Wegagen Bank Prospectus for Registration of Shares.pdf
1.3 MB
Check out the prospectus of Wegagen Bank, the first listed company with the Ethiopian Securities Exchange (ESX).
#WegagenBank
#ESX
@PatternFin
#WegagenBank
#ESX
@PatternFin
👍1
🇿🇦Absa Group (South Africa): $1.201B
🇪🇬Banque Misr (Egypt): $1.19B
🇪🇬CIB Egypt (Egypt): $1.091B
🇿🇦Standard Bank South Africa (South Africa): $1.069B
🇿🇦Nedbank (South Africa): $876.4M
Zenith Bank Plc and Guaranty Trust are the top banks with $670.6M and $662.1M, respectively. Record-breaking locally, but not enough to break into Africa’s billion-dollar profit club.
Nigerian banks had to deal with a devalued naira in 2024, but they were not alone. The Egyptian government floated the pound in March 2024, and the currency fell by 60%. The South African rand remained relatively stable in 2024 after a tumultuous time the year before.
🇪🇬Banque Misr (Egypt): $1.19B
🇪🇬CIB Egypt (Egypt): $1.091B
🇿🇦Standard Bank South Africa (South Africa): $1.069B
🇿🇦Nedbank (South Africa): $876.4M
Zenith Bank Plc and Guaranty Trust are the top banks with $670.6M and $662.1M, respectively. Record-breaking locally, but not enough to break into Africa’s billion-dollar profit club.
Nigerian banks had to deal with a devalued naira in 2024, but they were not alone. The Egyptian government floated the pound in March 2024, and the currency fell by 60%. The South African rand remained relatively stable in 2024 after a tumultuous time the year before.
👍1
ስኬት ባንክ በራሱ ለመቀጠል የሚያስችል የፋይናንስ አቅም እንዳለው አስታወቀ
በቅርቡ ከተቋቋሙት የኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች አንዱ የሆነው ስኬት ባንክ ከሌሎች ባንኮች ጋር ሳይዋሃድ ሪሱን ችሎ ለመቀጠል የሚያስችል የፋይናንስ አቅም እንዳለው አስታውቋል።
ባንኩ የ2016 በጀት ዓመት ከ1.6 ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ ማስመዝገቡንና የተከፈለ ካፒታሉ ከ8 ቢሊዮን ብር በላይ መድረሱን ዋና ሥራ አስፈጻሚው አቶ ዳምጤ አለማየሁ ገልጸዋል።
ባንኩ ከ600,000 በላይ ደንበኞችና በፍጥነት እየሰፋ የሚሄድ የቅርንጫፍ አውታረ መረብ ያለው ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የባንክ ዘርፉን ለማጠናከር ውህደትን እያበረታታ ቢሆንም ስኬት ባንክ ዝቅተኛውን የ5 ቢሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል መስፈርት ቀድሞውኑ አልፏል።
በተጨማሪም ስኬት ባንክ ከዓለም ባንክ ጋር በመተባበር የብድር አመልካቾችን የስነ ልቦና ፕሮፋይል በመገምገም የብድር ብቁነትን የሚወስን አዲስ ሳይኮሜትሪክ ሞዴል ይፋ አድርጓል።
ይህ ተነሳሽነት ዋስትና የሌላቸውን አነስተኛ የንግድ ሥራ ባለቤቶችን ለመደገፍ ያለመ ሲሆን ከሀገሪቱ "ኢትዮጵያ ታምርት" እንቅስቃሴ ጋር የሚጣጣም ነው ብሏል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው የውጭ ባንኮች ወደ ኢትዮጵያ ገበያ መምጣት ለባንካቸው ዕድገት ዕድል እንደሚፈጥርላቸው ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።
በቅርቡ ከተቋቋሙት የኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች አንዱ የሆነው ስኬት ባንክ ከሌሎች ባንኮች ጋር ሳይዋሃድ ሪሱን ችሎ ለመቀጠል የሚያስችል የፋይናንስ አቅም እንዳለው አስታውቋል።
