Pattern Finance and Investment - ፋይናንስ
#ኢትዮጵያ " የዶላር ባንክ ሒሳብ ለመክፈት የዶላር ምንጭህ መታወቅ አለበት፡፡ ከዚሁ በጥቁር ገበያ እየለቃቀምክ ማስገባት አትችልም፡፡ ይህ ህገወጥ ነው " - የባንክ ባለሙያ
#ኢትዮጵያ
" የዶላር ባንክ ሒሳብ ለመክፈት የዶላር ምንጭህ መታወቅ አለበት፡፡ ከዚሁ በጥቁር ገበያ እየለቃቀምክ ማስገባት አትችልም፡፡ ይህ ህገወጥ ነው " - የባንክ ባለሙያ
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም ከብሔራዊ ባንክ ባለሙያ ጋር ፦
- ኢትዮጵያ ውስጥ በውጭ ምንዛሬ መገበያያት ይቻላል ወይ ?
- አገልግሎት ሰጪዎች በዶላር ማስከፈል ይችላሉ ?
- ከአንድ የባንክ ሒሳብ ወደሌላ የባንክ ሒሳብ ዶላር ማስተላለፍ ይቻላል ?
- ኢትዮጵያ ውስጥ በውጭ ምንዛሪ ግብይት መቼ ሊጀመር ይችላል ?
የሚሉ ጥያቄዎችን በማንሳት ማብራሪያ ማቅረቡ ይታወሳል።
ለዛሬ ደሞ ከኚሁ ባለሙያ እንዲሁም ከአንድ ሌላ የባንክ ባለሙያ ጋር የተለያዩ ማብራሪያ የሚፈልጉ ጥያቄዎችን በማንሳት ያዘጋጀውን ማብራሪያ ያቀርባል።
ለውጭ ጉዞ ዶላር/የውጭ ምንዛሪ እንዴት ነው የሚሰጠው ?
" ለጉዞ ከሆነ ከራስህ ዶላር አካውንት ወይም ዶላር አካውንትም ባይኖርህ ከባንኮች ወይም ከተፈቀደላቸው የውጭ ምንዛሪ ሱቆች በግዢ እስከ 10 ሺህ ዶላር ይዘህ መውጣት ትችላለህ፡፡ ለዚህ ግን ማሳየት ያሉብህ ማስረጃዎች ይኖራሉ፣ የጉዞ ሰነዶች ማለት ነው፣ ለምሳሌ ቪዛ እና የአየር ቲኬት የመሳሰሉት፡፡ "
የባንኮች ቪዛ ካርዶች እንዴት ነው የምንጠቀምባቸው ?
" የንግድ ባንኮች ቪዛ/ማስተር ካርዶች ሁለት አላማ አላቸው፡፡
አንደኛው፣ ዳያስፖራዎች ከካርዳቸው በቀጥታ ወደ ሀገር ቤት በቀላሉ ዶላር እንዲልኩ ያስችላቸዋል፡፡ አሜሪካ ያለው ዳያስፖራ የአሜሪካ ባንክ ካርድ ይኖረዋል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ተቀባይ ደግሞ የንግድ ባንክ ማስተር ካርድ ይኖረዋል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ላለው ተቀባይ በካርዱ በቀላሉ ዶላር ሊያስተላልፍለት ይችላል፡፡ ተቀባዩ ደግሞ ከውጭ ዶላር ሊላክልኝ ስለሆነ የዶላር አካውንት ክፈቱልኝ ይላል፡፡ ከዛም ላኪው ከካርዱ በቀጥታ ወደ ተቀባዩ አካውንት ዶላር ያስተላልፍለታል፡፡
ሁለተኛው ጠቀሜታ፣ ከዚህ ወደ ውጭ ስትወጣ እስከ 10 ሺህ ዶላር መውሰድ ትችላለህ፡፡ ይህን በካሽ ከሚሰጡህ ይልቅ በካርድ ቢሰጡህ ይሻላል የሚል ነው፡፡ ስለዚህ ከባንክ ወደ ውጭ ይዘህ ለመውጣት የተፈቀደልህ ዶላር ማስተር ካርዱ ላይ ይጫናል ማለት ነው፡፡ ከዛም ካርዱን ይዘህ በመውጣት እንደ ኤቲኤም ትጠቀምበታለህ፡፡ "
ማስተር ካርዱን በውጭ ሀገራት ብቻ ነው የምንጠቀምበት ?
