A Directive on Acceptance of Payments.pdf
280.1 KB
መመሪያ ቁጥር 1069/2017
የመንግስት መስሪያ ቤቶች ፈቃድ ከተሰጣቸው የክፍያ አገልግሎት ሰጪዎች ክፍያ መቀበል እንዲችሉ ለማድረግ የወጣ መመሪያ
DIRECTIVE NO. 1069/2025
A Directive on Mandatory Acceptance of Payments from all
Licensed Payment Service Providers by Federal Public Bodies
የመንግስት መስሪያ ቤቶች ፈቃድ ከተሰጣቸው የክፍያ አገልግሎት ሰጪዎች ክፍያ መቀበል እንዲችሉ ለማድረግ የወጣ መመሪያ
DIRECTIVE NO. 1069/2025
A Directive on Mandatory Acceptance of Payments from all
Licensed Payment Service Providers by Federal Public Bodies
The World’s 50 Poorest Countries by GDP Per Capita in 2025
Sub-Saharan Africa dominates this list, reflecting its position as the poorest region globally, with a regional average GDP per capita of just $1.6K.
India 🇮🇳 , notably, appears at the very bottom of the list, ranked 50th with a GDP per capita of $2.9K. Despite being the world’s 4th largest economy by total GDP, it underscores the country’s continuing struggle with income inequality and low per capita income relative to its size.
Source: IMF (2025 estimates)
Graphic by: Visual Capitalist
@PatternFin
Sub-Saharan Africa dominates this list, reflecting its position as the poorest region globally, with a regional average GDP per capita of just $1.6K.
India 🇮🇳 , notably, appears at the very bottom of the list, ranked 50th with a GDP per capita of $2.9K. Despite being the world’s 4th largest economy by total GDP, it underscores the country’s continuing struggle with income inequality and low per capita income relative to its size.
Source: IMF (2025 estimates)
Graphic by: Visual Capitalist
@PatternFin
Press Release: Issuance of Requirements for Licensing and Renewal of Banking Business and Representative Office Directive No. SBB/94/2025.
@PatternFin
@PatternFin
የኢትዮጵያ የባንክ ዘርፍ ከዛሬ ጀምሮ ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት ሆነ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱን የባንክ ዘርፍ ለውጭ ተሳትፎ ክፍት የሚያደርግ አዲስ መመሪያን ዛሬ ይፋ አድርጓል። ይህ እርምጃ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ ለውጭ ኢንቨስትመንት ክፍት ለማድረግ ሲደረግ የቆየው ጥረት የመጨረሻው ምዕራፍ ተደርጎ እንደሚወሰዱ ተገልጿል።
መመሪያ ቁጥር SBB/94/2025 ባለፉት አንድ ዓመት በተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተደረጉ ሰፊ ውይይቶች እና ምክክሮች ግብዓት ተደርጎበት የተዘጋጀ መሆኑ ታውቋል።
ይህ መመሪያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በፀደቀው የባንክ ሥራ አዋጅ መሰረት የወጣ ሲሆን፣ የሚያስፈልገውን የሕግ ማዕቀፍ ማሟላቱ ተገልጿል።
ይህ አዲሱ የፈቃድ አሰጣጥ መመሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ የውጭ ባለሀብቶች፣ ባንኮችን እና ሌሎች ስትራቴጂካዊ ባለሀብቶችን ጨምሮ፣ በኢትዮጵያ የባንክ ሥርዓት ውስጥ እንዲሳተፉ ያስችላል ተብሏል።
ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም. ባወጣዉ መግለጫ መመሪያው የውጭ ተዋናዮች የባንክ ዘርፉን እንዲቀላቀሉባቸው በርካታ መንገዶችን ያቀርባል፤ ከእነዚህም መካከል ቅርንጫፍ ባንኮችን፣ የውጭ ባንክ ቅርንጫፎችን ወይም የወኪል ቢሮዎችን ማቋቋም ይገኙበታል።
ይህን ተከትሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱን የባንክ ዘርፍ ለውጭ ተሳትፎ ክፍት መሆኑን የገለፀ ሲሆን የውጭ ባንኮች እና ባለሀብቶችም ማመልከቻዎቻቸውን ከዛሬ ጀምሮ ለብሔራዊ ባንክ ማቅረብ እንደሚችሉ አስታውቋል።