ባንኩ የ2016 በጀት ዓመት ከ1.6 ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ ማስመዝገቡንና የተከፈለ ካፒታሉ ከ8 ቢሊዮን ብር በላይ መድረሱን ዋና ሥራ አስፈጻሚው አቶ ዳምጤ አለማየሁ ገልጸዋል።
ባንኩ ከ600,000 በላይ ደንበኞችና በፍጥነት እየሰፋ የሚሄድ የቅርንጫፍ አውታረ መረብ ያለው ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የባንክ ዘርፉን ለማጠናከር ውህደትን እያበረታታ ቢሆንም ስኬት ባንክ ዝቅተኛውን የ5 ቢሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል መስፈርት ቀድሞውኑ አልፏል።
በተጨማሪም ስኬት ባንክ ከዓለም ባንክ ጋር በመተባበር የብድር አመልካቾችን የስነ ልቦና ፕሮፋይል በመገምገም የብድር ብቁነትን የሚወስን አዲስ ሳይኮሜትሪክ ሞዴል ይፋ አድርጓል።
ይህ ተነሳሽነት ዋስትና የሌላቸውን አነስተኛ የንግድ ሥራ ባለቤቶችን ለመደገፍ ያለመ ሲሆን ከሀገሪቱ "ኢትዮጵያ ታምርት" እንቅስቃሴ ጋር የሚጣጣም ነው ብሏል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው የውጭ ባንኮች ወደ ኢትዮጵያ ገበያ መምጣት ለባንካቸው ዕድገት ዕድል እንደሚፈጥርላቸው ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።
𝗘𝗮𝘀𝘁 𝗔𝗳𝗿𝗶𝗰𝗮 𝗨𝗻𝘃𝗲𝗶𝗹𝘀 𝗙𝗶𝗿𝘀𝘁 𝗥𝗲𝗴𝗶𝗼𝗻𝗮𝗹 𝗦𝘁𝗼𝗰𝗸 𝗜𝗻𝗱𝗲𝘅 𝘁𝗼 𝗕𝗼𝗼𝘀𝘁 𝗠𝗮𝗿𝗸𝗲𝘁 𝗜𝗻𝘁𝗲𝗴𝗿𝗮𝘁𝗶𝗼𝗻
The East African Securities Exchanges Association (EASEA) has launched the EAE 20 Share Index, a new tool designed to track the performance of leading companies listed on stock markets across East Africa. The index includes major firms from Kenya, Tanzania, Rwanda, and Uganda, reflecting the region’s growing financial integration.
#EastAfricanSecuritiesExchangesAssociation
#EASEA
The East African Securities Exchanges Association (EASEA) has launched the EAE 20 Share Index, a new tool designed to track the performance of leading companies listed on stock markets across East Africa. The index includes major firms from Kenya, Tanzania, Rwanda, and Uganda, reflecting the region’s growing financial integration.
#EastAfricanSecuritiesExchangesAssociation
#EASEA
👍1
Why Did Meles Oppose....pdf
24.2 MB
📢 Why Did Meles Oppose Financial Sector Liberalization in Africa?
A look into his perspectives of the pitfalls of financial sector reforms in Africa—exploring how liberalization led to high non-performing loans, excess liquidity, and rent-seeking, while failing to address market failures. 📉💰
He Concludes state-led policies and neo-liberal reforms both hit dead ends, leaving Africa’s financial sector in need of a fresh approach.
A look into his perspectives of the pitfalls of financial sector reforms in Africa—exploring how liberalization led to high non-performing loans, excess liquidity, and rent-seeking, while failing to address market failures. 📉💰
He Concludes state-led policies and neo-liberal reforms both hit dead ends, leaving Africa’s financial sector in need of a fresh approach.
