ኦርቶዶክስ መረጃ 2
882 subscribers
12 photos
1 video
3 links
Download Telegram
❗️❗️ትኩረት ትኩረት ትኩረት ❗️❗️

ሰበታ ቅዱስ ገብርኤል ደውል ደውለዋል እባካችሁ ድረሱልን እያሉ ነው በአካባቢው  ያላችሁ ወጣቶች ወደ ሰበታ ገብርኤል ቶሎ ሂዱ !!!
#ሼር

ሁለቱም CHANNEL ተቀላቀሉ @ORTODOX_MERJA
@ORTODOX_MERJA2
Forwarded from RHOBOTH Online shopping
#ሰበር_መረጃ

አየር ጤና አንቀፀብርሃን ቅድስት ኪዳነምሕረት ካቴድራል ቤተክርስቲያን ሊገቡ ነው ደወል ተደውሏል ድረሱልን😭😭😭
እዛ አካባቢ ያላችሁ የተዋሕዶ ልጆች ቶሎ ወደ ቤተክርስቲያን ሂዲ!!!

ሁለቱም CHANNEL ያዙት
@ORTODOX_MERJA
@ORTODOX_MERJA2
አየር ጤና ኪዳነ ምህረት ደውል ቢደወልም እስከ አሁን ወጣቱ ተሰብስቧል ቁጭ ብለው እየጠበቁ ነው ምንም ነገር የለም!

አሁን በእስፒከር ከወጣቱ ጋር እየተመካከሩ ይገኛሉ የደብሩ አገልጋዮች እና ወጣቱ!

ሁለቱም CHANNEL ተቀላቀሉ
@ORTODOX_MERJA
@ORTODOX_MERJA2
Forwarded from RHOBOTH Online shopping
‼️ሌላ አሳዛኝ መረጃ‼️

#የተዋህዶ ድምፅ የሆነዉ ልጅ ቢኒ በፓሊስ ተይዞ የት እንደወሰዱት ማወቅ አልቻልንም😭

ይህ ነው እውነት መናገር ለህዝብ ድምፅ መሆን መጨረሻው 🙏

እማምላክ ትጠብቅልን
ፍትህ ሼር📍 ሁለቱም CHANNEL ተቀላቀሉ @ORTODOX_MERJA
@ORTODOX_MERJA2
Forwarded from RHOBOTH Online shopping
#Update

ቅዱስ ሲኖዶስ ዛሬ በሰጠው መግለጫ " ትላንት ምሽት የመንግስት የጋራ ግብረኃይል የሰጠውን የ " ሰልፍ ክልከላ መግለጫ " እንደማይቀበለው አስገንዝቧል።

ቅዱስ ሲኖዶስ የትላንቱ የመንግስት መግለጫ " መንግሥት አሁንም ችግሩን ለመፍታት ሳይሆን ቤተክርስቲያኒቱን ለአንዴና ለመጨረሻ ለማውደምና ቤተ ክርስቲያኒቱን ለማጥፋት የታወጀ አዋጅ መሆኑን በጽኑ እንድናምን አድርጎናል " ብሏል።

(ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል) ሁለቱም CHANNEL ተቀላቀሉ @ORTODOX_MERJA
@ORTODOX_MERJA2
Forwarded from RHOBOTH Online shopping
መረጃ‼️

15 ሊቃነ ጳጳሳትን ጨምሮ በደራርቱ ቱሉ የሚመራው የሀገር ሽማግሌዎች ህብረት ከጠ/ሚ አብይ ጋር ፊት ለፊት ማነጋገር ጀምሯል።
ስብሰባው አሁን ተጀምሯል።
መንበረ ፓትርያርክ (የፓትርያርኩ መኖርያ) በፌደራል ፖሊሶች ተሞልቷል። ልንጠብቃችሁ ነው የመጣነው የሚል ምክንያት ከፖሊሶቹ ተሰጥቷል።
የካቲት 3/2015 ዓ.ም

@ORTODOX_MERJA
@ORTODOX_MERJA2
Forwarded from RHOBOTH Online shopping
#Update:

ቅዱስ ሲኖዶሱ ከጠቅላይ ሚንስትሩ ጋር በቤተመንግስት ውይይት አድርገው ወደ መንበራቸው በሰላም ተመልሰዋል። ስለነበራቸው ውይይት አጠቃላይ መግለጫ ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።

@ORTODOX_MERJA
@ORTODOX_MERJA2
Forwarded from RHOBOTH Online shopping
የብሄር ብሄረሰቦች ተብሎ የተቋቋመው የጨበራ ሲኖዱስ እንዲፈርስ ተወስኗል፡፡
ሰልፉን ቤተ ክርስትያኒቱ ማድረግ ከፈለገች መቀጠል እንደምትችል ከስምምነት ላይ ተደርሷል!!
በህገወጥ መንገድ የተሾሙት 25 ጳጳሳት ቆብ እና መስቀላቸውን ያስረክባሉ። ሶስቱ አባቶች በይቅርታ ይመለሳሉ ተብሏል።
ዝርዝር መረጃ ከመግለጫው የምንሰማው ይሆናል።
#ሼር
@ORTODOX_MERJA
የመምህር ምህረት አሰፋ ቤት ተከቧል

