Microsoft Shuts Down Skype After 23 Years
Microsoft officially retired Skype on May 5, 2025, ending the pioneering video-calling service's 23-year run as the company shifts its focus to Microsoft Teams. Skype first launched in Tallinn, Estonia, on August 29, 2003, when a six-person team from Estonia, Sweden and Denmark introduced what would become a communications revolution.
In May 2011, Microsoft paid $8.5 billion for Skype—its largest acquisition at the time—building on an active-user base of 170 million. The service's monthly active users swelled to roughly 300 million at its 2013–2016 peak, marking the high point of a journey that began with just 10,000 downloads on day one. Yet by 2021, Zoom had captured nearly half the market while Skype’s share had slipped to about 6 percent.
@PatternFin
Microsoft officially retired Skype on May 5, 2025, ending the pioneering video-calling service's 23-year run as the company shifts its focus to Microsoft Teams. Skype first launched in Tallinn, Estonia, on August 29, 2003, when a six-person team from Estonia, Sweden and Denmark introduced what would become a communications revolution.
In May 2011, Microsoft paid $8.5 billion for Skype—its largest acquisition at the time—building on an active-user base of 170 million. The service's monthly active users swelled to roughly 300 million at its 2013–2016 peak, marking the high point of a journey that began with just 10,000 downloads on day one. Yet by 2021, Zoom had captured nearly half the market while Skype’s share had slipped to about 6 percent.
@PatternFin
ኢትዮ ቴሌኮም በዲጂታል መንገድ ግብይት የሚከናወንበት " ዘመን " የተሰኘ ዲጂታል ገበያን ይፋ የማድረግ ስነ ስርዓት አከናወነ።
ይህ ዲጅታል ገበያ ሃገራዊ የሆነ የተበታተነ የንግድ ስርዓትን በዲጂታል መንገድ የሚያገናኝ ነው ተብሎለታል።
የዲጂታል ኢኮኖሚ ኢትዮጵያ አካል ነው የተባለው " ዘመን ገበያ " ደንበኞች ባሉበት ቦታ ሆነው መገበያየት እና መሸጥ መለወጥ የሚችሉበት ነው።
ዲጂታል ገበያውን ይፋ ያደረጉት የኢትዮ ቴሌኮምኢትዮ ቴሌኮም በዛሬው ዕለት " ዘመን ገበያ " የተሰኘ የዲጂታል ግብይት ፕላትፎርም (Digital Market Place Platform) አገልግሎት ማስጀመሪያ ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬ ህይወት ታምሩ " የኢትዮጵያ የንግድ ስርዓት እንዲሁም አምራቹን ማሳለጥ በተለያየ ጥግ ያሉ ኢትዮጵያውያን እንዲገበያዩ ማስቻል አላማው ነው " ብለዋል።
እነዚህን ቁጥሮች ስንመለከት የዘመን ገበያን ይፋ ለማድረግ አስቻይ ሁኔታዎች አሉ ብሎ መውሰድ ይቻላል።
ይህ ዲጂታል ገበያ ቀላል ደህንነቱ የተጠበቀ እንዲሁም ከቴሌ ብር ጋር በቀጥታ የተገናኘ በመሆኑ የተለየ ያደረገዋል።
ወደ ፊት በቨርችዋል ሪያሊቲ የተደገፈ ይሆናል።
ይህንን በመጀመራችን እና ይፋ በማደረጋችን ያልነበሩ የሚፈጠሩ የስራ እድሎች አሉ ኢትዮጵያ ለዜጎቿ ተጨማሪ የስራ እድል የምትፈጥርበት ሁኔታ ይኖራል " ብለዋል።
#ZemenGebeya #ዘመንገበያ
@PatternFin
ይህ ዲጅታል ገበያ ሃገራዊ የሆነ የተበታተነ የንግድ ስርዓትን በዲጂታል መንገድ የሚያገናኝ ነው ተብሎለታል።
የዲጂታል ኢኮኖሚ ኢትዮጵያ አካል ነው የተባለው " ዘመን ገበያ " ደንበኞች ባሉበት ቦታ ሆነው መገበያየት እና መሸጥ መለወጥ የሚችሉበት ነው።
ዲጂታል ገበያውን ይፋ ያደረጉት የኢትዮ ቴሌኮምኢትዮ ቴሌኮም በዛሬው ዕለት " ዘመን ገበያ " የተሰኘ የዲጂታል ግብይት ፕላትፎርም (Digital Market Place Platform) አገልግሎት ማስጀመሪያ ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬ ህይወት ታምሩ " የኢትዮጵያ የንግድ ስርዓት እንዲሁም አምራቹን ማሳለጥ በተለያየ ጥግ ያሉ ኢትዮጵያውያን እንዲገበያዩ ማስቻል አላማው ነው " ብለዋል።
እነዚህን ቁጥሮች ስንመለከት የዘመን ገበያን ይፋ ለማድረግ አስቻይ ሁኔታዎች አሉ ብሎ መውሰድ ይቻላል።
ይህ ዲጂታል ገበያ ቀላል ደህንነቱ የተጠበቀ እንዲሁም ከቴሌ ብር ጋር በቀጥታ የተገናኘ በመሆኑ የተለየ ያደረገዋል።
ወደ ፊት በቨርችዋል ሪያሊቲ የተደገፈ ይሆናል።
ይህንን በመጀመራችን እና ይፋ በማደረጋችን ያልነበሩ የሚፈጠሩ የስራ እድሎች አሉ ኢትዮጵያ ለዜጎቿ ተጨማሪ የስራ እድል የምትፈጥርበት ሁኔታ ይኖራል " ብለዋል።
#ZemenGebeya #ዘመንገበያ
@PatternFin
The Auto Universe 2025: Who’s Driving the Future?
As of April 2025, the global automotive industry is evolving rapidly — and the market cap landscape shows who’s leading the charge.
Top Highlights:
• Tesla remains the giant with a staggering $776B, dwarfing traditional giants.
• China’s surge is undeniable: BYD ($147B) and Xiaomi ($140B) are redefining the EV game.
• Toyota ($234B) continues to dominate among legacy manufacturers.
• German engineering holds strong with Mercedes-Benz, BMW, Porsche, and Volkswagen together making up a powerful bloc.
This visual clearly outlines the shifting power dynamics — from traditional automakers to tech-driven EV disruptors.
@PatternFin
As of April 2025, the global automotive industry is evolving rapidly — and the market cap landscape shows who’s leading the charge.
Top Highlights:
• Tesla remains the giant with a staggering $776B, dwarfing traditional giants.
• China’s surge is undeniable: BYD ($147B) and Xiaomi ($140B) are redefining the EV game.
• Toyota ($234B) continues to dominate among legacy manufacturers.