ስለዚህ ጉዳይ ያብራሩልን ማንነቴ አይጠቀስ ያሉን ሁለተኛ የባንክ ባለሙያ ፥ ቪዛ ካርዱ የሚጠቅመው ዶላር ይዞ ለመውጣት እና እዛው እንደ ኤቲኤም ለመጠቀም ነው ብለዋል፡፡
ካርዱ ላይ የሚጫነው ዶላር/የውጭ ምንዛሪ በባንክ የተፈቀደ ብቻ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡
ካርዱን ስላወጣህና አካውንትህ ውስጥ ዶላር ስላለህ ብቻ ካርዱ ላይ አይጫንም፡፡ አሳማኝ በሆነ ምክንያት የውጭ ጉዞ መኖሩ ከተረጋገጠ በኋላ ይዘህ እንድትወጣ የተፈቀደልህን ዶላር ካርዱ ላይ ይጭኑልሃል፡፡
ከውጭ ሀገር ከተመልስክ በኋላ፣ ካርድህ ውስጥ የተጫነውን ዶላር ካልጨረስከው ያልተጠቀምክበት ዶላር ካርዱ ውስጥ ካለ እዚህ ሀገር ካለ ኤቲኤም ማሽን ልታወጣው ትችላለህ፡፡ ግን ኤቲኤም ማሽኑ ዘርዝሮ ነው በብር የሚሰጥህ በዶላር አይሰጥህም፡፡
ለሀገር ውስጥ ግብይት ልትጠቀምበት አትችልም፡፡ ምክንያትም ቪዛ ካርድ የሚጠይቅ ግብይት የለም እዚህ ሀገር፡፡ ነገር ግን ካርድህ ውስጥ ያለውን ዶላር (ያልተጠቀምክበትን) ለውጭ ግብይት ልትጠቀምበት ትችላለህ፡፡ የካርድ ቁጥርህን በመናገር የፈለከውን ክፍያ ትፈፅምበታለህ፡፡ ለምሳሌ የቪዛ ክፍያ የሚጠይቁ ኤምባሲዎች አሉ ' በዶላር ክፈል ' ይሉሀል፡፡ ቪዛ ካርድ ካለህ (ቀድሞ ዶላር የተጫነበት) የካርድ ቁጥሩን ትነግራቸውና ከዛ መቀነስ ይችላሉ፡፡ "
የባንኮች ቪዛ ካርዶች በሀገር ውስጥ የምንጠቀምበት ዕድል አለ ?
" ቪዛ ካርዶቹ ብርም ሊጫንባቸው ይችላል፡፡ ንግድ ባንኮች ካርዶቹን ከዶላር በተጨማሪ ብርም ከጫኑባቸው እዚህ እንደ ኤቲኤም ልትጠቀምባቸው ትችላለህ፡፡ እንደዛ የሚያደርጉ ባንኮች አሉ፡፡
ለምሳሌ ፦ አንዳንድ ባንኮች በቪዛ ካርዳችሁ መጥታችሁ በፖስ ማሽን ተጠቀሙ የሚል ማስታወቂያ ሲያስነግሩ እንሰማለን፡፡ ይህ ማለት ቪዛ ካርዳቸው ከዶላር በተጨማሪ ብርም ተጭኖበታል ማለት ነው፡፡ ሁለቱንም አገልግሎት እንዲሰጥ ይደረጋል ቪዛ ካርዱ፡፡
ፖስ ማሽኑ እና ኤቲኤም ማሽኑ ቪዛ ካርዶችን ያነብባል፡፡ ይህ ግን እንደ ባንኩ ምርጫ ይወሰናል፡፡ ሁለቱንም እንዲያገለግል (ዱዋል ማለት ነው ብርም ዶላርም እንዲጫንበት) ሊያደርግ ይችላል ወይም ለውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ብቻ እንዲሆን ሊያደርግ ይችላል።
ቪዛ ካርዱ ዱዋል (ለሁለቱም የሚያገለግል) ካልሆነ ግን አንዴ ከተጠቀምክበት በኋላ ከጥቅም ውጪ ነው የሚሆነው፡፡ ሁሌም ወደ ውጭ አትመላለስም፡፡ "
የዶላር አካውንት/የውጭ ምንዛሪ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት ቅድመ ሁኔታ አለ ?
" የዶላር ባንክ ሒሳብ ለመክፈት፣ የዶላር ምንጭህ መታወቅ አለበት፡፡ ከዚሁ በጥቁር ገበያ እየለቃቀምክ ማስገባት አትችልም፡፡ ይህ ህገወጥ ነው፡፡ ከውጭ የሚገባልህ የደመወዝ ወይም የስጦታ አለያም የክፍያ ዶላር እንዳለህ ማስረዳትና ለዚያ ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅብሀል፡፡
በካሽ ይዘህ ስትሔድ ደግሞ ከውጭ ያስገባኸው ዶላር ስለመሆኑ፣ በጉምሩክ በህጋዊነት የገባ መሆኑን የሚያሳይ ሰነድ ማቅረብ አለብህ፡፡ ምክንያቱም ከውጭ ስትገባ አስመዝግበህ ነው እስከ 10 ሺህ ዶላር ድረስ ይዘህ የምትገባው፡፡ ስለሆነም የዶላር የባንክ ሒሳብ/ዶላር አካውንት ለመክፈት ቅድመ ሁኔታው፣ የዶላር ምንጭህን ማሳወቅ ነው፡፡ "
(ቲክቫህ ኢትዮጵያ)
@PatternFin
" የዶላር ባንክ ሒሳብ ለመክፈት የዶላር ምንጭህ መታወቅ አለበት፡፡ ከዚሁ በጥቁር ገበያ እየለቃቀምክ ማስገባት አትችልም፡፡ ይህ ህገወጥ ነው " - የባንክ ባለሙያ
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም ከብሔራዊ ባንክ ባለሙያ ጋር ፦
- ኢትዮጵያ ውስጥ በውጭ ምንዛሬ መገበያያት ይቻላል ወይ ?