ከሰዓታት በፊት በቀጥታ ስርጪት የቅዱስ ሲኖዶሱን መግለጫ እየተናገረ እና ምዕመኑን እያጽናና በነበረበት በመኖሪያ ቤቱ ሳለ በደንገት ሁለት ፓትሮል መኪና መጥቶ ቤቱን ከቦታል
ምንጪ ያሬድ (ያያ) ሁለቱም CHANNEL ተቀላቀሉ @ORTODOX_MERJA
@ORTODOX_MERJA2
Forwarded from RHOBOTH Online shopping
ሰበር ዜና

ብፁዑ አቡነ ናትናኤል «መንግስት ቃሉን የማያከብር ከሆነ፣ በቤተክርስቲያን ድርድር ስለሌለ ምዕመናን ልጆቻችን በተጠንቀቅ በመቆም አይናቸውን ቤተክርስቲያን ላይ ጆሯቸውን ወደ ቅዱስ ሲኖዶስ አድርገው የአባቶችን ድምፅ ይጠብቁ» በማለት አሁን ቀጥታ እየተላለፈ ባለው መግለጫቸው አስጠነቀቁ!

ይሄ ነው የምንፈልገው!!! አዛምቱ!!!

@ORTODOX_MERJA
Forwarded from RHOBOTH Online shopping
እኛ ላዘንነው ከጎናችን መሆን ባትችሉ እንኳን ዝምታን ሳትመርጡ በንፁሀን ደም የተሳለቃችሁ ነጭ የለበሳችሁ ሁሉ የቤተክርስቲያንን መከፈል እና መፍረስ የተመኛችሁ ደስም የተሰኛችሁ ሁሉ እንድትፈርስም የአቅማችሁን የጣራችሁ በትንሽ ዳቦ የለወጣችሁ ነገን እጠግብ ብላችሁ ዛሬን በሰው ደም በሺህ አመታት ታሪክ ላይ የተረማመዳችሁ መሸሸጊያ ባጣችሁ ጊዜ ያስጠጋቻችሁን ቤተክርስትያን የገፋችሁ ሀገር ፊደል ቁጥር ቋንቋ ባህል ሰጥታችሁ ሰው ያረገቻችሁን ቤተክርስትያን ላይ ፊታችሁን ያዞራችሁ ሀዘንሽ የግልሽ ያላችሁ ልጆቿ ሲያለቅሱ ማቅ ስተለብስ በየSocial mediaw የተዘባበታችሁ ሀገርን ከነ ክብሯ ጠብቃ በጥቁር ህዝብ ታሪክ የሌለን ጥበብ ለዓለም ያበረከተችን ቤተክርስቲያን ሀዘንሽ ሀዘኔ አደለም ያላችሁ ሁሉ ታሪክሽ ተረት ነው እምነትሽም ጣዖት ነው ያላችሁ ሁሉ ስናዝን አይዟችሁ ያላላችሁ ሁሉ ከዚች ቀን አንስቶ እኔ አላውቃችሁም እናንተም የኔ ሰዎች አይደላችሁም፡፡ ፈጣሪም እምባዋን ቆጥሮ ፍርዱን በህይወት እያላችሁ ይስጣችሁ፡፡
አመሰግናለሁ ፡፡

YILIKAL GETU
@ORTODOX_MERJA
#ሰበር_ዜና

ዛሬ ከምሽቱ 1:30 ላይ በሕገ ወጡ ቡድን የጵጵስና ልብስ አልብሶ ሾሜዎታለሁ ካላቸው መነኮሳት መካከል የአዲስ አበባ የቀድሞው ስራ አስኪያጅ የነበሩት ሊቀ ጉባኤ ቆሞስ አባ ተክለሃይማኖት ወልዱ እና የመናገሻ አምባ ማርያም እና የጋራው መድኃኔዓለምና ደ/ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ አንድነት ገዳም ዋና አስተዳዳሪ የነበሩት አባ ሞገስ ኃ/ማርያም ቅዱስ ሲኖዶስ የሰጠውን ዕድል በመጠቀም በመንበረ ፓትርያርክ በመገኘት አስኬማቸውንና አርዌ በትሩን ለሕጋዊዋ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሢኖዶስ ለማስረከብ እንዲሁም ቅድስት ቤተክርስቲያንንና ምዕመናንን ይቅርታ ለመጠየቅ በጉዞ ላይ እያሉ በህገ ወጡ ቡድን ግብረ አበሮች ተይዘው ወደ እስር ቤት እንደተወሰዱ ተገለፀ።

መረጃውን ያወጣው 'የሰንበት' ትምህርት ቤት ሚዲያ ማዕከል'' ነው!

@ORTODOX_MERJA
@ORTODOX_MERJA2