• German engineering holds strong with Mercedes-Benz, BMW, Porsche, and Volkswagen together making up a powerful bloc.
This visual clearly outlines the shifting power dynamics — from traditional automakers to tech-driven EV disruptors.
@PatternFin
👍2
𝗘𝗫𝗜𝗠 𝗕𝗮𝗻𝗸 𝗼𝗳 𝗞𝗼𝗿𝗲𝗮 𝗔𝗻𝗰𝗵𝗼𝗿𝘀 𝗨𝗦𝗗𝟴𝟳𝟭𝗠 𝗜𝗻𝘃𝗲𝘀𝘁𝗺𝗲𝗻𝘁 𝗶𝗻 𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮’𝘀 𝗚𝗿𝗼𝘄𝘁𝗵 𝗦𝗲𝗰𝘁𝗼𝗿𝘀
Ethiopia and Korea have taken a bold step in deepening their 70-year partnership, as Korea EXIM Bank pledges USD871 million to fund 11 major infrastructure projects in Ethiopia.
The commitment was announced during a high-level Development Cooperation Policy Dialogue hosted by Ethiopia’s Ministry of Finance, signaling stronger collaboration in transport, energy, health, and technology.
The two nations also reaffirmed their shared vision for inclusive growth, private sector engagement, and long-term development.
@PatternFin
Ethiopia and Korea have taken a bold step in deepening their 70-year partnership, as Korea EXIM Bank pledges USD871 million to fund 11 major infrastructure projects in Ethiopia.
The commitment was announced during a high-level Development Cooperation Policy Dialogue hosted by Ethiopia’s Ministry of Finance, signaling stronger collaboration in transport, energy, health, and technology.
The two nations also reaffirmed their shared vision for inclusive growth, private sector engagement, and long-term development.
@PatternFin
👍1
D𝗮𝘀𝗵𝗲𝗻 𝗕𝗮𝗻𝗸 𝗝𝗼𝗶𝗻𝘀 𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮’𝘀 𝗘𝘅𝗽𝗮𝗻𝗱𝗶𝗻𝗴 𝗗𝗶𝗴𝗶𝘁𝗮𝗹 𝗙𝘂𝗲𝗹 𝗣𝗮𝘆𝗺𝗲𝗻𝘁 𝗙𝗿𝗼𝗻𝘁𝗶𝗲𝗿 𝗮𝘀 𝗦𝗲𝗰𝘁𝗼𝗿 𝗢𝗽𝗲𝗻𝘀 𝗨𝗽
Dashen Bank has rolled out a new feature on its Super App, allowing customers to pay for fuel digitally—marking a major step toward breaking the long-standing monopoly in Ethiopia’s fuel payment system.
The move follows the government’s fuel sector reform aimed at increasing efficiency and competition. (EBR)
#DashenBank #DashenSuperapp
@PatternFin
Dashen Bank has rolled out a new feature on its Super App, allowing customers to pay for fuel digitally—marking a major step toward breaking the long-standing monopoly in Ethiopia’s fuel payment system.
The move follows the government’s fuel sector reform aimed at increasing efficiency and competition. (EBR)
#DashenBank #DashenSuperapp
@PatternFin
𝗖𝗼𝗼𝗽 𝗕𝗮𝗻𝗸 𝗝𝗼𝗶𝗻𝘀 𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮’𝘀 𝗘𝘅𝗽𝗮𝗻𝗱𝗶𝗻𝗴 𝗗𝗶𝗴𝗶𝘁𝗮𝗹 𝗨𝘁𝗶𝗹𝗶𝘁𝘆 𝗣𝗮𝘆𝗺𝗲𝗻𝘁 𝗟𝗮𝗻𝗱𝘀𝗰𝗮𝗽𝗲
The Cooperative Bank of Oromia , via its mobile platform Coopay e-Birr, has launched electricity bill payment services in partnership with the Ethiopian Electric Utility.
The move aims to expand digital payment access to rural areas and support Ethiopia’s push toward financial inclusion.
#CoopPay #Ebirr #UtilityPayment #Coop
@PatternFin
The Cooperative Bank of Oromia , via its mobile platform Coopay e-Birr, has launched electricity bill payment services in partnership with the Ethiopian Electric Utility.
The move aims to expand digital payment access to rural areas and support Ethiopia’s push toward financial inclusion.
#CoopPay #Ebirr #UtilityPayment #Coop
@PatternFin
E𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮 𝗕𝗲𝘁𝘀 𝗼𝗻 𝗔𝗜 𝗶𝗻 𝗟𝗮𝗻𝗱𝗺𝗮𝗿𝗸 𝗔𝗴𝗿𝗶𝗰𝘂𝗹𝘁𝘂𝗿𝗮𝗹 𝗣𝗮𝗰𝘁 𝘄𝗶𝘁𝗵 𝗖𝗵𝗶𝗻𝗮
Ethiopia has signed a strategic agricultural research agreement with China that puts artificial intelligence (AI) at the heart of farming transformation.
The Ethiopian Institute of Agricultural Research and the Beijing Academy of Agricultural and Forestry Sciences will collaborate on AI-driven crop productivity, soil and water conservation, and smart lab development. (EBR)
#PrecisionFarming #SmartFarming #AI
@PatternFin
Ethiopia has signed a strategic agricultural research agreement with China that puts artificial intelligence (AI) at the heart of farming transformation.
The Ethiopian Institute of Agricultural Research and the Beijing Academy of Agricultural and Forestry Sciences will collaborate on AI-driven crop productivity, soil and water conservation, and smart lab development. (EBR)
#PrecisionFarming #SmartFarming #AI
@PatternFin
👍2❤1
Pattern Finance and Investment - ፋይናንስ
ኢትዮጵያ ውስጥ በውጭ ምንዛሪ መገበያየት ይቻላል ? የብሔራዊ ባንክ መመሪያ በትክክል ምን ይላል ?
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ ባለፈው አመት 2016 ሐምሌ ወር ላይ የውጭ ምንዛሬ ግብይት በነፃ ገበያ እንዲመራ ከወሰነ በኋላ፣ አብሮ ይፋ በተደረገው መመሪያ በውጭ ምንዛሪ ግብይት ላይ አንዳንድ ማሻሻዎችን ማድረጉን አስታውቋል፡፡
በመመሪያው ላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት መሰረት በማድረግም፣ ከህብረተሰቡ በኩል ኢትዮጵያ ውስጥ በውጭ ምንዛሪ መገበያየት ይቻላል ወይ ? የሚል ጥያቄ ይነሳል፡፡
ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ ይህን በሚመለከት የባንክ ባለሙያዎች ማብራሪያ ጠይቋል፡፡
በዚህ ጉዳይ ዙርያ ማብራሪያቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የሰጡት የብሔራዊ ባንክ ባለሙያ ምን አሉ ?