👍1
This article explores the evolving role of accounting and finance professionals in Ethiopia’s shifting economic landscape.
Drop your comments below!
By M Tesfaye
@PatternFin
Drop your comments below!
By M Tesfaye
@PatternFin
" 4 ኪሎ ቤተመንግስት ዙሪያ ያሉ መንገዶች ከዚህ በኋላ በአንድ አቅጣጫ ብቻ አገልግሎት ይሰጣሉ " - የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን
ከዚህ በኋላ 4 ኪሎ ቤተመንግስት ዙሪያ ያሉ መንገዶች በአንድ አቅጣጫ ብቻ አገልግሎት እንደሚሰጡ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስታውቋል።
በመሆኑም ፦
- ከጥይት ቤት እስከ ፓርላማ ትራፊክ መብራት፣
- ከቤተመንግስት ፖርክንግ እስከ ጥይት ቤት
- ከፓርላማ ትራፊክ መብራት እስከ ሳይንስ ሙዝየም ድረስ ያሉ መንገዶች ቀድሞ ከነበረው ባለሁለት አቅጣጫ መንገድ ወደ አንድ አቅጣጫ መንገድ ተቀይረዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ክበበው ሚደቅሳን መስመሮቹ እንደ ቀድሞው ባለ ሁለት አቅጣጫ ሆነው አገልግሎት መስጠታቸውን መቼ ይጀምራሉ ? ሲል ጠይቋል።
በምላሻቸው በአንድ አቅጣጫ እንጂ ወደበፊቱ ተመልሶ በሁለት አቅጣጫ አገልግሎት እንደማይሰጡ ገልጸዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ አስቀድመው " ለሁለት ቀን ወደ አንድ አቅጣጫ (One way) ተደርገው አገልግሎት ይሰጣሉ " በሚል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸው ነበር።
ሆኖም " ለሁለት ቀን ያልኩት በአንድ አቅጣጫ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ የሚሰሩ ስራዎች እና የጎደሉትን የማሟላት ስራ ለመስራት ነው " ሲሉ መንገዶቹ በቀጣይነትም ባለ አንድ አቅጣጫ መንገድ ሆነው እንደሚቀጥሉ አስረድተዋል።
አክለውም " የትራፊክ ስራ ዳይናሚክ ነው፣ እንደ የአስፈላጊነቱ በየጊዜው የማሻሻል ስራዎች ሊኖሩ ይችላሉ " በማለት ጠቁመዋል።
ከዚህ በኃላ ግን መንገዶቹ ባለ አንድ አቅጣጫ ብቻ እንደሆኑ አስገንዝበዋል።
ከዚህ በኋላ 4 ኪሎ ቤተመንግስት ዙሪያ ያሉ መንገዶች በአንድ አቅጣጫ ብቻ አገልግሎት እንደሚሰጡ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስታውቋል።
በመሆኑም ፦
- ከጥይት ቤት እስከ ፓርላማ ትራፊክ መብራት፣
- ከቤተመንግስት ፖርክንግ እስከ ጥይት ቤት
- ከፓርላማ ትራፊክ መብራት እስከ ሳይንስ ሙዝየም ድረስ ያሉ መንገዶች ቀድሞ ከነበረው ባለሁለት አቅጣጫ መንገድ ወደ አንድ አቅጣጫ መንገድ ተቀይረዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ክበበው ሚደቅሳን መስመሮቹ እንደ ቀድሞው ባለ ሁለት አቅጣጫ ሆነው አገልግሎት መስጠታቸውን መቼ ይጀምራሉ ? ሲል ጠይቋል።
በምላሻቸው በአንድ አቅጣጫ እንጂ ወደበፊቱ ተመልሶ በሁለት አቅጣጫ አገልግሎት እንደማይሰጡ ገልጸዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ አስቀድመው " ለሁለት ቀን ወደ አንድ አቅጣጫ (One way) ተደርገው አገልግሎት ይሰጣሉ " በሚል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸው ነበር።
ሆኖም " ለሁለት ቀን ያልኩት በአንድ አቅጣጫ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ የሚሰሩ ስራዎች እና የጎደሉትን የማሟላት ስራ ለመስራት ነው " ሲሉ መንገዶቹ በቀጣይነትም ባለ አንድ አቅጣጫ መንገድ ሆነው እንደሚቀጥሉ አስረድተዋል።
አክለውም " የትራፊክ ስራ ዳይናሚክ ነው፣ እንደ የአስፈላጊነቱ በየጊዜው የማሻሻል ስራዎች ሊኖሩ ይችላሉ " በማለት ጠቁመዋል።
ከዚህ በኃላ ግን መንገዶቹ ባለ አንድ አቅጣጫ ብቻ እንደሆኑ አስገንዝበዋል።
Why Meles Opposed.pdf
10.8 MB
♟ Part 2: Why Meles Opposed Financial Sector Liberalization in Africa—Game Theorizing high stake moves. Take your turn—explore the games in these slides and decide your next move.