@PatternFin
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱን የባንክ ዘርፍ ለውጭ ተሳትፎ ክፍት የሚያደርግ አዲስ መመሪያን ዛሬ ይፋ አድርጓል። ይህ እርምጃ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ ለውጭ ኢንቨስትመንት ክፍት ለማድረግ ሲደረግ የቆየው ጥረት የመጨረሻው ምዕራፍ ተደርጎ እንደሚወሰዱ ተገልጿል።
መመሪያ ቁጥር SBB/94/2025 ባለፉት አንድ ዓመት በተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተደረጉ ሰፊ ውይይቶች እና ምክክሮች ግብዓት ተደርጎበት የተዘጋጀ መሆኑ ታውቋል።
ይህ መመሪያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በፀደቀው የባንክ ሥራ አዋጅ መሰረት የወጣ ሲሆን፣ የሚያስፈልገውን የሕግ ማዕቀፍ ማሟላቱ ተገልጿል።
ይህ አዲሱ የፈቃድ አሰጣጥ መመሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ የውጭ ባለሀብቶች፣ ባንኮችን እና ሌሎች ስትራቴጂካዊ ባለሀብቶችን ጨምሮ፣ በኢትዮጵያ የባንክ ሥርዓት ውስጥ እንዲሳተፉ ያስችላል ተብሏል።
ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም. ባወጣዉ መግለጫ መመሪያው የውጭ ተዋናዮች የባንክ ዘርፉን እንዲቀላቀሉባቸው በርካታ መንገዶችን ያቀርባል፤ ከእነዚህም መካከል ቅርንጫፍ ባንኮችን፣ የውጭ ባንክ ቅርንጫፎችን ወይም የወኪል ቢሮዎችን ማቋቋም ይገኙበታል።
ይህን ተከትሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱን የባንክ ዘርፍ ለውጭ ተሳትፎ ክፍት መሆኑን የገለፀ ሲሆን የውጭ ባንኮች እና ባለሀብቶችም ማመልከቻዎቻቸውን ከዛሬ ጀምሮ ለብሔራዊ ባንክ ማቅረብ እንደሚችሉ አስታውቋል።
@PatternFin
China Reveals Mosquito-Sized Spy Drone
China's National University of Defense Technology has unveiled a mosquito-sized drone designed for covert military surveillance, marking a significant advancement in miniaturized warfare technology.
The drone, measuring just 1.3 centimeters in length, was showcased on state TV this month and signals a new leap in reconnaissance tools.
@PatternFin
China's National University of Defense Technology has unveiled a mosquito-sized drone designed for covert military surveillance, marking a significant advancement in miniaturized warfare technology.
The drone, measuring just 1.3 centimeters in length, was showcased on state TV this month and signals a new leap in reconnaissance tools.
@PatternFin
NBE issued a circular letter dated November 26, 2024, ref no. V/G/FIS/027/24. NBE identified cities where the National ID (Fayda) is mandatory for the opening of bank accounts starting from July 1, 2025.
@PatternFin
@PatternFin
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የ2017 በጀት ዓመት የ11 ወራት አፈጻጸም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዬች ቋሚ ኮሚቴ ተገመገመ።
@PatternFin
@PatternFin
❤1
𝗡𝗶𝗴𝗲𝗿𝗶𝗮’𝘀 𝗤𝗼𝗿𝗲 𝗧𝗲𝗰𝗵𝗻𝗼𝗹𝗼𝗴𝗶𝗲𝘀 𝗦𝗲𝘁𝘀 𝗨𝗽 𝗦𝗵𝗼𝗽 𝗶𝗻 𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮, 𝗕𝗲𝘁𝘁𝗶𝗻𝗴 𝗼𝗻 𝗮 𝗖𝗹𝗼𝘂𝗱-𝗙𝗶𝗿𝘀𝘁 𝗙𝘂𝘁𝘂𝗿𝗲
Qore Technologies, the Nigeria-based core banking infrastructure provider, has officially entered Ethiopia, bringing its cloud-native platform to local banks, MFIs, and fintechs.
With Akufada MFI as its first Ethiopian client, Qore is setting itself up for long-term relationships with players in the country’s financial sector.
Qore's platforms process transactions valued at around $11.8 billion annually and manage deposits of about ₦155 billion (US$103 million) monthly.