" ኢትዮጵያ ውስጥ ከተፈቀደላቸው ሰዎች ውጪ፣ በውጭ ምንዛሪ መገበያየት አይፈቀድም፡፡ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ በውጭ ምንዛሪ ወይም ዶላር መገበያየት አይችልም፡፡
ግብይትን በዶላር የሚፈፅሙ ሰዎች፣ የተፈቀደላቸው ብቻ ናቸው፡፡ እነዚህም ዶላር ይዘው ከውጭ የሚመጡ ቱሪስቶች፣ ዲያስፖራዎች እና የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ እነዚህ ሰዎች ከውጭ ሲመጡ እስከ 10 ሺህ ዶላር ይዘው እንዲገቡ ስለሚፈቀድላቸው፣ በጉምሩክ አስመዝግበው ባስገቡት ዶላር መገበያየት ይችላሉ፡፡ "
አገልግሎት ሰጭዎችስ በዶላር ማስከፈል ይችላሉ ?
" እነዚህ ሰዎች በዶላር መገበያየት የሚችሉት፣ አገልግሎታቸውን በውጭ ምንዛሪ እንዲሸጡ ከተፈቀደላቸው ተቋማት ብቻ ነው፡፡
ለምሳሌ ነጋዴዎችና አገልግሎት ሰጭዎች፣ ማለትም ሆቴሎችና አስጎብኝዎች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ለሰጡት አገልግሎተት በዶላር ክፍያ መቀበል እንዲችሉ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ያላቸው ናቸው፡፡ ኢትዮጵያዊ ሆኖ፣ በዶላር ግብይት መፈፀም አይችልም፣ ከተፈቀደላቸው ተቋማትም ቢሆን፡፡
እኔ ኢትዮጵያዊ ሆኜ በዶላር እንዲያስከፍል ወደ ተፈቀደለት ሆቴል ሄጄ በዶላር መጠቀም አልችልም፡፡ ዲያስፖራ ከሆነንክ ግን፣ የሆነ ሆቴል ሔደህ ለተሰጠህ አገልግሎት በዶላር መክፈል ትችላለህ፡፡ ሆቴል ደግሞ ለሰጠው አገልግሎት በዶላር የማስከፈል ፈቃድ ያለው መሆን ይጠበቅበታል፡፡ ከፋዩም፣ አስከፋዩም (ተጠቃሚውና አገልግሎት ሰጪው) በዶላር ለመገበያየት የተፈቀደላቸው ወይም እውቅና የተሰጣቸው መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
ከአንድ የባንክ ሒሳብ ወደ ሌላ የባንክ ሒሳብ ዶላር ማስተላለፍ ይቻላል ?
" የውጭ ምንዛሪ ማስተላለፍን (ትራንስፈርን) በተመለከተ፣ ከአንድ የዶላር ሒሳብ ኢትዮጵያ ውስጥ ላለ ሌላ የዶላር ሒሳብ የውጭ ምንዛሪ ማስተላለፍ አይቻልም፡፡ ለምን ዓላማ ነው የሚተላለፈው ? የሚለው ይታያል፡፡
ኢትዮጵያ ውስጥ ዕቃ ገዝተህ በዶላር ልክፈል ብትል፣ አንተም በዶላር የመክፈል መብት የለህም፣ ሻጩም በዶላር ክፍያ የመቀበል ፈቃድ የለውም፣ ስለዚህ አይቻልም፡፡
ነገር ግን የዶላር አካውንት ኖሮህ፣ ከውጪ ሀገር እቃ ብትገዛ፣ ለእሱ በዶላር የመክፈል መብት አለህ፡፡ በቀጥታ ለእቃ ሻጩ ነው ዶላሩ የሚተለላለፈው፡፡ ውጭ ሀገር እቃ ወደገዛህበት መደብር ትራንስፈር ይደረጋል/ይተላለፋል፡፡ መረጃ አቅርበህ፣ ባንኩ ያንን መረጃ አይቶ አሳማኝ ሆኖ ካገኘው ይህንን ያደርግልሀል፡፡ ከራስህ ዶላር መፅሐፉን ለሸጠልህ ነጋዴ በቀጥታ ማስተላለፍ ይቻላል፡፡ ዋናው ነገር ለምን አላማ ነው የምታስተላልፈው የሚለው ነው፡፡ "
ኢትዮጵያ ውስጥ በውጭ ምንዛሪ ግብይት መቼ ሊጀመር ይችላል ?
" በውጭ ምንዛሪ ግብይት መቼም አይጀመርም፡፡ በየትም ሀገር በውጭ ምንዛሪ ግብይት አይደረግም፡፡ እንደዛ ከሆነ፣ የሚነግርህ ትርጉም የሀገርህን ብር አታምነውም ማለት ነው፡፡ ኢኮኖሚዋ ችግር ላይ የወደቀባት ዚምባብዌ እንኳን ያንን አላደረገችም፡፡
የውጭ ምንዛሪ ፍሰትን ለመጨመር፣ ኤክስፖርትን ለማበረታታት፣ የምታደርጋቸው ማስተካከያዎች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ ከዛ ውጪ፣ ዜጎችህን በዶላር ተገበያዩ ልትል አትችልም፡፡
ለምሳሌ፣ ሪልስቴቶች ወይም አለምአቀፍ ት/ቤቶች የዋጋ እና የክፍያ ተመንን በዶላር ሲያወጡ ይታያል፡፡ ይህ ችግር የለውም፡፡ ክፍያው ሲፈፀም ግን በኢትዮጵያ ብር ነው የምትከፍለው፡፡ "
ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጣይ ፦
- ለውጭ ጉዞ ዶላር/የውጭ ምንዛሪ እንዴት ነው የሚሰጠው ?
- የባንኮች ቪዛ ካርዶች እንዴት ነው የምንጠቀምባቸው ?
- የባንኮች ቪዛ ካርዶች በሀገር ውስጥ የምንጠቀምበት ዕድል አለ ?
- የዶላር አካውንት/የውጭ ምንዛሪ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት ቅድመ ሁኔታ አለ ? በሚሉ ጥያቄዎች ላይ የባለሙያ ማብራሪያ ያቀርባል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@PatternFin
በመመሪያው ላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት መሰረት በማድረግም፣ ከህብረተሰቡ በኩል ኢትዮጵያ ውስጥ በውጭ ምንዛሪ መገበያየት ይቻላል ወይ ? የሚል ጥያቄ ይነሳል፡፡
ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ ይህን በሚመለከት የባንክ ባለሙያዎች ማብራሪያ ጠይቋል፡፡
በዚህ ጉዳይ ዙርያ ማብራሪያቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የሰጡት የብሔራዊ ባንክ ባለሙያ ምን አሉ ?