📌 Which piece would you prioritize to revolutionize Africa’s financial sector?
©️Bayu Samuel
📌 Which piece would you prioritize to revolutionize Africa’s financial sector?
©️Bayu Samuel
👍1
𝗬𝗮𝗻𝗴𝗼, 𝗡𝗜𝗕 𝗕𝗮𝗻𝗸, 𝗮𝗻𝗱 𝗡𝗜𝗕 𝗜𝗻𝘀𝘂𝗿𝗮𝗻𝗰𝗲 𝗙𝗼𝗿𝗴𝗲 𝗚𝗿𝗼𝘂𝗻𝗱𝗯𝗿𝗲𝗮𝗸𝗶𝗻𝗴 𝗗𝗲𝗮𝗹 𝘁𝗼 𝗣𝗿𝗼𝘁𝗲𝗰𝘁 𝗗𝗿𝗶𝘃𝗲𝗿𝘀 𝗶𝗻 𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮
In a bold move to transform the economic resilience of ride-hailing drivers in Ethiopia, G2G IT Solutions (Yango), NIB Bank, and NIB Insurance have signed a landmark tri-party agreement that directly addresses one of the most pressing challenges for drivers: the lack of affordable, comprehensive car insurance.
In a bold move to transform the economic resilience of ride-hailing drivers in Ethiopia, G2G IT Solutions (Yango), NIB Bank, and NIB Insurance have signed a landmark tri-party agreement that directly addresses one of the most pressing challenges for drivers: the lack of affordable, comprehensive car insurance.
𝗞𝗲𝗿𝗰𝗵𝗮𝗻𝘀𝗵𝗲 𝗕𝗲𝗰𝗼𝗺𝗲𝘀 𝗘𝘅𝗰𝗹𝘂𝘀𝗶𝘃𝗲 𝗗𝗶𝘀𝘁𝗿𝗶𝗯𝘂𝘁𝗼𝗿 𝗼𝗳 𝗚𝗲𝗲𝗹𝘆 𝗩𝗲𝗵𝗶𝗰𝗹𝗲𝘀 𝗶𝗻 𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮
Kerchanshe Group has announced that it has become the official and sole distributor of Geely vehicles in the country.
The landmark agreement brings one of China’s leading automotive brands into the Ethiopian market through a trusted local partner.
As part of a long-term strategy, Kerchanshe is also preparing to launch local assembly operations for Geely vehicles under its automotive division, Kerchanshe Auto. #EBR
Kerchanshe Group has announced that it has become the official and sole distributor of Geely vehicles in the country.
The landmark agreement brings one of China’s leading automotive brands into the Ethiopian market through a trusted local partner.