- አገልግሎት ሰጪዎች በዶላር ማስከፈል ይችላሉ ?
- ከአንድ የባንክ ሒሳብ ወደሌላ የባንክ ሒሳብ ዶላር ማስተላለፍ ይቻላል ?
- ኢትዮጵያ ውስጥ በውጭ ምንዛሪ ግብይት መቼ ሊጀመር ይችላል ?
የሚሉ ጥያቄዎችን በማንሳት ማብራሪያ ማቅረቡ ይታወሳል።
ለዛሬ ደሞ ከኚሁ ባለሙያ እንዲሁም ከአንድ ሌላ የባንክ ባለሙያ ጋር የተለያዩ ማብራሪያ የሚፈልጉ ጥያቄዎችን በማንሳት ያዘጋጀውን ማብራሪያ ያቀርባል።
ለውጭ ጉዞ ዶላር/የውጭ ምንዛሪ እንዴት ነው የሚሰጠው ?
" ለጉዞ ከሆነ ከራስህ ዶላር አካውንት ወይም ዶላር አካውንትም ባይኖርህ ከባንኮች ወይም ከተፈቀደላቸው የውጭ ምንዛሪ ሱቆች በግዢ እስከ 10 ሺህ ዶላር ይዘህ መውጣት ትችላለህ፡፡ ለዚህ ግን ማሳየት ያሉብህ ማስረጃዎች ይኖራሉ፣ የጉዞ ሰነዶች ማለት ነው፣ ለምሳሌ ቪዛ እና የአየር ቲኬት የመሳሰሉት፡፡ "
የባንኮች ቪዛ ካርዶች እንዴት ነው የምንጠቀምባቸው ?
" የንግድ ባንኮች ቪዛ/ማስተር ካርዶች ሁለት አላማ አላቸው፡፡
አንደኛው፣ ዳያስፖራዎች ከካርዳቸው በቀጥታ ወደ ሀገር ቤት በቀላሉ ዶላር እንዲልኩ ያስችላቸዋል፡፡ አሜሪካ ያለው ዳያስፖራ የአሜሪካ ባንክ ካርድ ይኖረዋል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ተቀባይ ደግሞ የንግድ ባንክ ማስተር ካርድ ይኖረዋል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ላለው ተቀባይ በካርዱ በቀላሉ ዶላር ሊያስተላልፍለት ይችላል፡፡ ተቀባዩ ደግሞ ከውጭ ዶላር ሊላክልኝ ስለሆነ የዶላር አካውንት ክፈቱልኝ ይላል፡፡ ከዛም ላኪው ከካርዱ በቀጥታ ወደ ተቀባዩ አካውንት ዶላር ያስተላልፍለታል፡፡
ሁለተኛው ጠቀሜታ፣ ከዚህ ወደ ውጭ ስትወጣ እስከ 10 ሺህ ዶላር መውሰድ ትችላለህ፡፡ ይህን በካሽ ከሚሰጡህ ይልቅ በካርድ ቢሰጡህ ይሻላል የሚል ነው፡፡ ስለዚህ ከባንክ ወደ ውጭ ይዘህ ለመውጣት የተፈቀደልህ ዶላር ማስተር ካርዱ ላይ ይጫናል ማለት ነው፡፡ ከዛም ካርዱን ይዘህ በመውጣት እንደ ኤቲኤም ትጠቀምበታለህ፡፡ "
ማስተር ካርዱን በውጭ ሀገራት ብቻ ነው የምንጠቀምበት ?