" ኢትዮጵያ ውስጥ ከተፈቀደላቸው ሰዎች ውጪ፣ በውጭ ምንዛሪ መገበያየት አይፈቀድም፡፡ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ በውጭ ምንዛሪ ወይም ዶላር መገበያየት አይችልም፡፡
ግብይትን በዶላር የሚፈፅሙ ሰዎች፣ የተፈቀደላቸው ብቻ ናቸው፡፡ እነዚህም ዶላር ይዘው ከውጭ የሚመጡ ቱሪስቶች፣ ዲያስፖራዎች እና የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ እነዚህ ሰዎች ከውጭ ሲመጡ እስከ 10 ሺህ ዶላር ይዘው እንዲገቡ ስለሚፈቀድላቸው፣ በጉምሩክ አስመዝግበው ባስገቡት ዶላር መገበያየት ይችላሉ፡፡ "
አገልግሎት ሰጭዎችስ በዶላር ማስከፈል ይችላሉ ?
" እነዚህ ሰዎች በዶላር መገበያየት የሚችሉት፣ አገልግሎታቸውን በውጭ ምንዛሪ እንዲሸጡ ከተፈቀደላቸው ተቋማት ብቻ ነው፡፡
ለምሳሌ ነጋዴዎችና አገልግሎት ሰጭዎች፣ ማለትም ሆቴሎችና አስጎብኝዎች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ለሰጡት አገልግሎተት በዶላር ክፍያ መቀበል እንዲችሉ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ያላቸው ናቸው፡፡ ኢትዮጵያዊ ሆኖ፣ በዶላር ግብይት መፈፀም አይችልም፣ ከተፈቀደላቸው ተቋማትም ቢሆን፡፡
እኔ ኢትዮጵያዊ ሆኜ በዶላር እንዲያስከፍል ወደ ተፈቀደለት ሆቴል ሄጄ በዶላር መጠቀም አልችልም፡፡ ዲያስፖራ ከሆነንክ ግን፣ የሆነ ሆቴል ሔደህ ለተሰጠህ አገልግሎት በዶላር መክፈል ትችላለህ፡፡ ሆቴል ደግሞ ለሰጠው አገልግሎት በዶላር የማስከፈል ፈቃድ ያለው መሆን ይጠበቅበታል፡፡ ከፋዩም፣ አስከፋዩም (ተጠቃሚውና አገልግሎት ሰጪው) በዶላር ለመገበያየት የተፈቀደላቸው ወይም እውቅና የተሰጣቸው መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
ከአንድ የባንክ ሒሳብ ወደ ሌላ የባንክ ሒሳብ ዶላር ማስተላለፍ ይቻላል ?
" የውጭ ምንዛሪ ማስተላለፍን (ትራንስፈርን) በተመለከተ፣ ከአንድ የዶላር ሒሳብ ኢትዮጵያ ውስጥ ላለ ሌላ የዶላር ሒሳብ የውጭ ምንዛሪ ማስተላለፍ አይቻልም፡፡ ለምን ዓላማ ነው የሚተላለፈው ? የሚለው ይታያል፡፡
ኢትዮጵያ ውስጥ ዕቃ ገዝተህ በዶላር ልክፈል ብትል፣ አንተም በዶላር የመክፈል መብት የለህም፣ ሻጩም በዶላር ክፍያ የመቀበል ፈቃድ የለውም፣ ስለዚህ አይቻልም፡፡
ነገር ግን የዶላር አካውንት ኖሮህ፣ ከውጪ ሀገር እቃ ብትገዛ፣ ለእሱ በዶላር የመክፈል መብት አለህ፡፡ በቀጥታ ለእቃ ሻጩ ነው ዶላሩ የሚተለላለፈው፡፡ ውጭ ሀገር እቃ ወደገዛህበት መደብር ትራንስፈር ይደረጋል/ይተላለፋል፡፡ መረጃ አቅርበህ፣ ባንኩ ያንን መረጃ አይቶ አሳማኝ ሆኖ ካገኘው ይህንን ያደርግልሀል፡፡ ከራስህ ዶላር መፅሐፉን ለሸጠልህ ነጋዴ በቀጥታ ማስተላለፍ ይቻላል፡፡ ዋናው ነገር ለምን አላማ ነው የምታስተላልፈው የሚለው ነው፡፡ "
ኢትዮጵያ ውስጥ በውጭ ምንዛሪ ግብይት መቼ ሊጀመር ይችላል ?
" በውጭ ምንዛሪ ግብይት መቼም አይጀመርም፡፡ በየትም ሀገር በውጭ ምንዛሪ ግብይት አይደረግም፡፡ እንደዛ ከሆነ፣ የሚነግርህ ትርጉም የሀገርህን ብር አታምነውም ማለት ነው፡፡ ኢኮኖሚዋ ችግር ላይ የወደቀባት ዚምባብዌ እንኳን ያንን አላደረገችም፡፡
የውጭ ምንዛሪ ፍሰትን ለመጨመር፣ ኤክስፖርትን ለማበረታታት፣ የምታደርጋቸው ማስተካከያዎች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ ከዛ ውጪ፣ ዜጎችህን በዶላር ተገበያዩ ልትል አትችልም፡፡
ለምሳሌ፣ ሪልስቴቶች ወይም አለምአቀፍ ት/ቤቶች የዋጋ እና የክፍያ ተመንን በዶላር ሲያወጡ ይታያል፡፡ ይህ ችግር የለውም፡፡ ክፍያው ሲፈፀም ግን በኢትዮጵያ ብር ነው የምትከፍለው፡፡ "
ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጣይ ፦
- ለውጭ ጉዞ ዶላር/የውጭ ምንዛሪ እንዴት ነው የሚሰጠው ?
- የባንኮች ቪዛ ካርዶች እንዴት ነው የምንጠቀምባቸው ?
- የባንኮች ቪዛ ካርዶች በሀገር ውስጥ የምንጠቀምበት ዕድል አለ ?