As part of a long-term strategy, Kerchanshe is also preparing to launch local assembly operations for Geely vehicles under its automotive division, Kerchanshe Auto. #EBR
👍1
𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮'𝘀 𝗖𝗲𝗻𝘁𝗿𝗮𝗹 𝗕𝗮𝗻𝗸 𝗦𝗮𝘁𝗶𝘀𝗳𝗶𝗲𝘀 𝟵𝟲% 𝗼𝗳 𝗙𝗼𝗿𝗲𝘅 𝗗𝗲𝗺𝗮𝗻𝗱 𝗶𝗻 𝗨𝗦𝗗𝟳𝟬 𝗠𝗶𝗹𝗹𝗶𝗼𝗻 𝗔𝘂𝗰𝘁𝗶𝗼𝗻
NBE today reported that it successfully allocated $70 million in its fourth foreign exchange auction, meeting 96% of the total forex demand from participating banks.
A total of #26 #commercial_banks secured allocations during the auction, with the weighted average exchange rate settling at Birr 131.4961 per US Dollar, reflecting the continued transition toward a market-reflective exchange mechanism.
The results underscore the central bank’s recent efforts to enhance foreign currency accessibility, restore market confidence, and stabilize the exchange rate by aligning demand and supply through bi-weekly auctions.
This high satisfaction rate signals growing liquidity and may ease pressure on parallel markets, while offering relief to importers and exporters navigating a rapidly evolving forex environment.
NBE today reported that it successfully allocated $70 million in its fourth foreign exchange auction, meeting 96% of the total forex demand from participating banks.
A total of #26 #commercial_banks secured allocations during the auction, with the weighted average exchange rate settling at Birr 131.4961 per US Dollar, reflecting the continued transition toward a market-reflective exchange mechanism.
The results underscore the central bank’s recent efforts to enhance foreign currency accessibility, restore market confidence, and stabilize the exchange rate by aligning demand and supply through bi-weekly auctions.
This high satisfaction rate signals growing liquidity and may ease pressure on parallel markets, while offering relief to importers and exporters navigating a rapidly evolving forex environment.
👍2
𝗘𝗖𝗫 𝗜𝗻𝗸𝘀 𝗠𝗮𝗷𝗼𝗿 𝗖𝗼𝗻𝘀𝘁𝗿𝘂𝗰𝘁𝗶𝗼𝗻 𝗔𝗴𝗿𝗲𝗲𝗺𝗲𝗻𝘁 𝗳𝗼𝗿 𝗡𝗲𝘄 𝗛𝗤 𝘁𝗼 𝗕𝗼𝗼𝘀𝘁 𝗠𝗼𝗱𝗲𝗿𝗻 𝗧𝗿𝗮𝗱𝗲
The Ethiopian Commodity Exchange (ECX) has signed a major construction agreement with the Ethiopian Construction Works Corporation to build a new 36-story headquarters that will support Ethiopia’s growing role in modern commodity trading.
The Ethiopian Commodity Exchange (ECX) has signed a major construction agreement with the Ethiopian Construction Works Corporation to build a new 36-story headquarters that will support Ethiopia’s growing role in modern commodity trading.
👏1
ሕዝብ እንዲማርበት የተሰራጨ !!
