📌CBE exchange rate
ETB takes another hit against the USD, dropping by 2 birr.
🔀Buying rate; 131.5086 📈 133.3586
🔀Selling rate; 134.1388 📈 136.0258
@PatternFin
ETB takes another hit against the USD, dropping by 2 birr.
🔀Buying rate; 131.5086 📈 133.3586
🔀Selling rate; 134.1388 📈 136.0258
@PatternFin
ስኬት ባንክ በበጀት አመቱ አጠቃላይ የካፒታል መጠኑን 9.3 ቢሊዮን ብር አደረሰ!
ስኬት ባንክ በ2024/25 በጀት ዓመት አፈፃጸም እና 2025/26 ዕቅድ ላይ ከሐምሌ 18 -19/2025 የሁለት ቀናት ጉባኤ አካሂዷል፡፡
በውይይቱ ላይ እንደተገለፀው በ2024/25 በጀት ዓመት የባንኩ አጠቃላይ ካፒታል 9.3 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን 19.2 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ሀብት አስመዝግቧል፡፡ ባንኩ ብር 7.6 ቢሊዮን ተቀማጭ ገንዘብ ማሰባሰብ የቻለ ሲሆን በዚህም ባንኩ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 2.7 ቢሊዮን ብር ገቢ በማስመዝገብ ከ1.4 ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ ማግኘት ችሏል።
#SiketBank
@PatternFin
ስኬት ባንክ በ2024/25 በጀት ዓመት አፈፃጸም እና 2025/26 ዕቅድ ላይ ከሐምሌ 18 -19/2025 የሁለት ቀናት ጉባኤ አካሂዷል፡፡
በውይይቱ ላይ እንደተገለፀው በ2024/25 በጀት ዓመት የባንኩ አጠቃላይ ካፒታል 9.3 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን 19.2 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ሀብት አስመዝግቧል፡፡ ባንኩ ብር 7.6 ቢሊዮን ተቀማጭ ገንዘብ ማሰባሰብ የቻለ ሲሆን በዚህም ባንኩ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 2.7 ቢሊዮን ብር ገቢ በማስመዝገብ ከ1.4 ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ ማግኘት ችሏል።
#SiketBank
@PatternFin
የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር 135.3 ሚሊዮን ደረሰ
የተባበሩት መንግሥታት የስነ-ሕዝብ ፈንድ (ዩ ኤን ኤፍ ፒ ኤ) በ2025 የዓለም ሕዝብ ቁጥር ሪፖርት ባወጣው መረጃ መሠረት፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር ወደ 135.3 ሚሊዮን ደርሷል። ይህ አኃዝ የመጣው ኢትዮጵያ በ1985 ዓ.ም. ከጸደቀ ከሶስት አስርት ዓመታት በኋላ አዲስ ብሔራዊ የሕዝብ ቁጥር ፖሊሲ ለማውጣት በዝግጅት ላይ ባለችበት ወሳኝ ወቅት ነው። #Capital
@PatternFin
የተባበሩት መንግሥታት የስነ-ሕዝብ ፈንድ (ዩ ኤን ኤፍ ፒ ኤ) በ2025 የዓለም ሕዝብ ቁጥር ሪፖርት ባወጣው መረጃ መሠረት፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር ወደ 135.3 ሚሊዮን ደርሷል። ይህ አኃዝ የመጣው ኢትዮጵያ በ1985 ዓ.ም. ከጸደቀ ከሶስት አስርት ዓመታት በኋላ አዲስ ብሔራዊ የሕዝብ ቁጥር ፖሊሲ ለማውጣት በዝግጅት ላይ ባለችበት ወሳኝ ወቅት ነው። #Capital
@PatternFin
ንግድ ባንክ ከሰባት ቢሊየን ብር በላይ አጭበርብረውኛል ባላቸው በ14 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ፤ ሁለቱ የደህንነት አገልግሎት ሰራተኞች ናቸው