- የዶላር አካውንት/የውጭ ምንዛሪ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት ቅድመ ሁኔታ አለ ? በሚሉ ጥያቄዎች ላይ የባለሙያ ማብራሪያ ያቀርባል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@PatternFin
👍1
#ኢትዮጵያ
" የዶላር ባንክ ሒሳብ ለመክፈት የዶላር ምንጭህ መታወቅ አለበት፡፡ ከዚሁ በጥቁር ገበያ እየለቃቀምክ ማስገባት አትችልም፡፡ ይህ ህገወጥ ነው " - የባንክ ባለሙያ
" የዶላር ባንክ ሒሳብ ለመክፈት የዶላር ምንጭህ መታወቅ አለበት፡፡ ከዚሁ በጥቁር ገበያ እየለቃቀምክ ማስገባት አትችልም፡፡ ይህ ህገወጥ ነው " - የባንክ ባለሙያ
Pattern Finance and Investment - ፋይናንስ
#ኢትዮጵያ " የዶላር ባንክ ሒሳብ ለመክፈት የዶላር ምንጭህ መታወቅ አለበት፡፡ ከዚሁ በጥቁር ገበያ እየለቃቀምክ ማስገባት አትችልም፡፡ ይህ ህገወጥ ነው " - የባንክ ባለሙያ
#ኢትዮጵያ
" የዶላር ባንክ ሒሳብ ለመክፈት የዶላር ምንጭህ መታወቅ አለበት፡፡ ከዚሁ በጥቁር ገበያ እየለቃቀምክ ማስገባት አትችልም፡፡ ይህ ህገወጥ ነው " - የባንክ ባለሙያ
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም ከብሔራዊ ባንክ ባለሙያ ጋር ፦
- ኢትዮጵያ ውስጥ በውጭ ምንዛሬ መገበያያት ይቻላል ወይ ?
- አገልግሎት ሰጪዎች በዶላር ማስከፈል ይችላሉ ?
- ከአንድ የባንክ ሒሳብ ወደሌላ የባንክ ሒሳብ ዶላር ማስተላለፍ ይቻላል ?
- ኢትዮጵያ ውስጥ በውጭ ምንዛሪ ግብይት መቼ ሊጀመር ይችላል ?
የሚሉ ጥያቄዎችን በማንሳት ማብራሪያ ማቅረቡ ይታወሳል።
ለዛሬ ደሞ ከኚሁ ባለሙያ እንዲሁም ከአንድ ሌላ የባንክ ባለሙያ ጋር የተለያዩ ማብራሪያ የሚፈልጉ ጥያቄዎችን በማንሳት ያዘጋጀውን ማብራሪያ ያቀርባል።
ለውጭ ጉዞ ዶላር/የውጭ ምንዛሪ እንዴት ነው የሚሰጠው ?
" ለጉዞ ከሆነ ከራስህ ዶላር አካውንት ወይም ዶላር አካውንትም ባይኖርህ ከባንኮች ወይም ከተፈቀደላቸው የውጭ ምንዛሪ ሱቆች በግዢ እስከ 10 ሺህ ዶላር ይዘህ መውጣት ትችላለህ፡፡ ለዚህ ግን ማሳየት ያሉብህ ማስረጃዎች ይኖራሉ፣ የጉዞ ሰነዶች ማለት ነው፣ ለምሳሌ ቪዛ እና የአየር ቲኬት የመሳሰሉት፡፡ "
የባንኮች ቪዛ ካርዶች እንዴት ነው የምንጠቀምባቸው ?
" የንግድ ባንኮች ቪዛ/ማስተር ካርዶች ሁለት አላማ አላቸው፡፡
አንደኛው፣ ዳያስፖራዎች ከካርዳቸው በቀጥታ ወደ ሀገር ቤት በቀላሉ ዶላር እንዲልኩ ያስችላቸዋል፡፡ አሜሪካ ያለው ዳያስፖራ የአሜሪካ ባንክ ካርድ ይኖረዋል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ተቀባይ ደግሞ የንግድ ባንክ ማስተር ካርድ ይኖረዋል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ላለው ተቀባይ በካርዱ በቀላሉ ዶላር ሊያስተላልፍለት ይችላል፡፡ ተቀባዩ ደግሞ ከውጭ ዶላር ሊላክልኝ ስለሆነ የዶላር አካውንት ክፈቱልኝ ይላል፡፡ ከዛም ላኪው ከካርዱ በቀጥታ ወደ ተቀባዩ አካውንት ዶላር ያስተላልፍለታል፡፡
ሁለተኛው ጠቀሜታ፣ ከዚህ ወደ ውጭ ስትወጣ እስከ 10 ሺህ ዶላር መውሰድ ትችላለህ፡፡ ይህን በካሽ ከሚሰጡህ ይልቅ በካርድ ቢሰጡህ ይሻላል የሚል ነው፡፡ ስለዚህ ከባንክ ወደ ውጭ ይዘህ ለመውጣት የተፈቀደልህ ዶላር ማስተር ካርዱ ላይ ይጫናል ማለት ነው፡፡ ከዛም ካርዱን ይዘህ በመውጣት እንደ ኤቲኤም ትጠቀምበታለህ፡፡ "
ማስተር ካርዱን በውጭ ሀገራት ብቻ ነው የምንጠቀምበት ?
ስለዚህ ጉዳይ ያብራሩልን ማንነቴ አይጠቀስ ያሉን ሁለተኛ የባንክ ባለሙያ ፥ ቪዛ ካርዱ የሚጠቅመው ዶላር ይዞ ለመውጣት እና እዛው እንደ ኤቲኤም ለመጠቀም ነው ብለዋል፡፡
ካርዱ ላይ የሚጫነው ዶላር/የውጭ ምንዛሪ በባንክ የተፈቀደ ብቻ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡
ካርዱን ስላወጣህና አካውንትህ ውስጥ ዶላር ስላለህ ብቻ ካርዱ ላይ አይጫንም፡፡ አሳማኝ በሆነ ምክንያት የውጭ ጉዞ መኖሩ ከተረጋገጠ በኋላ ይዘህ እንድትወጣ የተፈቀደልህን ዶላር ካርዱ ላይ ይጭኑልሃል፡፡
ከውጭ ሀገር ከተመልስክ በኋላ፣ ካርድህ ውስጥ የተጫነውን ዶላር ካልጨረስከው ያልተጠቀምክበት ዶላር ካርዱ ውስጥ ካለ እዚህ ሀገር ካለ ኤቲኤም ማሽን ልታወጣው ትችላለህ፡፡ ግን ኤቲኤም ማሽኑ ዘርዝሮ ነው በብር የሚሰጥህ በዶላር አይሰጥህም፡፡
ለሀገር ውስጥ ግብይት ልትጠቀምበት አትችልም፡፡ ምክንያትም ቪዛ ካርድ የሚጠይቅ ግብይት የለም እዚህ ሀገር፡፡ ነገር ግን ካርድህ ውስጥ ያለውን ዶላር (ያልተጠቀምክበትን) ለውጭ ግብይት ልትጠቀምበት ትችላለህ፡፡ የካርድ ቁጥርህን በመናገር የፈለከውን ክፍያ ትፈፅምበታለህ፡፡ ለምሳሌ የቪዛ ክፍያ የሚጠይቁ ኤምባሲዎች አሉ ' በዶላር ክፈል ' ይሉሀል፡፡ ቪዛ ካርድ ካለህ (ቀድሞ ዶላር የተጫነበት) የካርድ ቁጥሩን ትነግራቸውና ከዛ መቀነስ ይችላሉ፡፡ "
የባንኮች ቪዛ ካርዶች በሀገር ውስጥ የምንጠቀምበት ዕድል አለ ?
