Training Delivered on UNISA Ethiopia Regional Learning Center Library Outreach Program, June 28/2025.
A training session on the UNISA Ethiopia Regional Learning Center Library Outreach Program for Partner Libraries was successfully conducted. This initiative aims to enhance the capacity of partner libraries, particularly the Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) Library, to provide responsive, user-centered services in an increasingly dynamic information landscape.
The half-day training offered valuable opportunities for professional development, knowledge exchange, and practical skill-building. Participants focused on improving service delivery and reinforcing the role of libraries as vital hubs of academic excellence.
For more information about AASTU, reach us via,
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
A training session on the UNISA Ethiopia Regional Learning Center Library Outreach Program for Partner Libraries was successfully conducted. This initiative aims to enhance the capacity of partner libraries, particularly the Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) Library, to provide responsive, user-centered services in an increasingly dynamic information landscape.
The half-day training offered valuable opportunities for professional development, knowledge exchange, and practical skill-building. Participants focused on improving service delivery and reinforcing the role of libraries as vital hubs of academic excellence.
For more information about AASTU, reach us via,
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ/ም
ማስታወቂያ
ለአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ እና አገልግሎት ፈላጊዎች በሙሉ
የ 2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት የሚሰጥ በመሆኑ ሁሉም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ እንዲሁም አገልግሎት ፈላጊ፡-
1. ከፈተናው እና ሌሎች አስተዳደራዊ ጉዳዮች ጋር በተገናኘ ተቋሙ ባጅ ከተሰጣችው መምህራንና ሰራተኞች በስተቀር ከሰኔ 21/2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ መግባት በጥብቅ የተከለከለ ነው::
2. ባጅ የተሰጣችሁ መምህራንና ሠራተኞችም ማንኛውንም ዓይነት ተንቀሳቃሽ ስልክ (ሞባይል) ይዞ ወደ ዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ መግባት በጥብቅ የተከለከለ ነው፤
3. በግቢ የምትኖሩ የተቋሙ ሰራተኞችና ቤተሰቦቻቸሁ በመኖሪያ አቅራቢያ በሚገኙት በሮች ብቻ እንድትጠቀሙ እያሳሰብን ተንቀሳቃሽ ስልክ (ሞባይል) መያዝም ፈፅሞ የተከለከለ መሆኑን እንገልፃለን፤ ስትወጡ እና ስትገቡም የተዘጋጀላችሁን ባጅ ማንጠልጠል እንደሚኖርባችሁ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
5. ከተፈቀደላቸው አካላት ውጭ ተማሪዎች በሚንቀሳቀሱበት የግቢው ክልል መንቀሳቀስ ፈፅሞ የተከለከለ ነው፣
6. ፈተናው እስኪጠናቀቅ ሁሉም ቤተ-ሙከራዎች ምንም ዓይነት አገልግሎት የማይሰጡ መሆኑን እገልፃለን፤
7. ከየኒቨርሲቲው አገልግሎት የምትፈልጉ የውጭ ባለ ጉዳዮች ቅጥር ግቢ መግባት ስለማይፈቀድ ጉዳያችሁን በር ላይ ለሚኖሩ የፀጥታ አካላት መልእክት በመተው እንድተመለሱ እያሳሰብን ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ለፈተናው መሳካት የበኩሉን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
ማስታወቂያ
ለአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ እና አገልግሎት ፈላጊዎች በሙሉ
የ 2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት የሚሰጥ በመሆኑ ሁሉም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ እንዲሁም አገልግሎት ፈላጊ፡-
1. ከፈተናው እና ሌሎች አስተዳደራዊ ጉዳዮች ጋር በተገናኘ ተቋሙ ባጅ ከተሰጣችው መምህራንና ሰራተኞች በስተቀር ከሰኔ 21/2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ መግባት በጥብቅ የተከለከለ ነው::
2. ባጅ የተሰጣችሁ መምህራንና ሠራተኞችም ማንኛውንም ዓይነት ተንቀሳቃሽ ስልክ (ሞባይል) ይዞ ወደ ዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ መግባት በጥብቅ የተከለከለ ነው፤
3. በግቢ የምትኖሩ የተቋሙ ሰራተኞችና ቤተሰቦቻቸሁ በመኖሪያ አቅራቢያ በሚገኙት በሮች ብቻ እንድትጠቀሙ እያሳሰብን ተንቀሳቃሽ ስልክ (ሞባይል) መያዝም ፈፅሞ የተከለከለ መሆኑን እንገልፃለን፤ ስትወጡ እና ስትገቡም የተዘጋጀላችሁን ባጅ ማንጠልጠል እንደሚኖርባችሁ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
5. ከተፈቀደላቸው አካላት ውጭ ተማሪዎች በሚንቀሳቀሱበት የግቢው ክልል መንቀሳቀስ ፈፅሞ የተከለከለ ነው፣
6. ፈተናው እስኪጠናቀቅ ሁሉም ቤተ-ሙከራዎች ምንም ዓይነት አገልግሎት የማይሰጡ መሆኑን እገልፃለን፤
7. ከየኒቨርሲቲው አገልግሎት የምትፈልጉ የውጭ ባለ ጉዳዮች ቅጥር ግቢ መግባት ስለማይፈቀድ ጉዳያችሁን በር ላይ ለሚኖሩ የፀጥታ አካላት መልእክት በመተው እንድተመለሱ እያሳሰብን ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ለፈተናው መሳካት የበኩሉን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናቸውን በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለሚወስዱ ተማሪዎች ገለፃ ተደረገ ሰኔ 22/2017 ዓ.ም
++++++++++++++++++++++++++++++++++
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በሃገር አቀፍ ደረጃ ከሰኔ 23-ሃምሌ 8/2017 ዓ.ም በተለያዩ ተቋማት ይሰጣል፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፈተናቸውን በበይነ መረብ እና በወረቀት ለሚወስዱ ተማሪዎች አጠቃላይ ገለፃ ተሰጥቷል፡፡
በገለፃው ተፈታኞች በፈተና እና በአገልግሎት አሰጣጥ ወቅት መደረገ የሚገባቸው እና መደረግ የማይገባቸውን ተግባራት ግንዛቤ ኖሯቸው ፈተናቸውን በተሳካ ሁኔታ እንዲያጠናቅቁ የሚረዳ ነው፡፡
በዚህም የመጀመሪው ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ሰኔ 23/2017 ዓ.ም ፈተናቸውን የሚጀምሩ ይሆናል፡፡
ለሁሉም ተፈታኞች መልካም ፈተና !