ይቺን ሿሿ አንድ ጓደኛዬ ተበልቶበት ነበር። ሌላ ጊዜ ግን ተበቀላቸው።
ሰው እንዲማርበት የተሰራጨ። -- ነገሩ እንዲህ ነው።
አንድ ጓደኛዬ ከውጭ ሃገር ዶላር ልኮልኝ እሱን በብላክ ልመነዝር ብሔራዊ አካባቢ
ሄድኩ። እዚያ አካባቢ "ምንዛሬ" የሚሉ ሰዎች አሉ። እሽ ብዬ ዶላሬን ላዘረዝር ተስማማሁ። የምንዛሬውን መጠን ተስማማን። መጀመሪያ ዶላሩን ስጠኝ ብሎ መቶ መቶ ብር ያለው ወደ አምስት እስር ብር በእጁ ይዟል። ሲቪል ደህንነቶች እንዳይመጡብን አፍጥነው ብሎ አስቸኮለኝ። አዕምሮን ሰረቀኝ። እኔም ዶላሩን ሰጠሁትና አምስት እስር ብሩን በእጄ አስታቅፎኝ በዩሴን ቦልት ፍጥነት ከአካባቢው ተሰወረ።
እኔም መኪናዬን እየነዳሁ ወደ ቤት ሄድኩና የታሰረውን ብር ለመቁጠር ፈታሁት። በድንጋጤ ክው አልኩልህዠ። የታሰረው ብር መቶ መቶ ብር ከውጭ በኩል ሆኖ ውስጡ ለካ በአምስት ብር ጥቅጥቅ ተብሎ የተደረደረ ነው። አምስቱም እስር ተመሳሳይ ነው። እንዲህ ሆኜ የጉድ ጉድ ተሰራሁ።
እነዚህን ዶላር እንመነዝራለን የሚሉትን ለመበቀል ጊዜ ስጠብቅ ነበር የቆየሁት። ሰሞኑን አንድ ሰው ከውጭ አገር ዶላር ላከልኝ። እኔም ዶላሩን ለመመንዘር ባለፈው ዓመት ያታለሉኝን ሰዎች ለማግኘት ፈለግሁ። የሚገርመው ያንኑ ልጅ አገኘሁት። እኔ አውቄዋለሁ፣ እሱ ግን አላወቀኝም።
እነዚህ በብላክ ዶላር የሚመነዝሩ ሰዎች በቡድን የተደራጁ መሆናቸውን አወቅሁ። ወደኔ የተላከው በጣም ብልጥና አራዳ የተባለው ነው። እንደ አምናው ሊያታልለኝ ሞከረ። አንድ ቦታ ላይ ቁጭ ብለን በምንዛሬው መጠን ስንደራደር ቆየን። አንዴ ከፍ፣ አንዴ ዝቅ እያደረገ እና ምርጫ የሌለኝ ለማስመሰል ሞከረ። በመጨረሻም በምንዛሬው መጠን ተስማማን። የተለመደውን ሲቪል ደህንነቶች እንዳይዙን በማለት ያጣድፈኛል።
እኔ ግን በውስጤ በቀልን አስቤ ስለነበረ "መኪና ውስጥ እንግባና እዚያው ስጠኝ፣ ዶላሩም መኪና ውስጥ ነው" አልኩት። ብዙ አቅማማ፣ ተጠራጠረ። ከዚያም እንደምንም ብሎ ተስማምቶ ወደ መኪና ውስጥ ገባ እና ስጋት ስለነበረው ወዲያው ወጣ። እኔም የዶላሩን ጫፍ ከፓስፖርቴ አውጥቼ አሳየሁት። በጣም እየቸኮለ ዶላሩን ስጠኝ አለኝ። እኔም ይኽው እያየኸው እኮ ነው፣ እሰጥሃለሁ፣ ግን መጀመሪያ አንተ ዝርዝር ብሩን ስጠኝ አልኩት። እሱም ከተጨቃጨቀ በኋላ በእጁ የያዘውን የታሰረ ብር ሰጠኝ።
እኔም ዶላር የምሰጥ መሰልኩና እንዳይታይ ደብቄው የነበረውን ሕጋዊ የ*ጦ*ር መሣሪያዬን ቀስ ብዬ መዘዝኩና ፊቱ ላይ ደግኜ "አንተ ሌባ፣ ባለፈው ዓመት አምስት ብር ጥቅጥቅ አድርገህ አስረህ 500 ዶላሬን የበላኸኝ አንተ ነህ፣ አሁንም ልትበላኝ ነው?" ብዬ አነጣ*ጠርኩበት። እሱም እንደ አምናው በዩሴን ቦልት ፍጥነት የተደገፈውን የመኪናዬን በር ትቶ እየሮጠ አመለጠኝ። እኔም እየተከተልኩ "አለቅህም፣ አታመልጠኝም" እያልኩ አሯሯጥኩት።