" ቪዛ ካርዶቹ ብርም ሊጫንባቸው ይችላል፡፡ ንግድ ባንኮች ካርዶቹን ከዶላር በተጨማሪ ብርም ከጫኑባቸው እዚህ እንደ ኤቲኤም ልትጠቀምባቸው ትችላለህ፡፡ እንደዛ የሚያደርጉ ባንኮች አሉ፡፡
ለምሳሌ ፦ አንዳንድ ባንኮች በቪዛ ካርዳችሁ መጥታችሁ በፖስ ማሽን ተጠቀሙ የሚል ማስታወቂያ ሲያስነግሩ እንሰማለን፡፡ ይህ ማለት ቪዛ ካርዳቸው ከዶላር በተጨማሪ ብርም ተጭኖበታል ማለት ነው፡፡ ሁለቱንም አገልግሎት እንዲሰጥ ይደረጋል ቪዛ ካርዱ፡፡
ፖስ ማሽኑ እና ኤቲኤም ማሽኑ ቪዛ ካርዶችን ያነብባል፡፡ ይህ ግን እንደ ባንኩ ምርጫ ይወሰናል፡፡ ሁለቱንም እንዲያገለግል (ዱዋል ማለት ነው ብርም ዶላርም እንዲጫንበት) ሊያደርግ ይችላል ወይም ለውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ብቻ እንዲሆን ሊያደርግ ይችላል።
ቪዛ ካርዱ ዱዋል (ለሁለቱም የሚያገለግል) ካልሆነ ግን አንዴ ከተጠቀምክበት በኋላ ከጥቅም ውጪ ነው የሚሆነው፡፡ ሁሌም ወደ ውጭ አትመላለስም፡፡ "
የዶላር አካውንት/የውጭ ምንዛሪ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት ቅድመ ሁኔታ አለ ?
" የዶላር ባንክ ሒሳብ ለመክፈት፣ የዶላር ምንጭህ መታወቅ አለበት፡፡ ከዚሁ በጥቁር ገበያ እየለቃቀምክ ማስገባት አትችልም፡፡ ይህ ህገወጥ ነው፡፡ ከውጭ የሚገባልህ የደመወዝ ወይም የስጦታ አለያም የክፍያ ዶላር እንዳለህ ማስረዳትና ለዚያ ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅብሀል፡፡
በካሽ ይዘህ ስትሔድ ደግሞ ከውጭ ያስገባኸው ዶላር ስለመሆኑ፣ በጉምሩክ በህጋዊነት የገባ መሆኑን የሚያሳይ ሰነድ ማቅረብ አለብህ፡፡ ምክንያቱም ከውጭ ስትገባ አስመዝግበህ ነው እስከ 10 ሺህ ዶላር ድረስ ይዘህ የምትገባው፡፡ ስለሆነም የዶላር የባንክ ሒሳብ/ዶላር አካውንት ለመክፈት ቅድመ ሁኔታው፣ የዶላር ምንጭህን ማሳወቅ ነው፡፡ "
(ቲክቫህ ኢትዮጵያ)
@PatternFin
" የዶላር ባንክ ሒሳብ ለመክፈት የዶላር ምንጭህ መታወቅ አለበት፡፡ ከዚሁ በጥቁር ገበያ እየለቃቀምክ ማስገባት አትችልም፡፡ ይህ ህገወጥ ነው " - የባንክ ባለሙያ
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም ከብሔራዊ ባንክ ባለሙያ ጋር ፦
- ኢትዮጵያ ውስጥ በውጭ ምንዛሬ መገበያያት ይቻላል ወይ ?
- አገልግሎት ሰጪዎች በዶላር ማስከፈል ይችላሉ ?
- ከአንድ የባንክ ሒሳብ ወደሌላ የባንክ ሒሳብ ዶላር ማስተላለፍ ይቻላል ?
- ኢትዮጵያ ውስጥ በውጭ ምንዛሪ ግብይት መቼ ሊጀመር ይችላል ?
የሚሉ ጥያቄዎችን በማንሳት ማብራሪያ ማቅረቡ ይታወሳል።
ለዛሬ ደሞ ከኚሁ ባለሙያ እንዲሁም ከአንድ ሌላ የባንክ ባለሙያ ጋር የተለያዩ ማብራሪያ የሚፈልጉ ጥያቄዎችን በማንሳት ያዘጋጀውን ማብራሪያ ያቀርባል።
ለውጭ ጉዞ ዶላር/የውጭ ምንዛሪ እንዴት ነው የሚሰጠው ?
" ለጉዞ ከሆነ ከራስህ ዶላር አካውንት ወይም ዶላር አካውንትም ባይኖርህ ከባንኮች ወይም ከተፈቀደላቸው የውጭ ምንዛሪ ሱቆች በግዢ እስከ 10 ሺህ ዶላር ይዘህ መውጣት ትችላለህ፡፡ ለዚህ ግን ማሳየት ያሉብህ ማስረጃዎች ይኖራሉ፣ የጉዞ ሰነዶች ማለት ነው፣ ለምሳሌ ቪዛ እና የአየር ቲኬት የመሳሰሉት፡፡ "
የባንኮች ቪዛ ካርዶች እንዴት ነው የምንጠቀምባቸው ?
" የንግድ ባንኮች ቪዛ/ማስተር ካርዶች ሁለት አላማ አላቸው፡፡
አንደኛው፣ ዳያስፖራዎች ከካርዳቸው በቀጥታ ወደ ሀገር ቤት በቀላሉ ዶላር እንዲልኩ ያስችላቸዋል፡፡ አሜሪካ ያለው ዳያስፖራ የአሜሪካ ባንክ ካርድ ይኖረዋል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ተቀባይ ደግሞ የንግድ ባንክ ማስተር ካርድ ይኖረዋል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ላለው ተቀባይ በካርዱ በቀላሉ ዶላር ሊያስተላልፍለት ይችላል፡፡ ተቀባዩ ደግሞ ከውጭ ዶላር ሊላክልኝ ስለሆነ የዶላር አካውንት ክፈቱልኝ ይላል፡፡ ከዛም ላኪው ከካርዱ በቀጥታ ወደ ተቀባዩ አካውንት ዶላር ያስተላልፍለታል፡፡
ሁለተኛው ጠቀሜታ፣ ከዚህ ወደ ውጭ ስትወጣ እስከ 10 ሺህ ዶላር መውሰድ ትችላለህ፡፡ ይህን በካሽ ከሚሰጡህ ይልቅ በካርድ ቢሰጡህ ይሻላል የሚል ነው፡፡ ስለዚህ ከባንክ ወደ ውጭ ይዘህ ለመውጣት የተፈቀደልህ ዶላር ማስተር ካርዱ ላይ ይጫናል ማለት ነው፡፡ ከዛም ካርዱን ይዘህ በመውጣት እንደ ኤቲኤም ትጠቀምበታለህ፡፡ "
ማስተር ካርዱን በውጭ ሀገራት ብቻ ነው የምንጠቀምበት ?