Via #Shega
@PatternFin
Qore Technologies, the Nigeria-based core banking infrastructure provider, has officially entered Ethiopia, bringing its cloud-native platform to local banks, MFIs, and fintechs.
With Akufada MFI as its first Ethiopian client, Qore is setting itself up for long-term relationships with players in the country’s financial sector.
Qore's platforms process transactions valued at around $11.8 billion annually and manage deposits of about ₦155 billion (US$103 million) monthly.
Via #Shega
@PatternFin
𝗨𝗴𝗮𝗻𝗱𝗮 𝗧𝗼𝗽𝘀 𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮 𝗶𝗻 𝗠𝗼𝗻𝘁𝗵𝗹𝘆 𝗖𝗼𝗳𝗳𝗲𝗲 𝗘𝘅𝗽𝗼𝗿𝘁𝘀 𝗳𝗼𝗿 𝗙𝗶𝗿𝘀𝘁 𝗧𝗶𝗺𝗲
Uganda has overtaken Ethiopia as Africa’s top coffee exporter for May 2025 marking a historic shift in the continent’s coffee market. With a record 47,606.7 tonnes exported and a 43.6 percent year-on-year increase Uganda surpassed Ethiopia’s 43,481 tonnes for the same month.
The country earned over USD 243 million in export revenues for May alone driven by improved quality standards and strong support from the Ministry of Agriculture. #EBR
@PatternFin
Uganda has overtaken Ethiopia as Africa’s top coffee exporter for May 2025 marking a historic shift in the continent’s coffee market. With a record 47,606.7 tonnes exported and a 43.6 percent year-on-year increase Uganda surpassed Ethiopia’s 43,481 tonnes for the same month.
The country earned over USD 243 million in export revenues for May alone driven by improved quality standards and strong support from the Ministry of Agriculture. #EBR
@PatternFin
❤1
ISSUANCE OF DIRECTIVE NO. MFAD/TBOND/002/2025 |
A DIRECTIVE TO REPEAL THE TREASURY BOND PURCHASE DIRECTIVE NO. MFAD/TRBO/001/2022
@PatternFin
A DIRECTIVE TO REPEAL THE TREASURY BOND PURCHASE DIRECTIVE NO. MFAD/TRBO/001/2022
@PatternFin
Forwarded from Pattern Finance and Investment Chat
𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮'𝘀 𝗖𝗲𝗻𝘁𝗿𝗮𝗹 𝗕𝗮𝗻𝗸 𝗘𝗻𝗱𝘀 𝗠𝗮𝗻𝗱𝗮𝘁𝗼𝗿𝘆 𝗧-𝗕𝗼𝗻𝗱 𝗣𝘂𝗿𝗰𝗵𝗮𝘀𝗲𝘀
The National Bank of Ethiopia (NBE) has ceased the mandatory 20% Treasury bond purchase for commercial banks.
This shift, announced by the Monetary Policy Committee, signals the NBE's confidence in alternative financing mechanisms for the budget deficit, including enhanced revenue collection and concessional external loans.
The 18% credit cap remains to combat inflation, a potential full removal by September offers further liquidity prospects for the banking sector.
@PatternFin
The National Bank of Ethiopia (NBE) has ceased the mandatory 20% Treasury bond purchase for commercial banks.
This shift, announced by the Monetary Policy Committee, signals the NBE's confidence in alternative financing mechanisms for the budget deficit, including enhanced revenue collection and concessional external loans.
The 18% credit cap remains to combat inflation, a potential full removal by September offers further liquidity prospects for the banking sector.
