#ማስታወቂያ
#በወልቂጤ_ዩኒቨርሲቲ_ለ12ኛ_ክፍል_መልቀቂያ_ፈተና_ለመፈተን_የተመደባችሁ_የማህበዊ_ሳይንስ_ተማሪዎች_በሙሉ:-
ለ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና ለመፈተን ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ ተማሪዎች የሰላም አምባሳደር የሆነው ዩኒቨርሲቲያችን ውድ ተማሪዎቹን ለመቀበል ሽር ጉዱን አጠናቆ የእናንተን መምጣት እየተጠባበቀ ሲሆን የማደሪያ ክፍል ድልደላ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች የመኝታ ክፍል ድልደላ ቦት {WKU Dormitory Placement(@WKUDormitoryBot)} ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የብሄራዊ ፈተና የመለያ ቁጥር (Admission Number) በማስገባት የተመደባችሁበትን ዶርም ቁጥር እና ህንፃ ቁጥር ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
መልካም ጉዞ እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን!!!
ማስታወሻ፦
=> የብሄራዊ ፈተና የመለያ ቁጥራችሁ (Admission Number) ከዜሮ(0) የሚጀምር ካለ ዜሮን በማስወገድ በመቁጠሪያ ቁጥር ብቻ ጀምራችሁ እንድትጠቀሙ እንጠይቃለን።
ለምሳሌ 079301** => 79301**
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
#በወልቂጤ_ዩኒቨርሲቲ_ለ12ኛ_ክፍል_መልቀቂያ_ፈተና_ለመፈተን_የተመደባችሁ_የማህበዊ_ሳይንስ_ተማሪዎች_በሙሉ:-
ለ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና ለመፈተን ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ ተማሪዎች የሰላም አምባሳደር የሆነው ዩኒቨርሲቲያችን ውድ ተማሪዎቹን ለመቀበል ሽር ጉዱን አጠናቆ የእናንተን መምጣት እየተጠባበቀ ሲሆን የማደሪያ ክፍል ድልደላ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች የመኝታ ክፍል ድልደላ ቦት {WKU Dormitory Placement(@WKUDormitoryBot)} ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የብሄራዊ ፈተና የመለያ ቁጥር (Admission Number) በማስገባት የተመደባችሁበትን ዶርም ቁጥር እና ህንፃ ቁጥር ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
መልካም ጉዞ እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን!!!
ማስታወሻ፦
=> የብሄራዊ ፈተና የመለያ ቁጥራችሁ (Admission Number) ከዜሮ(0) የሚጀምር ካለ ዜሮን በማስወገድ በመቁጠሪያ ቁጥር ብቻ ጀምራችሁ እንድትጠቀሙ እንጠይቃለን።
ለምሳሌ 079301** => 79301**
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
👍5
4_5897645513712341650 (1).pdf
228.9 KB
ሀዋሳ ዩንቨርሲቲ የተመደቡ የ12 ኛ ክፍል ሴት ተማሪዎች ዶርም ድልድል
#አሰልጣኝ ደሞዝ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ በ416,000 ወርሃዊ ደመወዝ ለሶስት ዓመት የፋሲል ከነማ ዋና አሰልጣኝ ሆኖ ተቀጠረ
ዉበቱ አባተ እስከ 2018 መጨረሻ ድረስ ለሶስት አመታት ክለቡን ያሰለጥናል። ፋሲል ከነማ በአጠቃላይ 15 ሚሊዮን ብር በወር የተጣራ 416ሺ ብር ለአሰልጣኙ የሚከፍል ይሆናል ሲል ትርታ ስፖርት ዘግቦታል።
እኔ መክሊቴ አወኩ እናንተስ?
ዉበቱ አባተ እስከ 2018 መጨረሻ ድረስ ለሶስት አመታት ክለቡን ያሰለጥናል። ፋሲል ከነማ በአጠቃላይ 15 ሚሊዮን ብር በወር የተጣራ 416ሺ ብር ለአሰልጣኙ የሚከፍል ይሆናል ሲል ትርታ ስፖርት ዘግቦታል።
እኔ መክሊቴ አወኩ እናንተስ?
😢3😁1
ለ ደባርቅ university የሪሚዲያል ተማሪዎቻችን!!