ስለዚህ ጉዳይ ያብራሩልን ማንነቴ አይጠቀስ ያሉን ሁለተኛ የባንክ ባለሙያ ፥ ቪዛ ካርዱ የሚጠቅመው ዶላር ይዞ ለመውጣት እና እዛው እንደ ኤቲኤም ለመጠቀም ነው ብለዋል፡፡
ካርዱ ላይ የሚጫነው ዶላር/የውጭ ምንዛሪ በባንክ የተፈቀደ ብቻ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡
ካርዱን ስላወጣህና አካውንትህ ውስጥ ዶላር ስላለህ ብቻ ካርዱ ላይ አይጫንም፡፡ አሳማኝ በሆነ ምክንያት የውጭ ጉዞ መኖሩ ከተረጋገጠ በኋላ ይዘህ እንድትወጣ የተፈቀደልህን ዶላር ካርዱ ላይ ይጭኑልሃል፡፡
ከውጭ ሀገር ከተመልስክ በኋላ፣ ካርድህ ውስጥ የተጫነውን ዶላር ካልጨረስከው ያልተጠቀምክበት ዶላር ካርዱ ውስጥ ካለ እዚህ ሀገር ካለ ኤቲኤም ማሽን ልታወጣው ትችላለህ፡፡ ግን ኤቲኤም ማሽኑ ዘርዝሮ ነው በብር የሚሰጥህ በዶላር አይሰጥህም፡፡
ለሀገር ውስጥ ግብይት ልትጠቀምበት አትችልም፡፡ ምክንያትም ቪዛ ካርድ የሚጠይቅ ግብይት የለም እዚህ ሀገር፡፡ ነገር ግን ካርድህ ውስጥ ያለውን ዶላር (ያልተጠቀምክበትን) ለውጭ ግብይት ልትጠቀምበት ትችላለህ፡፡ የካርድ ቁጥርህን በመናገር የፈለከውን ክፍያ ትፈፅምበታለህ፡፡ ለምሳሌ የቪዛ ክፍያ የሚጠይቁ ኤምባሲዎች አሉ ' በዶላር ክፈል ' ይሉሀል፡፡ ቪዛ ካርድ ካለህ (ቀድሞ ዶላር የተጫነበት) የካርድ ቁጥሩን ትነግራቸውና ከዛ መቀነስ ይችላሉ፡፡ "
የባንኮች ቪዛ ካርዶች በሀገር ውስጥ የምንጠቀምበት ዕድል አለ ?
" ቪዛ ካርዶቹ ብርም ሊጫንባቸው ይችላል፡፡ ንግድ ባንኮች ካርዶቹን ከዶላር በተጨማሪ ብርም ከጫኑባቸው እዚህ እንደ ኤቲኤም ልትጠቀምባቸው ትችላለህ፡፡ እንደዛ የሚያደርጉ ባንኮች አሉ፡፡
ለምሳሌ ፦ አንዳንድ ባንኮች በቪዛ ካርዳችሁ መጥታችሁ በፖስ ማሽን ተጠቀሙ የሚል ማስታወቂያ ሲያስነግሩ እንሰማለን፡፡ ይህ ማለት ቪዛ ካርዳቸው ከዶላር በተጨማሪ ብርም ተጭኖበታል ማለት ነው፡፡ ሁለቱንም አገልግሎት እንዲሰጥ ይደረጋል ቪዛ ካርዱ፡፡
ፖስ ማሽኑ እና ኤቲኤም ማሽኑ ቪዛ ካርዶችን ያነብባል፡፡ ይህ ግን እንደ ባንኩ ምርጫ ይወሰናል፡፡ ሁለቱንም እንዲያገለግል (ዱዋል ማለት ነው ብርም ዶላርም እንዲጫንበት) ሊያደርግ ይችላል ወይም ለውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ብቻ እንዲሆን ሊያደርግ ይችላል።
ቪዛ ካርዱ ዱዋል (ለሁለቱም የሚያገለግል) ካልሆነ ግን አንዴ ከተጠቀምክበት በኋላ ከጥቅም ውጪ ነው የሚሆነው፡፡ ሁሌም ወደ ውጭ አትመላለስም፡፡ "
የዶላር አካውንት/የውጭ ምንዛሪ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት ቅድመ ሁኔታ አለ ?
" የዶላር ባንክ ሒሳብ ለመክፈት፣ የዶላር ምንጭህ መታወቅ አለበት፡፡ ከዚሁ በጥቁር ገበያ እየለቃቀምክ ማስገባት አትችልም፡፡ ይህ ህገወጥ ነው፡፡ ከውጭ የሚገባልህ የደመወዝ ወይም የስጦታ አለያም የክፍያ ዶላር እንዳለህ ማስረዳትና ለዚያ ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅብሀል፡፡
በካሽ ይዘህ ስትሔድ ደግሞ ከውጭ ያስገባኸው ዶላር ስለመሆኑ፣ በጉምሩክ በህጋዊነት የገባ መሆኑን የሚያሳይ ሰነድ ማቅረብ አለብህ፡፡ ምክንያቱም ከውጭ ስትገባ አስመዝግበህ ነው እስከ 10 ሺህ ዶላር ድረስ ይዘህ የምትገባው፡፡ ስለሆነም የዶላር የባንክ ሒሳብ/ዶላር አካውንት ለመክፈት ቅድመ ሁኔታው፣ የዶላር ምንጭህን ማሳወቅ ነው፡፡ "
(ቲክቫህ ኢትዮጵያ)
@PatternFin
👍2
Pattern Finance and Investment - ፋይናንስ
NBE Unveils $700mln Project to Strengthen Financial Sector
NBE has announced a $700 million project in a bid to enhance the stability of the country’s financial sector.