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሰባት ቢሊየን 735 ሚሊየን ብር አጭበርብረውኛል ባላቸው በ14 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ፤ ክስ ከተመሰረተባቸው ግለሰቦች መካከል ሁለቱ የብሔራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ሰራተኞች መሆናቸው ታውቋል። አድራሻቸው አዲስ አበባ መሆኑ የተገለጹ የደህንነት ተቋሙ ሰራተኞች ንጉሴ እምሩ ጉሪኖ እና መሀመድ ነጋሽ ገሰሰ (ቅፅል ስም ዋለልኝ) የተባሉ መሆናቸውም በክሱ ላይ ተጠቅሷል።
አዲስ ስታንዳርድ የተመለከተው በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ፀረ ሙስና ወንጀል ችሎት የቀረበው የክስ ዝርዝር እንደሚያሳየው ለተመሰረተው ክስ 20 የሰው እና 24 የሰነድ ማስረጃዎች ቀርበዋል። ከ14ቱ ተከሳሾች ውስ) 13 በእስር ላይ ይገኛሉ ተብሏል።
የክሱ መዝገብ እንደሚያስረዳው ተካሳሾቹ “በዋና ወንጀል አድራጊነት እና ስልጣንን አለአግባብ መገልገል ከባድ የሙስና ወንጀል” ነው የተመሰረተባቸው።
በተያዘው አመት 2017 ዓ.ም ግንቦት ወር ላይ መገናኛ ብዙሃን “በኢትዮጵያ ንግድ ባንከ የውስጥ አካውንት ውስጥ ተቀምጦ የነበረ ከ7 ቢሊየን ብር በላይ መዘረፉ ተገለፀ” በሚል ሰፊ ሽፋን የተሰጠው ዘገባ ማቅረባቸው ይታወሳል፤ ይህንንም ተከትሎ ባንኩ ምንም ገንዘብ አልተዘረፍኩም ሲል መግለጫ በማውጣት አስተባብሎ ነበር።
#AddisStandard
@PatternFin
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሰባት ቢሊየን 735 ሚሊየን ብር አጭበርብረውኛል ባላቸው በ14 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ፤ ክስ ከተመሰረተባቸው ግለሰቦች መካከል ሁለቱ የብሔራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ሰራተኞች መሆናቸው ታውቋል። አድራሻቸው አዲስ አበባ መሆኑ የተገለጹ የደህንነት ተቋሙ ሰራተኞች ንጉሴ እምሩ ጉሪኖ እና መሀመድ ነጋሽ ገሰሰ (ቅፅል ስም ዋለልኝ) የተባሉ መሆናቸውም በክሱ ላይ ተጠቅሷል።
አዲስ ስታንዳርድ የተመለከተው በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ፀረ ሙስና ወንጀል ችሎት የቀረበው የክስ ዝርዝር እንደሚያሳየው ለተመሰረተው ክስ 20 የሰው እና 24 የሰነድ ማስረጃዎች ቀርበዋል። ከ14ቱ ተከሳሾች ውስ) 13 በእስር ላይ ይገኛሉ ተብሏል።
የክሱ መዝገብ እንደሚያስረዳው ተካሳሾቹ “በዋና ወንጀል አድራጊነት እና ስልጣንን አለአግባብ መገልገል ከባድ የሙስና ወንጀል” ነው የተመሰረተባቸው።
በተያዘው አመት 2017 ዓ.ም ግንቦት ወር ላይ መገናኛ ብዙሃን “በኢትዮጵያ ንግድ ባንከ የውስጥ አካውንት ውስጥ ተቀምጦ የነበረ ከ7 ቢሊየን ብር በላይ መዘረፉ ተገለፀ” በሚል ሰፊ ሽፋን የተሰጠው ዘገባ ማቅረባቸው ይታወሳል፤ ይህንንም ተከትሎ ባንኩ ምንም ገንዘብ አልተዘረፍኩም ሲል መግለጫ በማውጣት አስተባብሎ ነበር።
#AddisStandard
@PatternFin
Another incredible milestone of #BoA
"ባንካችን አቢሲንያ በዛሬው ዕለት በአዲስ መልክ በተዋቀረው የባንካችን ራስ ልዩ ቅርንጫፍ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ አቶ ማሞ ምህረቱ፣ የባንካችን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ በቃሉ ዘለቀ፣ የበላይ የሥራ አመራሮችና ሠራተኞች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የወረቀት አልባ የባንክ አገልግሎቱን በይፋ አስመርቆ ስራ አስጀምሯል።