ከአሁኑ ሰዓት ጀምሮ ውጤታቹሁን በዩኒቨርሲቲው የተሰጣቹሁን የመታወቂያ ቁጥር(Begin with DKU plus number, DKUR plus number or DKUPR plus number) እና የ12 ኛ ብሔራዊ ፈተና የተሰጣቹሁን Admission Number በመጠቀም/በማስገባት በዚህ ሊንክ https://dku.edu.et/stud_result/index.php?con=2 ውጤታቹሁን ማየት የምትችሉ መሆኑን በደስታ እንገልፃለን፡፡
ከአሁኑ ሰዓት ጀምሮ ውጤታቹሁን በዩኒቨርሲቲው የተሰጣቹሁን የመታወቂያ ቁጥር(Begin with DKU plus number, DKUR plus number or DKUPR plus number) እና የ12 ኛ ብሔራዊ ፈተና የተሰጣቹሁን Admission Number በመጠቀም/በማስገባት በዚህ ሊንክ https://dku.edu.et/stud_result/index.php?con=2 ውጤታቹሁን ማየት የምትችሉ መሆኑን በደስታ እንገልፃለን፡፡
👍3
🌼Buee prep academy🌼
JJU_Remedial_Program_Students_Results,_Social_Science_2015_A_Y_1.pdf
#Jijjiga_University
በውጤት ላይ ተያይዞ ቅሬታ እንዴት ነው ማቅረብ የምትችሉት የ Remedial ተማሪዎች በሙሉ በአካል በመገኘት ቅሬታ ማቅርብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
በውጤት ላይ ተያይዞ ቅሬታ እንዴት ነው ማቅረብ የምትችሉት የ Remedial ተማሪዎች በሙሉ በአካል በመገኘት ቅሬታ ማቅርብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
🙏3
🌼Buee prep academy🌼
መቱ ዩንቨርሲቲ የRemedial ውጤት .pdf
መቱ ዩንቨርስቲ remidial
በመደበኛው የተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ 637 ተማሪዎች የተቀበለ ሲሆን 403 ተማሪዎች አልፈዋል
በማህበራዊ ዘርፍ
483 ተማሪዎች የተቀበለ ሲሆን 346 ተማሪዎች አልፈዋል
በማታ የተፈጥሮ
ከ 97 ተማሪዎች 18 ተማሪዎች አልፈዋል
የማታ የማሀበራዊ ሳይንስ ዘርፍ
ከ 110 ተማሪዎች 32ተማሪዎች አልፈዋል
በጠቅላላው 1248 ተማሪዎች ተቀብሎ 799 ተማሪዎች አልፈዋል
64.02 % ተማሪዎች አልፈዋል
በመደበኛው የተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ 637 ተማሪዎች የተቀበለ ሲሆን 403 ተማሪዎች አልፈዋል
በማህበራዊ ዘርፍ
483 ተማሪዎች የተቀበለ ሲሆን 346 ተማሪዎች አልፈዋል
በማታ የተፈጥሮ
ከ 97 ተማሪዎች 18 ተማሪዎች አልፈዋል
የማታ የማሀበራዊ ሳይንስ ዘርፍ
ከ 110 ተማሪዎች 32ተማሪዎች አልፈዋል
በጠቅላላው 1248 ተማሪዎች ተቀብሎ 799 ተማሪዎች አልፈዋል
64.02 % ተማሪዎች አልፈዋል
👍2
ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ የ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ ሁሉም የቀሩ university remidial ውጤት ሲላክልን እዚ ቻናል ላይ post እናረጋለን እስከዛ ታገሱን
👍3
🌼Buee prep academy🌼
Health campass Natural Science Regular.pdf
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ
ማሳሰቢያ ለሬሜዲያል ተማሪዎች በሙሉ ‼️
በ2015 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲያችን የሬሚዲያል ትምህርታችሁን ስትከታተሉ የቆያችሁ ተማሪዎች የ
1ኛ.ለተፈጥሮ ሳይንስ የማለፊያ ነጥብ 200 መቶ እና በላይ
2ኛ. ለማህበራዊ ሳይንስ የማፊያ ነጥብ 150 እና በላይ
3ኛ. እንዲሁም ለአይነ ስውራን ደግሞ 100 እና በላይ መሆኑን እየገለፅን ከታች በተቀመጠው የዩኒሸርሲቲያችን ቴሌግራም ቻነል እየገባችሁ ውጤታችሁን ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ ለሬሜዲያል ተማሪዎች በሙሉ ‼️
በ2015 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲያችን የሬሚዲያል ትምህርታችሁን ስትከታተሉ የቆያችሁ ተማሪዎች የ
1ኛ.ለተፈጥሮ ሳይንስ የማለፊያ ነጥብ 200 መቶ እና በላይ
2ኛ. ለማህበራዊ ሳይንስ የማፊያ ነጥብ 150 እና በላይ
3ኛ. እንዲሁም ለአይነ ስውራን ደግሞ 100 እና በላይ መሆኑን እየገለፅን ከታች በተቀመጠው የዩኒሸርሲቲያችን ቴሌግራም ቻነል እየገባችሁ ውጤታችሁን ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እናሳስባለን።
Bonga university remedial.pdf
1.6 MB
#Remedial_Results_Bonga_University
ቦንጋ ዩንቨርስቲ የሬሜዲአል ውጤት ተለቀቀ!!
ያለፋ ተማሪዎች ሙሉ ስምዝርዝር በዚህ ፋይል ይገኛል
ከ1024 ተማሪ 458 ተማሪ ብቻ ነው ያለፈው
44.72 % ተማሪ ብቻ ነው ያለፈው
የቦንጋ ዩንቨርስቲ የሪሜዲያል ውጤት መለቀቁን በ Official Website በኩል አሳውቋል ተማሪዎችም ከታች ባስቀመጥነው ሊንክ ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ።👇👇👇
https://bongau.edu.et/12-student-result#scrollTop=0
ቦንጋ ዩንቨርስቲ የሬሜዲአል ውጤት ተለቀቀ!!
ያለፋ ተማሪዎች ሙሉ ስምዝርዝር በዚህ ፋይል ይገኛል
ከ1024 ተማሪ 458 ተማሪ ብቻ ነው ያለፈው
44.72 % ተማሪ ብቻ ነው ያለፈው
የቦንጋ ዩንቨርስቲ የሪሜዲያል ውጤት መለቀቁን በ Official Website በኩል አሳውቋል ተማሪዎችም ከታች ባስቀመጥነው ሊንክ ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ።👇👇👇
https://bongau.edu.et/12-student-result#scrollTop=0