The Financial Sector Strengthening Project (FSSP) was launched on Friday as part of the Ethiopia Financial Forum.
The move comes six months after the World Bank Group approved the $700 million credit for the project.
The first tranche of $250 million was disbursed to the Commercial Bank of Ethiopia (CBE) today, the National Bank says.
The project is being implemented by the Central Bank and two state-owned financial institutions – the CBE and the Development Bank of Ethiopia.
Ethiopia’s financial sector faces several pressing challenges, including inadequate regulatory frameworks and weak public financial institutions.
The newly launched project is expected to tackle these issues head-on by modernizing the regulatory and supervisory framework of the National Bank.
It also seeks to support CBE’s governance reforms, balance sheet restructuring, and recapitalization while transforming the DBE into a sustainable development finance institution.
The central bank says the launch of this project marks a “significant step” in building a “more robust and sustainable financial sector.”
“This vital initiative will enhance the stability of the financial sector and contribute meaningfully to Ethiopia’s long-term development,” it states.
@PatternFin
The Financial Sector Strengthening Project (FSSP) was launched on Friday as part of the Ethiopia Financial Forum.
The move comes six months after the World Bank Group approved the $700 million credit for the project.
The first tranche of $250 million was disbursed to the Commercial Bank of Ethiopia (CBE) today, the National Bank says.
The project is being implemented by the Central Bank and two state-owned financial institutions – the CBE and the Development Bank of Ethiopia.
Ethiopia’s financial sector faces several pressing challenges, including inadequate regulatory frameworks and weak public financial institutions.
The newly launched project is expected to tackle these issues head-on by modernizing the regulatory and supervisory framework of the National Bank.
It also seeks to support CBE’s governance reforms, balance sheet restructuring, and recapitalization while transforming the DBE into a sustainable development finance institution.
The central bank says the launch of this project marks a “significant step” in building a “more robust and sustainable financial sector.”
“This vital initiative will enhance the stability of the financial sector and contribute meaningfully to Ethiopia’s long-term development,” it states.
@PatternFin
የውጭ ባንኮች መቼ ይገባሉ ?
የውጭ ባንኮች ከሚቀጥለው ዓመት አጋማሽ ላይ ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ኢንዱስትሪውን እንደሚቀላቀሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምሕረቱ አመልክተዋል።
የውጭ ባንኮችን ሥራ ለማስጀመር በተያዘው ዕቅድ መሠረት የመጀመሪያዎቹ የውጭ አገር ባንኮች በ2025 መጨረሻ ወይም በመጪው በጀት ዓመት አጋማሽ ወደ ሥራ እንደሚገቡና ለዚህም አስፈላጊ የሆኑ ዝግጅቶች መደረጋቸውን አቶ ማሞ ገልጸዋል።
በቀጣዩ ዓመት የውጭ ባንኮች ወደ ኢትዮጵያ መግባት እውን ቢሆንም የትኞቹ የውጭ ባንኮች ሊገቡ እንደሚችሉ ግን የብሔራዊ ባንክ ገዢ አልገለጹም።
የውጭ ባንኮች እንዳይገቡ እንቅፋት ይሆናቸዋል ተብለው ይጠቀሱ የነበሩ አንዳንድ መመሪያዎች የውጭ ባንኮች ይገባሉ ተብሎ ከተጠቀሰው ጊዜ ቀደም ብሎ የሚስተካከሉ መሆኑ ተነግሯል።