ይህ አዲስ አሠራር ገንዘብ ማስተላለፍ፣ ጥሬ ገንዘብ ማስገባትና ማውጣት፣ ሒሳብ መክፈትና ሌሎች በቅርንጫፍ በኩል የሚሰጡ ማናቸውንም አገልግሎቶች በራስ አገዝ ወይም በሠራተኞች በመታገዝ ደህንነቱ በተጠበቀና ፈጣን በሆነ መልኩ ለመስጠት የሚያስችል ነው፡፡
አገልግሎቱ ስማርት ኪዮስኮችንና ታብሌቶችን እንዲሁም የጣት አሻራንና የፊት ገጽን እንደ መለያ የሚጠቀም ሲሆን፣ ጊዜ የሚወስዱ የአሠራር ሂደቶችን በማስወገድ የባንካችንን የአገልግሎት ደረጃ ፈጣን፣ አስተማማኝና ግልጽ ከማድረግ አኳያ ጉልህ ለውጥ የሚያመጣ ይሆናል፡፡
በተጨማሪም ደንበኞች ወረፋ መጠበቅ ሳያስፈልጋቸው ፈጣን አገልግሎት ማግኘት እንዲችሉ የጥሬ ገንዘብ መቀበያና መክፈያ /Recyclers/ እና በመጠኑ ከፍተኛ የሆነ ገንዘብ ለመቀበል የሚያስችሉ ማሽኖች /Bulk Deposit Machines/ በተመረጡ ቅርንጫፎች የተዘጋጁ ሲሆን፣ በቀጣይም በሁሉም ቅርንጫፎች ተደራሽ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡
አገልግሎቱ የእንግሊዝኛ ቋንቋን ጨምሮ በተለያዩ ሃገራዊ የቋንቋ አማራጮች ማለትም በአማርኛ፣ በአፋን ኦሮሞ፣ በሱማሊኛ፣ በትግሪኛ፣ በአፋርኛና በሲዳምኛ የቀረበ ሲሆን፣ ሁሉንም ደንበኞች ማዕከል ባደረገ መልኩ የዕድሜ፣ የትምህርት ደረጃ ወይም ሰዎች ለቴክኖሎጂ ባላቸው የክህሎት መጠን የማይገደብ፣ ቀላል፣ አመቺና ተስማሚ ተደርጎ የቀረበ ነው፡፡"
@PatternFin
"ባንካችን አቢሲንያ በዛሬው ዕለት በአዲስ መልክ በተዋቀረው የባንካችን ራስ ልዩ ቅርንጫፍ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ አቶ ማሞ ምህረቱ፣ የባንካችን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ በቃሉ ዘለቀ፣ የበላይ የሥራ አመራሮችና ሠራተኞች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የወረቀት አልባ የባንክ አገልግሎቱን በይፋ አስመርቆ ስራ አስጀምሯል።
ይህ አዲስ አሠራር ገንዘብ ማስተላለፍ፣ ጥሬ ገንዘብ ማስገባትና ማውጣት፣ ሒሳብ መክፈትና ሌሎች በቅርንጫፍ በኩል የሚሰጡ ማናቸውንም አገልግሎቶች በራስ አገዝ ወይም በሠራተኞች በመታገዝ ደህንነቱ በተጠበቀና ፈጣን በሆነ መልኩ ለመስጠት የሚያስችል ነው፡፡
አገልግሎቱ ስማርት ኪዮስኮችንና ታብሌቶችን እንዲሁም የጣት አሻራንና የፊት ገጽን እንደ መለያ የሚጠቀም ሲሆን፣ ጊዜ የሚወስዱ የአሠራር ሂደቶችን በማስወገድ የባንካችንን የአገልግሎት ደረጃ ፈጣን፣ አስተማማኝና ግልጽ ከማድረግ አኳያ ጉልህ ለውጥ የሚያመጣ ይሆናል፡፡
በተጨማሪም ደንበኞች ወረፋ መጠበቅ ሳያስፈልጋቸው ፈጣን አገልግሎት ማግኘት እንዲችሉ የጥሬ ገንዘብ መቀበያና መክፈያ /Recyclers/ እና በመጠኑ ከፍተኛ የሆነ ገንዘብ ለመቀበል የሚያስችሉ ማሽኖች /Bulk Deposit Machines/ በተመረጡ ቅርንጫፎች የተዘጋጁ ሲሆን፣ በቀጣይም በሁሉም ቅርንጫፎች ተደራሽ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡
አገልግሎቱ የእንግሊዝኛ ቋንቋን ጨምሮ በተለያዩ ሃገራዊ የቋንቋ አማራጮች ማለትም በአማርኛ፣ በአፋን ኦሮሞ፣ በሱማሊኛ፣ በትግሪኛ፣ በአፋርኛና በሲዳምኛ የቀረበ ሲሆን፣ ሁሉንም ደንበኞች ማዕከል ባደረገ መልኩ የዕድሜ፣ የትምህርት ደረጃ ወይም ሰዎች ለቴክኖሎጂ ባላቸው የክህሎት መጠን የማይገደብ፣ ቀላል፣ አመቺና ተስማሚ ተደርጎ የቀረበ ነው፡፡"
@PatternFin
❤3
Kenya Commercial Bank Ltd (KCB) Group has unveiled plans to enter Ethiopia's banking sector within the next year and a half, positioning itself to become one of the first major foreign lenders to secure a presence in the newly liberalised market.