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addi
++++++++++++++++++++++++++++++++++
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በሃገር አቀፍ ደረጃ ከሰኔ 23-ሃምሌ 8/2017 ዓ.ም በተለያዩ ተቋማት ይሰጣል፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፈተናቸውን በበይነ መረብ እና በወረቀት ለሚወስዱ ተማሪዎች አጠቃላይ ገለፃ ተሰጥቷል፡፡
በገለፃው ተፈታኞች በፈተና እና በአገልግሎት አሰጣጥ ወቅት መደረገ የሚገባቸው እና መደረግ የማይገባቸውን ተግባራት ግንዛቤ ኖሯቸው ፈተናቸውን በተሳካ ሁኔታ እንዲያጠናቅቁ የሚረዳ ነው፡፡
በዚህም የመጀመሪው ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ሰኔ 23/2017 ዓ.ም ፈተናቸውን የሚጀምሩ ይሆናል፡፡
ለሁሉም ተፈታኞች መልካም ፈተና !
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addi
Vacancy Announcement
Addis Ababa Science and Technology University has the following vacant positions and invites qualified applicants.
The application is open for ten consecutive working days starting fron July2/2025.
Use this link to apply online.
https://bit.ly/AASTUjobapplication2025
For more information about AASTU, reach us via,
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
Addis Ababa Science and Technology University has the following vacant positions and invites qualified applicants.
The application is open for ten consecutive working days starting fron July2/2025.
Use this link to apply online.
https://bit.ly/AASTUjobapplication2025
For more information about AASTU, reach us via,
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲው ባስገነባው የንግድ ማዕከል ውስጥ የሚገኙ የንግድ ቤቶችን በግልጽ ጨረታ ለማከራየት ቀድሞ ግንቦት 27 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣው ጨረታ ተሰርዞ እሁድ ሰኔ 22/2017 በድጋሚ በኮምርሺያል ኖሚኒስ በኩል እንዲወጣ ተድርጓል፡፡ ስለዚህ ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ሰነዱን መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
ማሳሰቢያ: ሰነዱ የሚሸጠው እዛው የንግድ ማዕከሉ ውስጥ ነው። ዝርዝሩ ከታች ተያይዟል።
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
ማሳሰቢያ: ሰነዱ የሚሸጠው እዛው የንግድ ማዕከሉ ውስጥ ነው። ዝርዝሩ ከታች ተያይዟል።
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
AASTU Provides Orientation to 12th Grade National Exam Candidates
July 6, 2025
+++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
Addis Ababa Science and Technology University delivered an orientation session for 12th-grade students who are taking the national examination, which is being administered across the country from June 30 to July 15, 2025.
As one of the national exam centers, AASTU is hosting both online and paper-based exams for students from various schools. The recent orientation was specifically organized for the second round of candidates from the Social Science stream, who are scheduled to sit for their exams in the coming days.
To read more on this post visit our face book page and for more information about AASTU, reach us via,
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
July 6, 2025
+++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
Addis Ababa Science and Technology University delivered an orientation session for 12th-grade students who are taking the national examination, which is being administered across the country from June 30 to July 15, 2025.
As one of the national exam centers, AASTU is hosting both online and paper-based exams for students from various schools. The recent orientation was specifically organized for the second round of candidates from the Social Science stream, who are scheduled to sit for their exams in the coming days.
To read more on this post visit our face book page and for more information about AASTU, reach us via,
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
የ12ኛ ክፍል መልቀቂ ፈተና ለማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች መሰጠት ተጀመረ
ሀምሌ 01/2017 ዓ.ም
በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ፈተናቸውን ለሚወስዱ ተማሪዎች በወረቀት እና በበይነ መረብ ፈተና መሰጠት ተጀመረ፡፡
የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞችን በተሳካ ሁኔታ ያስፈተነው አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሃምሌ 01-08/2017 ዓ.ም በሁለት ዙር ያስፈትናል ፡፡
መልካም ፈተና !
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
ሀምሌ 01/2017 ዓ.ም
በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ፈተናቸውን ለሚወስዱ ተማሪዎች በወረቀት እና በበይነ መረብ ፈተና መሰጠት ተጀመረ፡፡
የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞችን በተሳካ ሁኔታ ያስፈተነው አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሃምሌ 01-08/2017 ዓ.ም በሁለት ዙር ያስፈትናል ፡፡
መልካም ፈተና !
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis