የ12ኛ ክፍል መልቀቂ ፈተና ለማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች መሰጠት ተጀመረ
ሀምሌ 01/2017 ዓ.ም
በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ፈተናቸውን ለሚወስዱ ተማሪዎች በወረቀት እና በበይነ መረብ ፈተና መሰጠት ተጀመረ፡፡
የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞችን በተሳካ ሁኔታ ያስፈተነው አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሃምሌ 01-08/2017 ዓ.ም በሁለት ዙር ያስፈትናል ፡፡
መልካም ፈተና !
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
ሀምሌ 01/2017 ዓ.ም
በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ፈተናቸውን ለሚወስዱ ተማሪዎች በወረቀት እና በበይነ መረብ ፈተና መሰጠት ተጀመረ፡፡
የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞችን በተሳካ ሁኔታ ያስፈተነው አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሃምሌ 01-08/2017 ዓ.ም በሁለት ዙር ያስፈትናል ፡፡
መልካም ፈተና !
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
Academic Collaboration across Borders!
Addis Ababa Science Technology University is honored to welcome five distinguished academic staff from Türkiye—three professors from Süleyman Demirel University and two from Firat University—during their recent visit to our campus as part of our ongoing academic mobility initiative.
The delegation received a warm and gracious welcome from AASTU’s leadership, including the university president, underscoring our commitment to fostering global partnerships and academic collaboration. Their visit paved the way for vibrant discussions on joint research, curriculum enhancement, and future exchange programs.
For more information about AASTU, reach us via,
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
Addis Ababa Science Technology University is honored to welcome five distinguished academic staff from Türkiye—three professors from Süleyman Demirel University and two from Firat University—during their recent visit to our campus as part of our ongoing academic mobility initiative.
The delegation received a warm and gracious welcome from AASTU’s leadership, including the university president, underscoring our commitment to fostering global partnerships and academic collaboration. Their visit paved the way for vibrant discussions on joint research, curriculum enhancement, and future exchange programs.
For more information about AASTU, reach us via,
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት እና የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድና የዝግጅት ምዕራፍላይ ውይይት እየተካሄደ ነው:: ሀምሌ 9-10 2017 ዓ.ም
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
በዩኒቨርሲቲው የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለዩኒቨርሲቲው የካውንስል አባላት ቀርቦ ግምገማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በበጀት ዓመቱ በመማር ማስተማር፣በምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር፣በማህበረሰብ አገልግሎት እና በአስተዳደራዊ ዘርፎች የታቀዱ ዋና ዋና ተግባራት አፈጻጸም ሪፖርት ከስትራቴጂክ ግቦችና ከቁልፍ ተግባራት አንጻር ቀርበው ግምገማ እና አስተያየት እየተሰጠባቸው ይገኛል፡፡ በመቀጠልም የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድም ቀርቦ ውይይት የሚደረግበት ይሆናል::
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
በዩኒቨርሲቲው የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለዩኒቨርሲቲው የካውንስል አባላት ቀርቦ ግምገማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በበጀት ዓመቱ በመማር ማስተማር፣በምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር፣በማህበረሰብ አገልግሎት እና በአስተዳደራዊ ዘርፎች የታቀዱ ዋና ዋና ተግባራት አፈጻጸም ሪፖርት ከስትራቴጂክ ግቦችና ከቁልፍ ተግባራት አንጻር ቀርበው ግምገማ እና አስተያየት እየተሰጠባቸው ይገኛል፡፡ በመቀጠልም የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድም ቀርቦ ውይይት የሚደረግበት ይሆናል::
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
AASTU Students to Compete at GAIAthon 2025 in Ghana July 18,2025
Addis Ababa Science and Technology University , through its Incubation and Innovation Center, continues to promote student-led innovation to address societal challenges. A group of student innovators will represent AASTU at the 2025 GAIAthon Innovation Competition, to be held this August in Ghana. AASTU is one of the 16 African universities participating.
To read more on this post visit our facebook page and
for more information about AASTU, reach us via,
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
Addis Ababa Science and Technology University , through its Incubation and Innovation Center, continues to promote student-led innovation to address societal challenges. A group of student innovators will represent AASTU at the 2025 GAIAthon Innovation Competition, to be held this August in Ghana. AASTU is one of the 16 African universities participating.
To read more on this post visit our facebook page and
for more information about AASTU, reach us via,
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
የመንገድ ደህንነትን አስመልክቶ ለእግረኞች እና ለአሽከርካሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ሃምሌ 18/2017 ዓ.ም
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አሳታፊነት ዳይሬክቶሬት ሰኔ 13/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 1፡00 ሰዓት እስከ 3፡00 ሰዓት በቂሊንጦ የእግረኛ እንቅስቃሴ በሚበዛባቸው ቦታዎች ለእግረኞች እና ለአሽከርካሪዎች ስለ መንገድ ደህንነት ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ አካባቢው መሀል መንገድ (Median) ባሉ ዛፎች እና አጥር ምክንያት ለመሻገር የእይታ (Sight Visibility ) ችግር ያለበት እንደመሆኑ በእግረኛ እና ተሽከርካሪዎች ከአደጋ እንዲጠበቁ ለማስቻል የተዘጋጀ የመንገድ ደህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻ መሆኑ ተገልጿል፡፡
በዘመቻው በተለይ ለእግረኛው የትራፊክ አደጋ በሰዉ እና በንብረት የሚያስከትለውን ቀውስ በመረዳት መንገድ አጠቃቀም ላይ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ፣ መንገድ ሲሻገሩ ግራና ቀኝ አይተው በተፈቀደው የእግረኛ ማቋረጫ ብቻ እንዲሻገሩ ፣ ተገቢዉን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የሚያስችል በድምፅ እና በህትመት ዉጤቶች የታገዘ ትምህርት እግረኛ በሚበዛበት እና ትምህርት ቤት አካባቢ ተሰጥቷል፡፡
በቀጣይ መሰል የግንዛቤ ማስቸበጫ ስልጠናዎች እና ዘመቻ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አሳታፊነት ዳይሬክቶሬት ሰኔ 13/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 1፡00 ሰዓት እስከ 3፡00 ሰዓት በቂሊንጦ የእግረኛ እንቅስቃሴ በሚበዛባቸው ቦታዎች ለእግረኞች እና ለአሽከርካሪዎች ስለ መንገድ ደህንነት ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ አካባቢው መሀል መንገድ (Median) ባሉ ዛፎች እና አጥር ምክንያት ለመሻገር የእይታ (Sight Visibility ) ችግር ያለበት እንደመሆኑ በእግረኛ እና ተሽከርካሪዎች ከአደጋ እንዲጠበቁ ለማስቻል የተዘጋጀ የመንገድ ደህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻ መሆኑ ተገልጿል፡፡
በዘመቻው በተለይ ለእግረኛው የትራፊክ አደጋ በሰዉ እና በንብረት የሚያስከትለውን ቀውስ በመረዳት መንገድ አጠቃቀም ላይ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ፣ መንገድ ሲሻገሩ ግራና ቀኝ አይተው በተፈቀደው የእግረኛ ማቋረጫ ብቻ እንዲሻገሩ ፣ ተገቢዉን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የሚያስችል በድምፅ እና በህትመት ዉጤቶች የታገዘ ትምህርት እግረኛ በሚበዛበት እና ትምህርት ቤት አካባቢ ተሰጥቷል፡፡
በቀጣይ መሰል የግንዛቤ ማስቸበጫ ስልጠናዎች እና ዘመቻ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis