Pattern Finance and Investment - ፋይናንስ
416 subscribers
590 photos
6 videos
51 files
34 links
Banking & FInance, Stock market, forex, Fintec and e-commerce
Download Telegram
ኢትዮጵያ በዚህ ወር መጨረሻ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ለማግኘት ወሳኝ ድርድር  ልታደርግ ነዉ

ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት  አባል ለመሆን ያላት የረዥም ጊዜ ምኞት ወደ ፍጻሜው እየተቃረበ ሲሆን፣ ቀጣዩ የድርድር ዙር በየካቲት መጨረሻ ወይም በመጋቢት መጀመሪያ ላይ ይካሄዳል።

ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነትን እኤአ በ2003 ያቀረበች ሲሆን፣ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ የድርጅቱን ጥብቅ መስፈርቶች ለማሟላት ሰፊ የኢኮኖሚ እና የንግድ ፖሊሲ ማሻሻያዎችን አድርጋለች።

በጄኔቫ የሚካሄደው የድርድር ዙር የገበያ ተደራሽነት ግዴታዎችን እና የሀገር ውስጥ የቁጥጥር ማስተካከያዎችን ጨምሮ ዋና ዋና የውድድር ኮንትራቶችን በማጠናቀቅ ላይ ያተኩራል ተብሏል።

የንግድ ባለሙያዎች እና የመንግስት ባለስልጣናት ሂደቱ ተስፋ ሰጪ እንደሆነ ገልጸዋል። የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ያስሚን ወሃብረቢ እንደገለጹት፣ "ይህ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን ለማጠናከር እና የውጭ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ታሪካዊ እድል ነው።
👍1
Digital Financial Services is serving the agricultural sector by providing credit, insurance, and payment solutions through key players from the private sector, government, and development partners. However, given the agriculture sector's major contribution to the economy, there is still a need for further expansion and enhancement to better support the sector. #Akofada

@PatternFin
China 🇨🇳 versus World Manufacturing Output

@PatternFin
👍1
ብሔራዊ ባንክ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ 135 ብር ዋጋ መሸጡን አስታወቀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ባካሄደው ልዩ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት መሰረት፣ የአንድ የአሜሪካ ዶላር አማካይ የምንዛሪ ዋጋ 135 ነጥብ 6185 ብር መሆኑን ይፋ አደረገ።

በዚህ ጨረታ 27 ባንኮች የተሳተፉ ሲሆን፣ ብሔራዊ ባንክ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተሳትፎ መኖሩን ገልጿል። ባንኩ አክሎም አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝና ከዋጋና ከውጭ ምንዛሪ መረጋጋት ጋር በሚስማማ መልኩ ተጨማሪ ጨረታዎችን እንደሚያካሂድ አስታውቋል።

ይህ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ የገንዘብ ገበያውን ለማረጋጋትና የውጭ ምንዛሪ ተገኝነትን ለማሻሻል የሚደረገው ጥረት አካል መሆኑ ተጠቁሟል።

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ወደ ትግበራ ከገባ ካለፈው ሐምሌ 22 ቀን 2016 ዓ.ም አንስቶ የአሁን የውጭ ምንዛሬ ሽያጭ ጨረታ ሲወጣ ለ2ኛ ጊዜ መሆኑ ይታወቃል ።

በዚህም በመጀመሪያዉ ዙር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ፣ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ በ107 ነጥብ 9 ብር ዋጋ መሸጡን እና 27 ባንኮች በጨረታው ላይ መሳተፋቸውን ገልፆ ነበር። #Capital

@PatternFin
👍1
National Bank of Ethiopia sold
1 USD = 135.6185

Commercial Banks selling rate
1 USD ~ 129 (Highest)

በስንት ሊሸጡት ነው? 🤔
😁1
NBE - Branches in Special Economic Zone.pdf
143.9 KB
According to NBE's draft directive, a bank shall, on an ongoing basis, meet the following requirements to be able to open a branch and operate a banking business in a special economic zone (SEZ):
👉 A market share of at least two percent of the total assets of the banking sector;
👉 The capital adequacy ratio of two percentage points higher than the minimum requirement for the last four consecutive quarters;
👉 Liquidity ratio of three percentage points above the minimum liquidity requirement the last three consecutive months; and
👉 Non-performing loans ratio not exceeding the 5% maximum regulatory requirement stated under Directive No. SBB/90/2024 (and the amendments thereof) for the last four consecutive quarters.

Banks currently operating in SEZs are required to comply with the requirements of the new draft directive within one year failure of which may result in relocation or closure of the branch.

@PatternFin
ኢትዮ ቴሌኮም የእንሰሳት አርቢዎች "የብድር እና የኢንሹራንስ አገልግሎት" በቀላሉ ማግኘት የሚያስችላቸውን ቴክኖሎጂ ወደ ስራ ማስገባቱን አስታወቀ

በኢትዮጵያ ቀዳሚው የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢ የሆነው ኢትዮ ቴሌኮም የድርጅት ደንበኞችን እና ተቋማትን አቅም የሚገነቡ እና የሚያዘምኑ በክላውድ አገልግሎት ላይ የተመሰረቱ የዲጂታል ሶሉሽኖችን ይፋ አደርጓል።

ከእነዚህም መካከል አንዱ ትኩረት የሚስብ የዲጂታል ላይቭስቶክ ትራኪንግ (የእንስሳት ዲጂታል ክትትል) ሲሆን፣ ይህ ሶሉሽን የእንስሳት እርባታን ዘመናዊ በማድረግ እና ምርታማነትን በማሳደግ ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታል ተብሏል።

የተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ እንደተናገሩት ይህን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ገበሬዎች እና እንስሳት አርቢዎች የከብቶቻቸውን እንቅስቃሴ እና ጤና መከታተል፣ እንዲሁም የብድር እና የኢንሹራንስ አገልግሎቶችን ማግኘት ይችላሉ።

ኢትዮ ቴሌኮም በክላውድ ላይ የተመሰረቱ 7 አዳዲስ የዲጂታል ሶሉሽኖችን ይፋ ማድረጉ ድርጅቶች የራሳቸውን መሠረተ ልማት ሳይገነቡ የኢትዮ ቴሌኮም ኢንተርኔትን በመጠቀም ሰርቨሮችን፣ የመረጃ ቋቶችን፣ ሶፍትዌሮችን እና ሌሎች ኔትወርኮችን እንዲያገኙ ያስችላቸዋል መባሉን ካፒታል ሰምቷል።

@PatternFin
1
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ አዲስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሾመ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የዳይሬክተሮች ቦርድ አቶ መርጊያ ባይሳን የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድርጎ ሾሟል።

አቶ መርጊያ በተቋሙ ውስጥ ከምስረታው ጀምሮ በተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ያገለገሉ ሲሆን፣ ለሰባት ዓመታትም ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ እንደነበሩ ተጠቁሟል።

በተጨማሪም ቦርዱ ወ/ሪት ቅድስት ስጦታውን በገበያና ግብይት ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ፣ እንዲሁም አቶ ታምራት ተሰማን በመጋዘንና ጥራት ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድርጎ ሾሟል።
#Capital

@PatternFin
Private Equity.pdf
6 MB
Private Equity (PE)
Key Concepts and Terms

@PatternFin
Athlete Genzebe Dibaba has become the ambassador for Bravo Soft, a brand known for its natural and sustainable materials.

Xiaohui BAI, a sister company of Clean Material, has selected athlete Genzebe Dibaba as the ambassador for Bravo Soft.
Do you know how your financials are connected?

@PatternFin
Commercial Bank of Ethiopia
2
"Africa is going to be the fastest growing and most important market over the next coming decades for many companies."

Sam Altman, CEO of OpenAI,
"Africa is going to be the fastest growing and most important market over the next coming decades for many companies."

That's Sam Altman, CEO of OpenAI, with a perspective that's gaining ground among global tech leaders.

"I think people are realizing how big the market opportunity is and how much value is going to be created," he adds.

But it's not just talk — Altman's taking action, too:

• He's invested in African startups including Senegalese fintech unicorn Wave Mobile Money

• He's behind Worldcoin (World), which saw massive adoption in Kenya (and a lot of controversy)

• He added Lagos, Nigeria to the list of 17 cities selected for OpenAI's global listening tour in 2023

During his Lagos visit, Altman elaborated: "The energy here is great for [innovation.] People are pushing the limits of technology and coming up with new ideas we haven’t heard before."

While such positive sentiments from a highly-influential global tech player are welcome, important questions remain:

- Will the continent's growth benefit its citizens, or global tech/investment elites?

- How can Africans be co-owners and co-creators of the African opportunity, rather than just consumers? (The ongoing AI revolution offers an instructive example to consider.)

- Is the continent's demographic boom alone enough to justify outsized optimism?

......

@PatternFin
The Ministry of Health has partnered with various payment service providers, including banks and fintechs, to launch a pilot for digital payments in the health sector across the country.

This initiative highlights Ethiopia’s payment ecosystem's potential to improve essential services like healthcare as part of the NDPS (2021-24) implementation.

The collaboration between banks and fintechs is a significant step towards developing a reliable payment system. This pilot aims to drive innovation and pave the way for seamless digital payments, fostering advanced digital health services.

There's still more to be done by all stakeholders to create a responsible, inclusive, and interoperable payment ecosystem.

@PatternFin