@PatternFin
❤1
Pattern Finance and Investment - ፋይናንስ
ISSUANCE OF DIRECTIVE NO. MFAD/TBOND/002/2025 | A DIRECTIVE TO REPEAL THE TREASURY BOND PURCHASE DIRECTIVE NO. MFAD/TRBO/001/2022 @PatternFin
ንግድ ባንኮች የግምጃ ቤት ቦንዶችን እንዲገዙ ያስገድድ የነበረው መመሪያ ተሰረዘ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ንግድ ባንኮች የግምጃ ቤት ቦንድ እንዲገዙ ያስገድድ የነበረውን መመሪያ ከሰኔ 23 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ መሻሩን አስታውቋል።
ብሔራዊ ባንክ የንግድ ባንኮች የተወሰነ መጠን ያለው የረዥም ጊዜ የግምጃ ቤት ቦንድ እንዲገዙ ያስገድድ የነበረውን መመሪያ መሰረዙን ገልጿል።
ይህ ውሳኔ በ"የግምጃ ቤት ቦንድ ግዥ (የመሻሪያ) መመሪያ ቁጥር MFAD/TRBO/002/2025" የተገለጸ ሲሆን፣ ይህም ከሰኔ 23 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ስራ ላይ ውሏል።
የተሻረው መመሪያ (ቁጥር MFAD/TRBO/001/2022) ባንኮች በየወሩ ከሚሰጡት አዳዲስ ብድሮች እና ቅድሚያ ክፍያዎች መጠን ላይ ተመስርቶ የግምጃ ቤት ቦንድ እንዲገዙ ያስገድድ ነበር።
ምንም እንኳን መመሪያው ቢሻርም፣ አንዳንድ የሽግግር ድንጋጌዎች ተቀምጠዋል። በሰኔ 2017 ዓ.ም. ያልተገዙ እና በቀድሞው መመሪያ መሠረት የተመደቡ የግምጃ ቤት ቦንድ ግዥዎች በሥራ ላይ ይቆያሉ፣ እና ባንኮች እነዚህን ግዥዎች እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ ማጠናቀቅ አለባቸው።
በተጨማሪም፣ አዲሱ መመሪያ ሥራ ላይ ከመዋሉ በፊት የወጡ ወይም በሽግግር ድንጋጌው መሠረት የተፈጸሙ የግምጃ ቤት ቦንዶች እንደ አስፈላጊነቱ በቀድሞው መመሪያ ድንጋጌዎች የሚተዳደሩ ይሆናል ተብሏል። #Capital
@PatternFin
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ንግድ ባንኮች የግምጃ ቤት ቦንድ እንዲገዙ ያስገድድ የነበረውን መመሪያ ከሰኔ 23 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ መሻሩን አስታውቋል።
ብሔራዊ ባንክ የንግድ ባንኮች የተወሰነ መጠን ያለው የረዥም ጊዜ የግምጃ ቤት ቦንድ እንዲገዙ ያስገድድ የነበረውን መመሪያ መሰረዙን ገልጿል።
ይህ ውሳኔ በ"የግምጃ ቤት ቦንድ ግዥ (የመሻሪያ) መመሪያ ቁጥር MFAD/TRBO/002/2025" የተገለጸ ሲሆን፣ ይህም ከሰኔ 23 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ስራ ላይ ውሏል።
የተሻረው መመሪያ (ቁጥር MFAD/TRBO/001/2022) ባንኮች በየወሩ ከሚሰጡት አዳዲስ ብድሮች እና ቅድሚያ ክፍያዎች መጠን ላይ ተመስርቶ የግምጃ ቤት ቦንድ እንዲገዙ ያስገድድ ነበር።
ምንም እንኳን መመሪያው ቢሻርም፣ አንዳንድ የሽግግር ድንጋጌዎች ተቀምጠዋል። በሰኔ 2017 ዓ.ም. ያልተገዙ እና በቀድሞው መመሪያ መሠረት የተመደቡ የግምጃ ቤት ቦንድ ግዥዎች በሥራ ላይ ይቆያሉ፣ እና ባንኮች እነዚህን ግዥዎች እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ ማጠናቀቅ አለባቸው።
በተጨማሪም፣ አዲሱ መመሪያ ሥራ ላይ ከመዋሉ በፊት የወጡ ወይም በሽግግር ድንጋጌው መሠረት የተፈጸሙ የግምጃ ቤት ቦንዶች እንደ አስፈላጊነቱ በቀድሞው መመሪያ ድንጋጌዎች የሚተዳደሩ ይሆናል ተብሏል። #Capital
@PatternFin
ኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ምን ውሳኔ አሳለፈ ?