የውጭ ባንኮች ቢግቡ አይቀበሏቸውም ተብለው ሲጠቀሱ ከነበሩ መመሪያዎች መካከል በአሁኑ ወቅት ባንኮች በአስገዳጅነት እንዲገዙ የሚገደዱት ቦንዶችና የ18 በመቶው የብድር ገደብ ጣሪያ ይገኙባቸዋል፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ እነዚህ መመሪያዎች እንደሚሻሩና ለዚህም ቀነ ገደብ መቀመጡን ይፋ እንዳደረጉ ሪፖርተር ጋዜጣ አስነብቧል።
Via Tikvah
@PatternFin
የውጭ ባንኮች ከሚቀጥለው ዓመት አጋማሽ ላይ ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ኢንዱስትሪውን እንደሚቀላቀሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምሕረቱ አመልክተዋል።
የውጭ ባንኮችን ሥራ ለማስጀመር በተያዘው ዕቅድ መሠረት የመጀመሪያዎቹ የውጭ አገር ባንኮች በ2025 መጨረሻ ወይም በመጪው በጀት ዓመት አጋማሽ ወደ ሥራ እንደሚገቡና ለዚህም አስፈላጊ የሆኑ ዝግጅቶች መደረጋቸውን አቶ ማሞ ገልጸዋል።
በቀጣዩ ዓመት የውጭ ባንኮች ወደ ኢትዮጵያ መግባት እውን ቢሆንም የትኞቹ የውጭ ባንኮች ሊገቡ እንደሚችሉ ግን የብሔራዊ ባንክ ገዢ አልገለጹም።
የውጭ ባንኮች እንዳይገቡ እንቅፋት ይሆናቸዋል ተብለው ይጠቀሱ የነበሩ አንዳንድ መመሪያዎች የውጭ ባንኮች ይገባሉ ተብሎ ከተጠቀሰው ጊዜ ቀደም ብሎ የሚስተካከሉ መሆኑ ተነግሯል።
የውጭ ባንኮች ቢግቡ አይቀበሏቸውም ተብለው ሲጠቀሱ ከነበሩ መመሪያዎች መካከል በአሁኑ ወቅት ባንኮች በአስገዳጅነት እንዲገዙ የሚገደዱት ቦንዶችና የ18 በመቶው የብድር ገደብ ጣሪያ ይገኙባቸዋል፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ እነዚህ መመሪያዎች እንደሚሻሩና ለዚህም ቀነ ገደብ መቀመጡን ይፋ እንዳደረጉ ሪፖርተር ጋዜጣ አስነብቧል።
Via Tikvah
@PatternFin
Wegagen Bank forms strategic alliance with IFC to boost global competitiveness
Wegagen Bank, one of Ethiopia’s leading private financial institutions, has signed a landmark cooperative agreement with the International Finance Corporation (IFC), marking a significant step in its strategy to modernize operations and expand its international footprint.
The agreement was formalized during the prestigious African CEO Forum 2025, held in Abidjan, Côte d’Ivoire, an annual summit that brings together influential leaders to address Africa’s pressing economic and financial challenges. #Capital
@PatternFin
Wegagen Bank, one of Ethiopia’s leading private financial institutions, has signed a landmark cooperative agreement with the International Finance Corporation (IFC), marking a significant step in its strategy to modernize operations and expand its international footprint.
The agreement was formalized during the prestigious African CEO Forum 2025, held in Abidjan, Côte d’Ivoire, an annual summit that brings together influential leaders to address Africa’s pressing economic and financial challenges. #Capital
@PatternFin
👍1
#NBE
📌የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ መመሪያ አውጥቷል።
በመመሪያው መሠረት...
📌ከገቢ ንግድ ጋር በተያያዘ በቅድመ ክፍያ /Advance payment/ ያለ ባንክ ጋራንቲ ወደ ውጭ ሀገር የሚላከውን የገንዘብ መጠን ከ5,000 ዶላር ወደ 50,000 ዶላር ከፍ አድርጓል።
📌 ለግል ተጓዦች የሚፈቀደውን ጥሬ ዶላር ከ5,000 ወደ 10,000፣ እንዲሁም ለንግድ ተጓዦች የሚፈቀደውን ዶላር ከ10,000 ወደ 15,000 ከፍ አድርጓል።
📌ባንኮች ከገቢ ንግድ /Import trade/ጋር፣ ከአገልግሎት ክፍያ /invisible payments/ ወይም ከጥሬ ገንዘብ /Cash fcy sales/ ጋር የተያያዘ የሚያስከፍሏችውን ማናቸውም አስተዳደራዊ ወጪዎችና ክፍያዎች ከግንቦት 18፣ 2017 ጀምሮ ከ4% እንዳይበልጡ ተወስኗል።
________
የመመሪያው እንድምታ (የግል አስተያየት)፣
📌 መመሪያው ለረጅም ዘመን በ5,000 ዶላር ተወስኖ የቆየውን የቅድመ ክፍያ ዘዴ /Advance payment mode of payment/ ወደ 50,000 ዶላር ማሳደጉ የገቢ ንግድ በፍጥነት እንዲሳለጥ በማድረግ በሌሎች ውስብስብ የክፍያ ስርዐቶች /ለምሳሌ መተማመኛ ሰነድ/LC/ ምክንያት የሚፈጠረውን የንግድ መዘግየት እና ገበያ ላይ የሚፈጠረውን የሸቀጥ እጥረት ያስወግዳል።
📌 ባንኮች የገቢ ንግድ ላይ የሚያስከፍሉትን የተጋነነ የአገልግሎት ክፍያ 4% ላይ መገደቡ ከገቢ ንግድ ጋር የተያያዙ የዋጋ ንረቶች /imported inflation/ ለመቀነስ እና ግልጽነትን ለመፍጠር ይረዳል።
📌 ለግል ጉዳይም ሆነ ለሥራ ጉዳይ የሚጓዙ ግለሰቦች የገንዘብ እጥረት እንዳይገጥማቸው ይረዳል።
(Tilahun Girma)
@PatternFin
📌የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ መመሪያ አውጥቷል።
በመመሪያው መሠረት...
