ኦርቶዶክስ መረጃ 2
803 subscribers
12 photos
1 video
3 links
Download Telegram
በኦሮምያ ክልል ባሉ የተለያዩ አካባቢዎች ላይ እየተደረገ ያለው ኦርቶዶክሳውያንን የማሰር ተግባር ዛሬም እንደቀጠለ ነው።

ዛሬ ጠዋት ለዝግጅት ክፍላችን በደረሰው መረጃ መሠረት የምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት መቀመጫ በሆነችው አምቦ ከተማ የሀገረ ስብከቱ የሚዲያና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አባ ጴጥሮስ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት አካባቢ በሀገረ ስብከቱ ውስጥ ከሚገኘው ማረፊያቸው በጸጥታ ኃይሎች መወሰዳቸው ታውቋል።

በተጨማሪም በወለቴ እና በዓለም ገና አካባቢዎች የጸጥታ አካላት በሕዝቡ ላይ ከፍተኛ ማዋከብ እና ድብደባ እያሳደሩ መሆኑ ለማወቅ ተችሏል

@ORTODOX_MERJA2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በወለቴ ያለችው ቤተክርስቲያን ትጣራለች!
በሻሸመኔ የብዙ ንፁሀንን ደም ያፈሰሰው ሕገ ወጡ ቡድን በመንግስት በታጠቁ ኃይሎችን ወደ ቤተክርስቲያኗ እየተኮሰ ይገኛል !

ምንጭ፡ ተሚማ

ተዋሕዶ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ

ምዕመናን መረጃ ይደርሳቸውና ይነቁ ዘንድ ይሄን ሊንክ ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊ አድርሱ ቀላል የሚመስል ግን ብዙ ጥቅም አለው አድርጉት።

በዚ ግዜ ለዚያልሆንን መቼ ልንታዘዝ ነው። 

@ORTODOX_MERJA2