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ዛሬ ውይይት አካሂዶ የተለያዩ ውሳኔዎች አሳልፏል።
1. በሁሉም ንግድ ባንኮች ላይ የተጣለው አስገዳጅ የቦንድ ግዥ እንዲነሳ ወስኗል።
ሁሉም ንግድ ባንኮች የረጅም ጊዜ የግምጃ ቤት ቦንድ (Treasury Bond) እንዲገዙ የሚያስገድደው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ (MFAD/TRBO/001/2022) እንዲነሳ ወሳኔ አሳልፏል።
" አሁን ላይ የመንግሥት ገቢ የማሰባሰብ አቅም በእጅጉ በመሻሻሉ፣ እንዲሁም መንግሥት የበጀት ጉድለቱን ለሟሟላት የውጭና ገበያ መር የሆኑ የሀገር ውስጥ የመበደሪያ አማራጮችን እየተጠቀመ በመሆኑ በባንኮች ላይ ተጥሎ የቆየውን ይህ አስገዳጅ መመሪያ አሁን ላይ ማንሣቱ ተገቢ መሆኑን ኮሚቴው አምኖበታል" ብሏል።
ይህ የገንዘብ ፖሊሲ ምክረ ሐሳብ ለብሔራዊ ባንክ ቦርድ ቀርቦ ጸድቋል።
ስለ ግምጃ ቤት ቦንድ ፦ ሁሉም ንግድ ባንኮች የረጅም ጊዜ የግምጃ ቤት ቦንድ እንዲገዙ በሚያስገድደው የብሔራዊ ባንክ መመሪያ መሠረት ባንኮች መመሪያው ተግባራዊ መሆን ከጀመረበት እ.ኤ.አ. ከጃንዋሪ 2022 ጀምሮ ከአጠቃላይ ዓመታዊ ብድራቸው አምስት በመቶ የሚሆነውን ለዚህ የቦንድ ግዥ ሲያውሉ ቆይተዋል።
በዚህ መመሪያ መሠረት የገዙት ቦንድ የሚመለሰው (ለቦንድ ግዢ ያዋሉት ገንዘብ ተመላሽ የሚደረግላቸው) ከአምስት ዓመት ቆይታ በኋላ ሲሆን ፣ ባንኮቹ መመሪያው ተግባራዊ መሆን ከጀመረበት ወር አንስቶ እ.ኤ.አ. እስከ ጁን 30 ቀን 2024 ድረስ የገዙት የቦንድ መጠን 94 ቢሊዮን ብር መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር የመንግሥት ዕዳ መግለጫ ያመለክታል።
2. በባንኮች ላይ የተጣለው የብድር ዕቀባ የተመለከተ ውሳኔ ተላልፏል።
በአሁኑ ወቅት በባንኮች ዓመታዊ የብድር ዕድገት ላይ የተቀመጠው የ18 በመቶ ጣሪያ እስከ መጪው መስከረም 2018 ዓ.ም. ድረስ እንዲቀጠል ኮሚቴው ወስኗል።
" አሁን ላይ የዋጋ ግሽበት የመርገብ አዝማሚያ እየተስተዋለ ቢሆንም ይህንን ማስቀጠል አስፈላጊ በመሆኑ በባንኮች ላይ የተጣለው የብድር ዕድገት ጣሪያ ባለበት እንዲቆይ ማድረግ አስፈላጊ ነው " ብሏል ኮሚቴው።
3. የብሔራዊ ባንክ የፖሊሲ ተመን (National Bank Rate) አሁን ባለበት 15 በመቶ እንዲቆይ፣ብሔራዊ ባንክ ለሚሰጣቸው ቋሚ የተቀማጭ ሂሳብ አገልግሎት (standing deposit facility)፣ ለቋሚ የብድር አገልግሎት (standing lending facility) የሚከፈሉ የወለድ ተመኖች ባሉበት እንዲቀጥሉ፣ እንዲሁም ባንኮች በብሔራዊ ባንክ የሚያስቀምጡት የግዴታ መጠባበቂያ ምጣኔ በነበረበት እንዲቆይ ተወስኗል፡፡ #Tikvah
@PatternFin
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ዛሬ ውይይት አካሂዶ የተለያዩ ውሳኔዎች አሳልፏል።
1. በሁሉም ንግድ ባንኮች ላይ የተጣለው አስገዳጅ የቦንድ ግዥ እንዲነሳ ወስኗል።
ሁሉም ንግድ ባንኮች የረጅም ጊዜ የግምጃ ቤት ቦንድ (Treasury Bond) እንዲገዙ የሚያስገድደው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ (MFAD/TRBO/001/2022) እንዲነሳ ወሳኔ አሳልፏል።
" አሁን ላይ የመንግሥት ገቢ የማሰባሰብ አቅም በእጅጉ በመሻሻሉ፣ እንዲሁም መንግሥት የበጀት ጉድለቱን ለሟሟላት የውጭና ገበያ መር የሆኑ የሀገር ውስጥ የመበደሪያ አማራጮችን እየተጠቀመ በመሆኑ በባንኮች ላይ ተጥሎ የቆየውን ይህ አስገዳጅ መመሪያ አሁን ላይ ማንሣቱ ተገቢ መሆኑን ኮሚቴው አምኖበታል" ብሏል።
ይህ የገንዘብ ፖሊሲ ምክረ ሐሳብ ለብሔራዊ ባንክ ቦርድ ቀርቦ ጸድቋል።