ስለዚህ ጉዳይ ያብራሩልን ማንነቴ አይጠቀስ ያሉን ሁለተኛ የባንክ ባለሙያ ፥ ቪዛ ካርዱ የሚጠቅመው ዶላር ይዞ ለመውጣት እና እዛው እንደ ኤቲኤም ለመጠቀም ነው ብለዋል፡፡
ካርዱ ላይ የሚጫነው ዶላር/የውጭ ምንዛሪ በባንክ የተፈቀደ ብቻ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡
ካርዱን ስላወጣህና አካውንትህ ውስጥ ዶላር ስላለህ ብቻ ካርዱ ላይ አይጫንም፡፡ አሳማኝ በሆነ ምክንያት የውጭ ጉዞ መኖሩ ከተረጋገጠ በኋላ ይዘህ እንድትወጣ የተፈቀደልህን ዶላር ካርዱ ላይ ይጭኑልሃል፡፡
ከውጭ ሀገር ከተመልስክ በኋላ፣ ካርድህ ውስጥ የተጫነውን ዶላር ካልጨረስከው ያልተጠቀምክበት ዶላር ካርዱ ውስጥ ካለ እዚህ ሀገር ካለ ኤቲኤም ማሽን ልታወጣው ትችላለህ፡፡ ግን ኤቲኤም ማሽኑ ዘርዝሮ ነው በብር የሚሰጥህ በዶላር አይሰጥህም፡፡
ለሀገር ውስጥ ግብይት ልትጠቀምበት አትችልም፡፡ ምክንያትም ቪዛ ካርድ የሚጠይቅ ግብይት የለም እዚህ ሀገር፡፡ ነገር ግን ካርድህ ውስጥ ያለውን ዶላር (ያልተጠቀምክበትን) ለውጭ ግብይት ልትጠቀምበት ትችላለህ፡፡ የካርድ ቁጥርህን በመናገር የፈለከውን ክፍያ ትፈፅምበታለህ፡፡ ለምሳሌ የቪዛ ክፍያ የሚጠይቁ ኤምባሲዎች አሉ ' በዶላር ክፈል ' ይሉሀል፡፡ ቪዛ ካርድ ካለህ (ቀድሞ ዶላር የተጫነበት) የካርድ ቁጥሩን ትነግራቸውና ከዛ መቀነስ ይችላሉ፡፡ "
የባንኮች ቪዛ ካርዶች በሀገር ውስጥ የምንጠቀምበት ዕድል አለ ?
" ቪዛ ካርዶቹ ብርም ሊጫንባቸው ይችላል፡፡ ንግድ ባንኮች ካርዶቹን ከዶላር በተጨማሪ ብርም ከጫኑባቸው እዚህ እንደ ኤቲኤም ልትጠቀምባቸው ትችላለህ፡፡ እንደዛ የሚያደርጉ ባንኮች አሉ፡፡
ለምሳሌ ፦ አንዳንድ ባንኮች በቪዛ ካርዳችሁ መጥታችሁ በፖስ ማሽን ተጠቀሙ የሚል ማስታወቂያ ሲያስነግሩ እንሰማለን፡፡ ይህ ማለት ቪዛ ካርዳቸው ከዶላር በተጨማሪ ብርም ተጭኖበታል ማለት ነው፡፡ ሁለቱንም አገልግሎት እንዲሰጥ ይደረጋል ቪዛ ካርዱ፡፡
ፖስ ማሽኑ እና ኤቲኤም ማሽኑ ቪዛ ካርዶችን ያነብባል፡፡ ይህ ግን እንደ ባንኩ ምርጫ ይወሰናል፡፡ ሁለቱንም እንዲያገለግል (ዱዋል ማለት ነው ብርም ዶላርም እንዲጫንበት) ሊያደርግ ይችላል ወይም ለውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ብቻ እንዲሆን ሊያደርግ ይችላል።
ቪዛ ካርዱ ዱዋል (ለሁለቱም የሚያገለግል) ካልሆነ ግን አንዴ ከተጠቀምክበት በኋላ ከጥቅም ውጪ ነው የሚሆነው፡፡ ሁሌም ወደ ውጭ አትመላለስም፡፡ "
የዶላር አካውንት/የውጭ ምንዛሪ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት ቅድመ ሁኔታ አለ ?
" የዶላር ባንክ ሒሳብ ለመክፈት፣ የዶላር ምንጭህ መታወቅ አለበት፡፡ ከዚሁ በጥቁር ገበያ እየለቃቀምክ ማስገባት አትችልም፡፡ ይህ ህገወጥ ነው፡፡ ከውጭ የሚገባልህ የደመወዝ ወይም የስጦታ አለያም የክፍያ ዶላር እንዳለህ ማስረዳትና ለዚያ ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅብሀል፡፡
በካሽ ይዘህ ስትሔድ ደግሞ ከውጭ ያስገባኸው ዶላር ስለመሆኑ፣ በጉምሩክ በህጋዊነት የገባ መሆኑን የሚያሳይ ሰነድ ማቅረብ አለብህ፡፡ ምክንያቱም ከውጭ ስትገባ አስመዝግበህ ነው እስከ 10 ሺህ ዶላር ድረስ ይዘህ የምትገባው፡፡ ስለሆነም የዶላር የባንክ ሒሳብ/ዶላር አካውንት ለመክፈት ቅድመ ሁኔታው፣ የዶላር ምንጭህን ማሳወቅ ነው፡፡ "
(ቲክቫህ ኢትዮጵያ)
@PatternFin
👍2
Pattern Finance and Investment - ፋይናንስ
NBE Unveils $700mln Project to Strengthen Financial Sector
NBE has announced a $700 million project in a bid to enhance the stability of the country’s financial sector.
The Financial Sector Strengthening Project (FSSP) was launched on Friday as part of the Ethiopia Financial Forum.
The move comes six months after the World Bank Group approved the $700 million credit for the project.