📌ከገቢ ንግድ ጋር በተያያዘ በቅድመ ክፍያ /Advance payment/ ያለ ባንክ ጋራንቲ ወደ ውጭ ሀገር የሚላከውን የገንዘብ መጠን ከ5,000 ዶላር ወደ 50,000 ዶላር ከፍ አድርጓል።
📌 ለግል ተጓዦች የሚፈቀደውን ጥሬ ዶላር ከ5,000 ወደ 10,000፣ እንዲሁም ለንግድ ተጓዦች የሚፈቀደውን ዶላር ከ10,000 ወደ 15,000 ከፍ አድርጓል።
📌ባንኮች ከገቢ ንግድ /Import trade/ጋር፣ ከአገልግሎት ክፍያ /invisible payments/ ወይም ከጥሬ ገንዘብ /Cash fcy sales/ ጋር የተያያዘ የሚያስከፍሏችውን ማናቸውም አስተዳደራዊ ወጪዎችና ክፍያዎች ከግንቦት 18፣ 2017 ጀምሮ ከ4% እንዳይበልጡ ተወስኗል።
________
የመመሪያው እንድምታ (የግል አስተያየት)፣
📌 መመሪያው ለረጅም ዘመን በ5,000 ዶላር ተወስኖ የቆየውን የቅድመ ክፍያ ዘዴ /Advance payment mode of payment/ ወደ 50,000 ዶላር ማሳደጉ የገቢ ንግድ በፍጥነት እንዲሳለጥ በማድረግ በሌሎች ውስብስብ የክፍያ ስርዐቶች /ለምሳሌ መተማመኛ ሰነድ/LC/ ምክንያት የሚፈጠረውን የንግድ መዘግየት እና ገበያ ላይ የሚፈጠረውን የሸቀጥ እጥረት ያስወግዳል።
📌 ባንኮች የገቢ ንግድ ላይ የሚያስከፍሉትን የተጋነነ የአገልግሎት ክፍያ 4% ላይ መገደቡ ከገቢ ንግድ ጋር የተያያዙ የዋጋ ንረቶች /imported inflation/ ለመቀነስ እና ግልጽነትን ለመፍጠር ይረዳል።
📌 ለግል ጉዳይም ሆነ ለሥራ ጉዳይ የሚጓዙ ግለሰቦች የገንዘብ እጥረት እንዳይገጥማቸው ይረዳል።
(Tilahun Girma)
@PatternFin
#NBE
💵 The National Bank of Ethiopia (NBE) has Increased the upfront foreign exchange payment limit for importers to $50,000 per transaction, up from $5,000.
💵 NBE also permits cash FX purchases up to $10,000 for personal travelers and $15,000 for business travelers.
💵 Individuals with foreign exchange accounts can now use 20% of their FX balance via debit cards, an increase from the previous 10%.
💵 Effective May 26, banks are advised to charge a maximum fee of 4% for purchasing foreign exchange for imports, service payments, or cash note purchases.
💵 starting June 2025, Banks will regularly disclose FX-related fees on the central bank’s website.
@PatternFin
💵 The National Bank of Ethiopia (NBE) has Increased the upfront foreign exchange payment limit for importers to $50,000 per transaction, up from $5,000.
💵 NBE also permits cash FX purchases up to $10,000 for personal travelers and $15,000 for business travelers.
💵 Individuals with foreign exchange accounts can now use 20% of their FX balance via debit cards, an increase from the previous 10%.
💵 Effective May 26, banks are advised to charge a maximum fee of 4% for purchasing foreign exchange for imports, service payments, or cash note purchases.
💵 starting June 2025, Banks will regularly disclose FX-related fees on the central bank’s website.
@PatternFin
👍1
🌟 Thank You! 🌟
If you enjoy our content, please share our channel with friends who might find it helpful! Your support helps us grow.
👉 @PatternFin
Thank you!
If you enjoy our content, please share our channel with friends who might find it helpful! Your support helps us grow.
👉 @PatternFin
Thank you!
Pattern Finance and Investment - ፋይናንስ pinned «🌟 Thank You! 🌟 If you enjoy our content, please share our channel with friends who might find it helpful! Your support helps us grow. 👉 @PatternFin Thank you!»
Pattern Finance and Investment - ፋይናንስ
Mastering Trade Finance: How a Letter of Credit (L/C) Works in International Trade @PatternFin
Mastering Trade Finance: How a Letter of Credit (L/C) Works in International Trade
In the world of global trade, managing risk between buyers and sellers is crucial.