According to hashtag#KCB Finance Director Lawrence Kimathi, the Nairobi-based lender is in advanced talks to acquire a 40% stake in an Ethiopian bank. While he declined to name the institution, Kimathi confirmed that proceeds from the recent sale of KCB's subsidiary, National Bank of Kenya, to Nigeria's Access Bank Plc will help finance the transaction. #EBR
@PatternFin
According to hashtag#KCB Finance Director Lawrence Kimathi, the Nairobi-based lender is in advanced talks to acquire a 40% stake in an Ethiopian bank. While he declined to name the institution, Kimathi confirmed that proceeds from the recent sale of KCB's subsidiary, National Bank of Kenya, to Nigeria's Access Bank Plc will help finance the transaction. #EBR
@PatternFin
𝐄𝐱𝐜𝐡𝐚𝐧𝐠𝐞 𝐑𝐚𝐭𝐞 𝐆𝐚𝐩 𝐁𝐞𝐭𝐰𝐞𝐞𝐧 𝐁𝐚𝐧𝐤𝐬 𝐚𝐧𝐝 𝐁𝐮𝐫𝐞𝐚𝐮𝐬 𝐖𝐢𝐝𝐞𝐧𝐬 𝐁𝐞𝐲𝐨𝐧𝐝 𝟏𝟎%
The gap between Ethiopia’s commercial banks and independent forex bureaus has surged past 10%, with a dollar trading at up to 160 birr at bureaus, even after the National Bank of Ethiopia (NBE) injected $150 million into the market.
Commercial banks offered lower rates, with the NBE’s indicative rate at 141.77 birr per dollar, while bureaus faced higher costs due to cash-only restrictions. #BirrMetrics
@PatternFin
The gap between Ethiopia’s commercial banks and independent forex bureaus has surged past 10%, with a dollar trading at up to 160 birr at bureaus, even after the National Bank of Ethiopia (NBE) injected $150 million into the market.
Commercial banks offered lower rates, with the NBE’s indicative rate at 141.77 birr per dollar, while bureaus faced higher costs due to cash-only restrictions. #BirrMetrics
@PatternFin
Agriculture contributes nearly a third of Ethiopia’s GDP and more than two-thirds of its merchandise exports, yet the sector remains starved of finance. Irrigation, mechanization, and the use of improved seeds are still minimal, leaving most farmers operating just above subsistence, and food security persistently fragile.