The first tranche of $250 million was disbursed to the Commercial Bank of Ethiopia (CBE) today, the National Bank says.
The project is being implemented by the Central Bank and two state-owned financial institutions – the CBE and the Development Bank of Ethiopia.
Ethiopia’s financial sector faces several pressing challenges, including inadequate regulatory frameworks and weak public financial institutions.
The newly launched project is expected to tackle these issues head-on by modernizing the regulatory and supervisory framework of the National Bank.
It also seeks to support CBE’s governance reforms, balance sheet restructuring, and recapitalization while transforming the DBE into a sustainable development finance institution.
The central bank says the launch of this project marks a “significant step” in building a “more robust and sustainable financial sector.”
“This vital initiative will enhance the stability of the financial sector and contribute meaningfully to Ethiopia’s long-term development,” it states.
@PatternFin
The Financial Sector Strengthening Project (FSSP) was launched on Friday as part of the Ethiopia Financial Forum.
The move comes six months after the World Bank Group approved the $700 million credit for the project.
The first tranche of $250 million was disbursed to the Commercial Bank of Ethiopia (CBE) today, the National Bank says.
The project is being implemented by the Central Bank and two state-owned financial institutions – the CBE and the Development Bank of Ethiopia.
Ethiopia’s financial sector faces several pressing challenges, including inadequate regulatory frameworks and weak public financial institutions.
The newly launched project is expected to tackle these issues head-on by modernizing the regulatory and supervisory framework of the National Bank.
It also seeks to support CBE’s governance reforms, balance sheet restructuring, and recapitalization while transforming the DBE into a sustainable development finance institution.
The central bank says the launch of this project marks a “significant step” in building a “more robust and sustainable financial sector.”
“This vital initiative will enhance the stability of the financial sector and contribute meaningfully to Ethiopia’s long-term development,” it states.
@PatternFin
የውጭ ባንኮች መቼ ይገባሉ ?
የውጭ ባንኮች ከሚቀጥለው ዓመት አጋማሽ ላይ ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ኢንዱስትሪውን እንደሚቀላቀሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምሕረቱ አመልክተዋል።
የውጭ ባንኮችን ሥራ ለማስጀመር በተያዘው ዕቅድ መሠረት የመጀመሪያዎቹ የውጭ አገር ባንኮች በ2025 መጨረሻ ወይም በመጪው በጀት ዓመት አጋማሽ ወደ ሥራ እንደሚገቡና ለዚህም አስፈላጊ የሆኑ ዝግጅቶች መደረጋቸውን አቶ ማሞ ገልጸዋል።
በቀጣዩ ዓመት የውጭ ባንኮች ወደ ኢትዮጵያ መግባት እውን ቢሆንም የትኞቹ የውጭ ባንኮች ሊገቡ እንደሚችሉ ግን የብሔራዊ ባንክ ገዢ አልገለጹም።
የውጭ ባንኮች እንዳይገቡ እንቅፋት ይሆናቸዋል ተብለው ይጠቀሱ የነበሩ አንዳንድ መመሪያዎች የውጭ ባንኮች ይገባሉ ተብሎ ከተጠቀሰው ጊዜ ቀደም ብሎ የሚስተካከሉ መሆኑ ተነግሯል።
የውጭ ባንኮች ቢግቡ አይቀበሏቸውም ተብለው ሲጠቀሱ ከነበሩ መመሪያዎች መካከል በአሁኑ ወቅት ባንኮች በአስገዳጅነት እንዲገዙ የሚገደዱት ቦንዶችና የ18 በመቶው የብድር ገደብ ጣሪያ ይገኙባቸዋል፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ እነዚህ መመሪያዎች እንደሚሻሩና ለዚህም ቀነ ገደብ መቀመጡን ይፋ እንዳደረጉ ሪፖርተር ጋዜጣ አስነብቧል።
Via Tikvah
@PatternFin
የውጭ ባንኮች ከሚቀጥለው ዓመት አጋማሽ ላይ ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ኢንዱስትሪውን እንደሚቀላቀሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምሕረቱ አመልክተዋል።
የውጭ ባንኮችን ሥራ ለማስጀመር በተያዘው ዕቅድ መሠረት የመጀመሪያዎቹ የውጭ አገር ባንኮች በ2025 መጨረሻ ወይም በመጪው በጀት ዓመት አጋማሽ ወደ ሥራ እንደሚገቡና ለዚህም አስፈላጊ የሆኑ ዝግጅቶች መደረጋቸውን አቶ ማሞ ገልጸዋል።
በቀጣዩ ዓመት የውጭ ባንኮች ወደ ኢትዮጵያ መግባት እውን ቢሆንም የትኞቹ የውጭ ባንኮች ሊገቡ እንደሚችሉ ግን የብሔራዊ ባንክ ገዢ አልገለጹም።
የውጭ ባንኮች እንዳይገቡ እንቅፋት ይሆናቸዋል ተብለው ይጠቀሱ የነበሩ አንዳንድ መመሪያዎች የውጭ ባንኮች ይገባሉ ተብሎ ከተጠቀሰው ጊዜ ቀደም ብሎ የሚስተካከሉ መሆኑ ተነግሯል።
የውጭ ባንኮች ቢግቡ አይቀበሏቸውም ተብለው ሲጠቀሱ ከነበሩ መመሪያዎች መካከል በአሁኑ ወቅት ባንኮች በአስገዳጅነት እንዲገዙ የሚገደዱት ቦንዶችና የ18 በመቶው የብድር ገደብ ጣሪያ ይገኙባቸዋል፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ እነዚህ መመሪያዎች እንደሚሻሩና ለዚህም ቀነ ገደብ መቀመጡን ይፋ እንዳደረጉ ሪፖርተር ጋዜጣ አስነብቧል።
Via Tikvah
@PatternFin
Wegagen Bank forms strategic alliance with IFC to boost global competitiveness
Wegagen Bank, one of Ethiopia’s leading private financial institutions, has signed a landmark cooperative agreement with the International Finance Corporation (IFC), marking a significant step in its strategy to modernize operations and expand its international footprint.
The agreement was formalized during the prestigious African CEO Forum 2025, held in Abidjan, Côte d’Ivoire, an annual summit that brings together influential leaders to address Africa’s pressing economic and financial challenges. #Capital
@PatternFin
Wegagen Bank, one of Ethiopia’s leading private financial institutions, has signed a landmark cooperative agreement with the International Finance Corporation (IFC), marking a significant step in its strategy to modernize operations and expand its international footprint.
The agreement was formalized during the prestigious African CEO Forum 2025, held in Abidjan, Côte d’Ivoire, an annual summit that brings together influential leaders to address Africa’s pressing economic and financial challenges. #Capital
@PatternFin
👍1