ስለ ግምጃ ቤት ቦንድ ፦ ሁሉም ንግድ ባንኮች የረጅም ጊዜ የግምጃ ቤት ቦንድ እንዲገዙ በሚያስገድደው የብሔራዊ ባንክ መመሪያ መሠረት ባንኮች መመሪያው ተግባራዊ መሆን ከጀመረበት እ.ኤ.አ. ከጃንዋሪ 2022 ጀምሮ ከአጠቃላይ ዓመታዊ ብድራቸው አምስት በመቶ የሚሆነውን ለዚህ የቦንድ ግዥ ሲያውሉ ቆይተዋል።
በዚህ መመሪያ መሠረት የገዙት ቦንድ የሚመለሰው (ለቦንድ ግዢ ያዋሉት ገንዘብ ተመላሽ የሚደረግላቸው) ከአምስት ዓመት ቆይታ በኋላ ሲሆን ፣ ባንኮቹ መመሪያው ተግባራዊ መሆን ከጀመረበት ወር አንስቶ እ.ኤ.አ. እስከ ጁን 30 ቀን 2024 ድረስ የገዙት የቦንድ መጠን 94 ቢሊዮን ብር መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር የመንግሥት ዕዳ መግለጫ ያመለክታል።
2. በባንኮች ላይ የተጣለው የብድር ዕቀባ የተመለከተ ውሳኔ ተላልፏል።
በአሁኑ ወቅት በባንኮች ዓመታዊ የብድር ዕድገት ላይ የተቀመጠው የ18 በመቶ ጣሪያ እስከ መጪው መስከረም 2018 ዓ.ም. ድረስ እንዲቀጠል ኮሚቴው ወስኗል።
" አሁን ላይ የዋጋ ግሽበት የመርገብ አዝማሚያ እየተስተዋለ ቢሆንም ይህንን ማስቀጠል አስፈላጊ በመሆኑ በባንኮች ላይ የተጣለው የብድር ዕድገት ጣሪያ ባለበት እንዲቆይ ማድረግ አስፈላጊ ነው " ብሏል ኮሚቴው።
3. የብሔራዊ ባንክ የፖሊሲ ተመን (National Bank Rate) አሁን ባለበት 15 በመቶ እንዲቆይ፣ብሔራዊ ባንክ ለሚሰጣቸው ቋሚ የተቀማጭ ሂሳብ አገልግሎት (standing deposit facility)፣ ለቋሚ የብድር አገልግሎት (standing lending facility) የሚከፈሉ የወለድ ተመኖች ባሉበት እንዲቀጥሉ፣ እንዲሁም ባንኮች በብሔራዊ ባንክ የሚያስቀምጡት የግዴታ መጠባበቂያ ምጣኔ በነበረበት እንዲቆይ ተወስኗል፡፡ #Tikvah
@PatternFin
❤3
Dematerialization of Govt & NBE Securities.pdf
2.2 MB
ISSUANCE OF DIRECTIVE NO. MFAD/001/2025 |
DEMATERIALIZATION OF GOVERNMENT AND NBE SECURITIES
#NBE
The National Bank of Ethiopia has mandated a complete shift from physical to electronic government securities through Directive No. MFAD/001/2025.
The reform introduces a centralized digital registry, streamlining ownership, improving transparency, and aligning with global market standards.
Investors must convert existing paper certificates to electronic form or face penalties, as Ethiopia takes a bold step toward a more secure and efficient financial future.
@PatternFin
DEMATERIALIZATION OF GOVERNMENT AND NBE SECURITIES
#NBE
The National Bank of Ethiopia has mandated a complete shift from physical to electronic government securities through Directive No. MFAD/001/2025.
The reform introduces a centralized digital registry, streamlining ownership, improving transparency, and aligning with global market standards.
Investors must convert existing paper certificates to electronic form or face penalties, as Ethiopia takes a bold step toward a more secure and efficient financial future.
@PatternFin