቀቅ፡
🌸የሱና አሰር የሚታይባቸው ሰዎችን ቅድሚያ በመስጠትና ለራስም ጥንቃቄ በማድረግ የተቸገሩትን መጫን፡
🌸መስታወት ሙሉ በሙሉ ዘግቶ AC/ሙቀት ከፍቶ ረጅም ሰአት መንዳት እንቅልፍ ያመጣልና ጥንቃቄ ማድረግ፡
🌸የጉም ማትነኛ፡ ዋይፐርና መሰል ጠቃሚ ነገሮች መስራታቸውን ማረጋገጥ፡
.
.
.
አሏህ መኪና ለሰጠን ሰዎች በመኪናችን ኸይር ነገር ብቻ ለመስራት ያብቃን፡ በተሻለውም ይቀይርልን።
የሌላችሁ ደግሞ አሏህ ከችሮታው አሪፉን ይለግሳችሁ!
🌸መጀመርያ ከቤት ሲውወጣ በውዱዕና በዚክር መውጣት፡
🌸መኪና ላይ ሲውወጣ የሚባለውን ዚክር ማለት፡
🌸በምናሽከረክርበት ወቅት ለእግረኛ ቅድሚያ መስጠትና #ማዘን፡ በተለይ ውሀ ላለመርጨት መጠንቀቅ፡
🌸የሱና አሰር የሚታይባቸው ሰዎችን ቅድሚያ በመስጠትና ለራስም ጥንቃቄ በማድረግ የተቸገሩትን መጫን፡
🌸መስታወት ሙሉ በሙሉ ዘግቶ AC/ሙቀት ከፍቶ ረጅም ሰአት መንዳት እንቅልፍ ያመጣልና ጥንቃቄ ማድረግ፡
🌸የጉም ማትነኛ፡ ዋይፐርና መሰል ጠቃሚ ነገሮች መስራታቸውን ማረጋገጥ፡
.
.
.
አሏህ መኪና ለሰጠን ሰዎች በመኪናችን ኸይር ነገር ብቻ ለመስራት ያብቃን፡ በተሻለውም ይቀይርልን።
የሌላችሁ ደግሞ አሏህ ከችሮታው አሪፉን ይለግሳችሁ!
Forwarded from Ismaiil Nuru
በሃይማኖት አንድ አይደሉም።ነገር ግን በኢስላምና በሙስሊሞች ላይ ምንም ድንበር ሳይለያያቸው ይረዳዳሉ።
አላህ እንደሚተባበሩብን ሲገልፅ እንዲህ ይላል፦
«እነዚያም የካዱት ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ (ከምእምናን መረዳዳትን ከከሓዲያን መቆራረጥን) ባትሠሩት በምድር ላይ ሁከትና ታላቅ ጥፋት ይኾናል፡፡»
(አል አንፋል 73)
የቴሌግራም ቻናል፦ t.me/ismaiilnuru
አላህ እንደሚተባበሩብን ሲገልፅ እንዲህ ይላል፦
«እነዚያም የካዱት ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ (ከምእምናን መረዳዳትን ከከሓዲያን መቆራረጥን) ባትሠሩት በምድር ላይ ሁከትና ታላቅ ጥፋት ይኾናል፡፡»
(አል አንፋል 73)
የቴሌግራም ቻናል፦ t.me/ismaiilnuru
ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን
ጀመአችን (ወንድማችን) ዘይኑ ለተከታታይ ወራት በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ወደ አኺራ ሂዷል።
አድራሻ
በላይና ተስፋለም ፊት ለፊት በመነገድ ላይ የነበረ
መኖሪያ ቤት ከሰላም መኪና መሸጫ ጎን በሚገኘው አቋራጭ መንገድ 100ሜትር ገባ ብሎ
ጀመአችን (ወንድማችን) ዘይኑ ለተከታታይ ወራት በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ወደ አኺራ ሂዷል።
አድራሻ
በላይና ተስፋለም ፊት ለፊት በመነገድ ላይ የነበረ
መኖሪያ ቤት ከሰላም መኪና መሸጫ ጎን በሚገኘው አቋራጭ መንገድ 100ሜትር ገባ ብሎ
ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን
የኡስታዝ ሀሰን አሊ ባለቤት እናት በዛሬው ቀን ያረፉ ሲሆን አላህ ወንጀላቸውን ምሮ ከጀነት ሰዎች እንዲያደርጋቸው እንማፀናለን።
ሰላተል ጀናዛ በኢማሙ አህመድ (ሜዳ) መስጂድ ተሰግዶ ቀብርም እዛው አለም ባንክ ሙስሊም መቃበር የሚከናወን ይሆናል።
የኡስታዝ ሀሰን አሊ ባለቤት እናት በዛሬው ቀን ያረፉ ሲሆን አላህ ወንጀላቸውን ምሮ ከጀነት ሰዎች እንዲያደርጋቸው እንማፀናለን።
ሰላተል ጀናዛ በኢማሙ አህመድ (ሜዳ) መስጂድ ተሰግዶ ቀብርም እዛው አለም ባንክ ሙስሊም መቃበር የሚከናወን ይሆናል።
Forwarded from Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
ሐሰነ-ል-በስሪይ (ረሒመሁ-ል'ሏህ) «ዱንያን ቸልተኛ ያደረገህ ነገር ምንድነው?» ሲባሉ፦
√ ሪዝቄን ማንም እንደማይወስድብኝ አወቅኩኝ፤ ልቤ ተረጋጋልኝ፣
√ ሥራዬን ማንም እንደማይዘሰራልኝ አወቅኩኝ፤ ትኩረት ሰጥቼ ሠራሁኝ፣
√ ጌታዬ እንደሚጠባበቀኝ አወቅኩኝ፤ በወንጀል ልቀጣጨው ፈራሁኝ፣
√ ሞት እንደሚጠብቀኝ አወቅኩኝ፤ ጌታዬን ለመገናኘት ስንቄን ተሰነቅኩኝ!
√ ሪዝቄን ማንም እንደማይወስድብኝ አወቅኩኝ፤ ልቤ ተረጋጋልኝ፣
√ ሥራዬን ማንም እንደማይዘሰራልኝ አወቅኩኝ፤ ትኩረት ሰጥቼ ሠራሁኝ፣
√ ጌታዬ እንደሚጠባበቀኝ አወቅኩኝ፤ በወንጀል ልቀጣጨው ፈራሁኝ፣
√ ሞት እንደሚጠብቀኝ አወቅኩኝ፤ ጌታዬን ለመገናኘት ስንቄን ተሰነቅኩኝ!
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ
ነገ የክረምት ኮርስ የሚጀመርበት የመጀመሪያ ቀን ስለሆነ በእለቱ ወላጆች ልጆቻቹን በመያዝ ከጠዋት 3:00 በመስጂድ አዳራሽ (ግራውንድ) እንድትገኙና ለተማሪና ለወላጆች የተዘጋጀውን ስልጠና እንድትወስዱ ስንል በአላህም ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።
አንደሉስ መድረሳ
ነገ የክረምት ኮርስ የሚጀመርበት የመጀመሪያ ቀን ስለሆነ በእለቱ ወላጆች ልጆቻቹን በመያዝ ከጠዋት 3:00 በመስጂድ አዳራሽ (ግራውንድ) እንድትገኙና ለተማሪና ለወላጆች የተዘጋጀውን ስልጠና እንድትወስዱ ስንል በአላህም ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።
አንደሉስ መድረሳ