One of the most reliable tools to secure international transactions is the Letter of Credit (#L/C).
What is a Letter of Credit❓
A Letter of Credit is a financial guarantee issued by a bank ensuring that a seller will receive payment once the agreed documents are properly submitted and verified.
🦺 It protects both sides: the #seller is sure of payment, and the #buyer ensures goods are shipped under contract terms.
🛄Here’s a simple breakdown of how it works:
1️⃣. Buyer and Seller sign a Sales Agreement with L/C terms.
2️⃣. Buyer applies to their Issuing Bank for a Letter of Credit.
3️⃣. Issuing Bank issues the L/C and sends it to the Advising Bank.
4️⃣. Advising Bank notifies the Seller.
5️⃣. Seller ships the goods.
6️⃣. Seller presents all required shipping documents.
7️⃣. Banks verify documents match the contract.
8️⃣. Seller is paid by the bank.
9️⃣. Buyer uses the documents to claim the goods.
📊Why Letters of Credit matter:
📌Risk Mitigation: Payment is assured upon document compliance.
📌Secure Financing: Sellers can access working capital faster.
📌 International Trust: Makes it easier to trade across borders with unknown counterparties.
@PatternFin
In the world of global trade, managing risk between buyers and sellers is crucial.
One of the most reliable tools to secure international transactions is the Letter of Credit (#L/C).
What is a Letter of Credit❓
A Letter of Credit is a financial guarantee issued by a bank ensuring that a seller will receive payment once the agreed documents are properly submitted and verified.
🦺 It protects both sides: the #seller is sure of payment, and the #buyer ensures goods are shipped under contract terms.
🛄Here’s a simple breakdown of how it works:
1️⃣. Buyer and Seller sign a Sales Agreement with L/C terms.
2️⃣. Buyer applies to their Issuing Bank for a Letter of Credit.
3️⃣. Issuing Bank issues the L/C and sends it to the Advising Bank.
4️⃣. Advising Bank notifies the Seller.
5️⃣. Seller ships the goods.
6️⃣. Seller presents all required shipping documents.
7️⃣. Banks verify documents match the contract.
8️⃣. Seller is paid by the bank.
9️⃣. Buyer uses the documents to claim the goods.
📊Why Letters of Credit matter:
📌Risk Mitigation: Payment is assured upon document compliance.
📌Secure Financing: Sellers can access working capital faster.
📌 International Trust: Makes it easier to trade across borders with unknown counterparties.
@PatternFin
👍1
NBE-Foreign Exchange (Amendment) Directive No. FXD_03_2025.pdf
2.8 MB
Foreign Exchange (Amendment) Directive No. FXD/03/2025
In PDF format
#ForexDirective #NBE #FCY
@PatternFin
In PDF format
#ForexDirective #NBE #FCY
@PatternFin
❤1
𝗡𝗕𝗘 𝘁𝗼 𝗖𝗼𝗻𝗱𝘂𝗰𝘁 𝗨𝗦𝗗𝟱𝟬 𝗠𝗶𝗹𝗹𝗶𝗼𝗻 𝗙𝗼𝗿𝗲𝘅 𝗔𝘂𝗰𝘁𝗶𝗼𝗻 𝗮𝘀 𝗣𝗮𝗿𝘁 𝗼𝗳 𝗕𝗶-𝗪𝗲𝗲𝗸𝗹𝘆 𝗠𝗮𝗿𝗸𝗲𝘁 𝗦𝘁𝗮𝗯𝗶𝗹𝗶𝘇𝗮𝘁𝗶𝗼𝗻
The National Bank of Ethiopia (NBE) has announced it will conduct its sixth bi-weekly foreign exchange auction on Thursday, May 22, 2025, as part of its broader effort to stabilize the forex market and uphold price and external stability.
The central bank is offering USD 50 million to commercial banks, reinforcing its ongoing shift toward a market-based exchange rate system.
@PatternFin
The National Bank of Ethiopia (NBE) has announced it will conduct its sixth bi-weekly foreign exchange auction on Thursday, May 22, 2025, as part of its broader effort to stabilize the forex market and uphold price and external stability.
The central bank is offering USD 50 million to commercial banks, reinforcing its ongoing shift toward a market-based exchange rate system.
@PatternFin
Macroeconomic Performance Numbers in the Past 9 Months.pdf
9.3 MB
Ethiopian Key Macroeconomic Performance Numbers in the Past 9 Months
ባለፉት 9 ወራቶች ውስጥ የኢትዮጵያ ቁልፍ የማክሮ ኢኮኖሚ አፈጻጸም ቁጥሮች
#PragmaInsights
@PatternFin
ባለፉት 9 ወራቶች ውስጥ የኢትዮጵያ ቁልፍ የማክሮ ኢኮኖሚ አፈጻጸም ቁጥሮች
#PragmaInsights
@PatternFin