አካባቢው የነበሩት የሱን ጓደኞች ሳይቀር እያሯሯጥኩ በጠራራ ፀሐይ ተበቀልኳቸው። መኪናው ውስጥ ገብቶ የሰጠኝ ብር እንደ አምናው ከውጭ መቶ ብር ሆኖ ውስጡ ደግሞ አምስት አምስት ብር ስለሆነ ገና ከአምናው የቀረኝ ትንሽ ገንዘብ አለ።
እንዲህ ብዬ በመጠኑም ቢሆን የተታለልኩትን ገንዘብ አስመልሻለሁ። ስቴዲየም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት ይሄንኑ ሿሿ የሚሰሩ ቁጥሩ በርካታ የሆነ ሰው ይገኛል። ሁሌም በተለያየ የሿሿ ስልት የሚሸወድ ሰው በመኖሩ ምንም ቢደረጉ ተመልሰው በቦታው ይገኛሉ።
ሌሎች እንደ እኔ እንዳይሸወዱ ለማስተማር ይህን አጋራዋችሁ።
ይቺን ሿሿ አንድ ጓደኛዬ ተበልቶበት ነበር። ሌላ ጊዜ ግን ተበቀላቸው።
ሰው እንዲማርበት የተሰራጨ። -- ነገሩ እንዲህ ነው።
አንድ ጓደኛዬ ከውጭ ሃገር ዶላር ልኮልኝ እሱን በብላክ ልመነዝር ብሔራዊ አካባቢ
ሄድኩ። እዚያ አካባቢ "ምንዛሬ" የሚሉ ሰዎች አሉ። እሽ ብዬ ዶላሬን ላዘረዝር ተስማማሁ። የምንዛሬውን መጠን ተስማማን። መጀመሪያ ዶላሩን ስጠኝ ብሎ መቶ መቶ ብር ያለው ወደ አምስት እስር ብር በእጁ ይዟል። ሲቪል ደህንነቶች እንዳይመጡብን አፍጥነው ብሎ አስቸኮለኝ። አዕምሮን ሰረቀኝ። እኔም ዶላሩን ሰጠሁትና አምስት እስር ብሩን በእጄ አስታቅፎኝ በዩሴን ቦልት ፍጥነት ከአካባቢው ተሰወረ።
እኔም መኪናዬን እየነዳሁ ወደ ቤት ሄድኩና የታሰረውን ብር ለመቁጠር ፈታሁት። በድንጋጤ ክው አልኩልህዠ። የታሰረው ብር መቶ መቶ ብር ከውጭ በኩል ሆኖ ውስጡ ለካ በአምስት ብር ጥቅጥቅ ተብሎ የተደረደረ ነው። አምስቱም እስር ተመሳሳይ ነው። እንዲህ ሆኜ የጉድ ጉድ ተሰራሁ።
እነዚህን ዶላር እንመነዝራለን የሚሉትን ለመበቀል ጊዜ ስጠብቅ ነበር የቆየሁት። ሰሞኑን አንድ ሰው ከውጭ አገር ዶላር ላከልኝ። እኔም ዶላሩን ለመመንዘር ባለፈው ዓመት ያታለሉኝን ሰዎች ለማግኘት ፈለግሁ። የሚገርመው ያንኑ ልጅ አገኘሁት። እኔ አውቄዋለሁ፣ እሱ ግን አላወቀኝም።
እነዚህ በብላክ ዶላር የሚመነዝሩ ሰዎች በቡድን የተደራጁ መሆናቸውን አወቅሁ። ወደኔ የተላከው በጣም ብልጥና አራዳ የተባለው ነው። እንደ አምናው ሊያታልለኝ ሞከረ። አንድ ቦታ ላይ ቁጭ ብለን በምንዛሬው መጠን ስንደራደር ቆየን። አንዴ ከፍ፣ አንዴ ዝቅ እያደረገ እና ምርጫ የሌለኝ ለማስመሰል ሞከረ። በመጨረሻም በምንዛሬው መጠን ተስማማን። የተለመደውን ሲቪል ደህንነቶች እንዳይዙን በማለት ያጣድፈኛል።
እኔ ግን በውስጤ በቀልን አስቤ ስለነበረ "መኪና ውስጥ እንግባና እዚያው ስጠኝ፣ ዶላሩም መኪና ውስጥ ነው" አልኩት። ብዙ አቅማማ፣ ተጠራጠረ። ከዚያም እንደምንም ብሎ ተስማምቶ ወደ መኪና ውስጥ ገባ እና ስጋት ስለነበረው ወዲያው ወጣ። እኔም የዶላሩን ጫፍ ከፓስፖርቴ አውጥቼ አሳየሁት። በጣም እየቸኮለ ዶላሩን ስጠኝ አለኝ። እኔም ይኽው እያየኸው እኮ ነው፣ እሰጥሃለሁ፣ ግን መጀመሪያ አንተ ዝርዝር ብሩን ስጠኝ አልኩት። እሱም ከተጨቃጨቀ በኋላ በእጁ የያዘውን የታሰረ ብር ሰጠኝ።