To confront this structural bottleneck, the central bank has unveiled the National Agri-Finance Implementation Roadmap (NAFIR). The plan targets an expansion of agricultural credit to 881 billion Br by 2030, but its significance lies in more than the headline figure. It maps out the gaps that have long kept credit from reaching farmers, from collateral constraints to weak financial institutions. #Shega
@PatternFin
To confront this structural bottleneck, the central bank has unveiled the National Agri-Finance Implementation Roadmap (NAFIR). The plan targets an expansion of agricultural credit to 881 billion Br by 2030, but its significance lies in more than the headline figure. It maps out the gaps that have long kept credit from reaching farmers, from collateral constraints to weak financial institutions. #Shega
@PatternFin
❤1
𝗬𝗮𝗬𝗮 𝗪𝗮𝗹𝗹𝗲𝘁’𝘀 𝗡𝗲𝘄 𝗥𝗲𝗺𝗶𝘁𝘁𝗮𝗻𝗰𝗲 𝗦𝗲𝗿𝘃𝗶𝗰𝗲 𝗖𝗼𝗻𝗻𝗲𝗰𝘁𝘀 𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮𝗻 𝗙𝗮𝗺𝗶𝗹𝗶𝗲𝘀 𝗔𝗰𝗿𝗼𝘀𝘀 𝗕𝗼𝗿𝗱𝗲𝗿𝘀 𝘄𝗶𝘁𝗵 𝗘𝗮𝘀𝗲
YaYa Wallet has introduced an International Inward Remittance Service, further growing its digital payments portfolio.
The launch comes alongside the release of YaYa Wallet 2.0, the enhanced mobile application now available to all customers, and enables global remittance to all Ethiopian banks and microfinance institutions.
In celebration of the upcoming Ethiopian holidays, a special bonus of 6% is offered on every foreign currency transfer made through YaYa Wallet until October 10, 2025. #Shega
@PatternFin
YaYa Wallet has introduced an International Inward Remittance Service, further growing its digital payments portfolio.
The launch comes alongside the release of YaYa Wallet 2.0, the enhanced mobile application now available to all customers, and enables global remittance to all Ethiopian banks and microfinance institutions.
In celebration of the upcoming Ethiopian holidays, a special bonus of 6% is offered on every foreign currency transfer made through YaYa Wallet until October 10, 2025. #Shega
@PatternFin
Nib Bank and CBE Capital Forge Strategic Alliance to Boost Capital Market Presence
In a move to strengthen their position in the capital market, Nib Bank and CBE Capital have entered a strategic partnership. The agreement, signed at Nib's headquarters, marks the beginning of a collaborative effort to enhance both institutions' competitiveness and operational capacity.
Henok Kebede Tadesse, CEO of Nib Bank, said the agreement will accelerate Nib's entry into capital market activities and strengthen the bank's market position.
CBE Capital CEO Zemedeneh Negatu noted the agreement reflects a shared vision and aims to drive growth through impactful financial solutions.
The signing ceremony was attended by senior management from both banks, underscoring the strategic importance of the collaboration. The agreement is expected to catalyse joint initiatives in investment banking, asset management, and capital market development, areas critical to Ethiopia's economic transformation. #EBR
@PatternFin
In a move to strengthen their position in the capital market, Nib Bank and CBE Capital have entered a strategic partnership. The agreement, signed at Nib's headquarters, marks the beginning of a collaborative effort to enhance both institutions' competitiveness and operational capacity.
Henok Kebede Tadesse, CEO of Nib Bank, said the agreement will accelerate Nib's entry into capital market activities and strengthen the bank's market position.
CBE Capital CEO Zemedeneh Negatu noted the agreement reflects a shared vision and aims to drive growth through impactful financial solutions.
The signing ceremony was attended by senior management from both banks, underscoring the strategic importance of the collaboration. The agreement is expected to catalyse joint initiatives in investment banking, asset management, and capital market development, areas critical to Ethiopia's economic transformation. #EBR
@PatternFin