እኔም ዶላር የምሰጥ መሰልኩና እንዳይታይ ደብቄው የነበረውን ሕጋዊ የ*ጦ*ር መሣሪያዬን ቀስ ብዬ መዘዝኩና ፊቱ ላይ ደግኜ "አንተ ሌባ፣ ባለፈው ዓመት አምስት ብር ጥቅጥቅ አድርገህ አስረህ 500 ዶላሬን የበላኸኝ አንተ ነህ፣ አሁንም ልትበላኝ ነው?" ብዬ አነጣ*ጠርኩበት። እሱም እንደ አምናው በዩሴን ቦልት ፍጥነት የተደገፈውን የመኪናዬን በር ትቶ እየሮጠ አመለጠኝ። እኔም እየተከተልኩ "አለቅህም፣ አታመልጠኝም" እያልኩ አሯሯጥኩት።
አካባቢው የነበሩት የሱን ጓደኞች ሳይቀር እያሯሯጥኩ በጠራራ ፀሐይ ተበቀልኳቸው። መኪናው ውስጥ ገብቶ የሰጠኝ ብር እንደ አምናው ከውጭ መቶ ብር ሆኖ ውስጡ ደግሞ አምስት አምስት ብር ስለሆነ ገና ከአምናው የቀረኝ ትንሽ ገንዘብ አለ።
እንዲህ ብዬ በመጠኑም ቢሆን የተታለልኩትን ገንዘብ አስመልሻለሁ። ስቴዲየም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት ይሄንኑ ሿሿ የሚሰሩ ቁጥሩ በርካታ የሆነ ሰው ይገኛል። ሁሌም በተለያየ የሿሿ ስልት የሚሸወድ ሰው በመኖሩ ምንም ቢደረጉ ተመልሰው በቦታው ይገኛሉ።
ሌሎች እንደ እኔ እንዳይሸወዱ ለማስተማር ይህን አጋራዋችሁ።
👍3
Dashen Bank Launches E-Commerce Service Through Its Super App
Dashen Bank has taken a significant step in enhancing customer convenience by launching an e-commerce service through its innovative Dashen Super App. This new feature is designed to simplify shopping for holiday essentials and everyday items, making it easier for customers to access a wide range of products from the comfort of their homes. #EBR
Dashen Bank has taken a significant step in enhancing customer convenience by launching an e-commerce service through its innovative Dashen Super App. This new feature is designed to simplify shopping for holiday essentials and everyday items, making it easier for customers to access a wide range of products from the comfort of their homes. #EBR