✥ስለዚህ እኔ ላባቴና ለእናቴ አንድ ልጅ ነኝ እርስዋን አግብቼ ከዚህ በፊት እንዳገቧት ሰዎች እኔም የሞትኩ እንደሆነ አባቴንና እናቴን የሚረዳቸው የለም ቢሞቱም የሚቀብራቸው አያገኙምና እፈራለሁ› አለው፡፡ መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤል ግን ‹አባትህ ከዘመዶችህ ወገን ካልሆኑ በስተቀር ሌላ ሴት እንዳታገባ ሲል የነገረህን ረሳኸውን? በል ሰባት ባሎቿ ሙተውባታል ስለምትለው እኔ መድኃኒቱን አሳይሃለሁ ፤ አይዞህ አትፍራ አትሞትም የዓሣውን ሐሞትና ጉበቱን ለምን መሰለህ ያዘው ያልኩህ ? እንግዲህ ሐሞቱንና ጉበቱን ከዕጣን ጋር ጨምረህ ስታጤስበት በሣራ አድሮ የነበረው አስማንድዮስ የተባለው ጋኔን ወጥቶ ይሄዳል ፈጽሞም ወደ እርሷ በገባህም ጊዜ ሁለታችሁ ይቅር ባይ ወደ ሆነው እግዚአብሔር ጸልዩ እርሷም የተዘጋጀች ናት፡፡ ከእኛ ጋርም ወደ ሀገርህ ይዘናት እንሄዳለን› አለው፡፡ ጦብያም ይህንን ቃል በሰማ ጊዜ ደስ አለውና ከእርሷ በስተቀር ሌላ እንዳያገባ በሙሉ አሳቡ ወሰነ፡፡ ከዚህ በኋላ ወደ ራጉኤል ቤት እንደ ደረሱ ሣራ በደስታ ተቀበለቻቸው የሣራ አባትም ጦብያን ገና እንዳለው ሚስቱ አድናን ‹ይህ ልጅ የእኔ ዘመድ ጦቢትን ይመስላል› አላት ከዚያም ጋር አያይዞ ‹ልጆች ከየት ሀገር መጣችሁ?› አላቸው፡፡ እነሱም ‹ከነነዌ ሀገር ነው የመጣን› አሉት፡፡ ‹ከዚያም ሀገር ጦቢት የሚባል ወንድም ነበረኝ ታውቁት ይሆን?› ሲል ጠየቃቸው፡፡ በዚህ ጊዜ ጦቢያ አባቱን ሲጠራለት ‹እናውቀዋለን፡፡
✥ እኔም ራሴ የጦቢት ልጅ ነኝ› አለው፡፡ ከዚያ በኋላ ራጉኤል ‹የወንድሜ ልጅ ነህን?› ብለ እቅፍ አድርጐ ሳመው፡፡ አድናም ሳመችውና ሁሉም ተያይዘው የናፍቆት ልቅሶ ተላቀሱ፡፡ ከወንድሙ እንደ መጡም ሲገነዘብ በግ አርዶ በጥሩ ሁኔታ ጋበዛቸው፡፡ ትም ከበሉ በኋላ ጦብያ ቅዱስ ሩፋኤል በመንገድ የነገረውን በልቡ ሲያወጣ ሲያወርድ ስለ ዋለ ቅዱስ ሩፋኤልን ያንን በመንገድ የነገርከኝን አሁን ፈጽምልኝ ሲለው ሰምቶ ስለ ልጅቷ መሆኑን ስለ ገባው ራጉኤል ጦብያን ‹ልጄ ይህች ልጅ ላንተ የምትገባ ናት ሰጥቸሃለሁ አይዞህ አትጠራጠር አሁንም ብላ ጠጣ ለዛሬም ደስ ይበልህ አለውና ሣራ ካለችበት የጫጉላ ቤት አግብተው ዘጉት፡፡ ጦብያም ሣራን በይ እኅቴ ኑሮዋችን እንዲቃናልንና ጋብቻችን እንዲባረክልን አስቀድመን ወደ ፈጣሪያችን ጸሎት እናድርግ› አላትና አብረው ጸሎት ካደረጉ በኋላ ያንንየያዘውንና የዓሣ ጉበትና ሐሞት ከዕጣን ውስጥ ከተተው ፡፡
✥ በመጨረሻም ከጦብያ ጋር ሄዶ የነበረው መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤልን የድካሙን ዋጋ ገንዘብ ለመስጠት ጠሩት እርሱ ግን ጦቢትንና ጦብያን ‹ፈጣሪያችሁን አመስግኑ እናንተ እስከ ዛሬ ድረስ ከየት እንደመጣሁ ማን እንደ ሆንኩ አላወቃችሁኝም፡፡ የእግዚአብሔር ምሥጢር ግን በክብር ሊገለጥ ይገባል እንጂ ሊሰውሩት ስለማይገባ የእኔን ተፈጥሮና ስም ልነግራችሁ እፈልጋለሁ ተፈጥሮዬ መልአክ ነኝ፣ ሥራዬም የቅዱሳንን ጸሎት ከሚያሳርጉ ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት አንዱ እኔ ሩፋኤል ነኝ› ሲል ገለጠላቸው፡፡
✥ እነርሱም ወድቀው የአክብሮት ስግደት ሰገዱለት፡፡ የአባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርንም አመሰገኑት፡፡ /መጽ. ጦቢት/፡፡ ስለዚህ እንግዶችን መቀበል አንርሳ፡፡ በዚህም ምክንያት አንዳንዶች ሳያውቁ የመላእክትን እንግድነት ተቀብለዋልና፡፡ ዕብ. 13.1-2 ፡፡ ጦቢት ከእህሉ ከፍሎ ለተራበ የሚያበላ ከልብሱ ለተራቆተ ሰው የሚያለብስ እግዚአብሔርን ዘወትር የሚያመሰግን ለወገኖቹ የሚራራ አሥራት በኩራት የሚያወጣ ሰው ነበር፡፡ በመሆኑም በሥራው ሁሉ እንዲረዳው በችግሩ ጊዜ እንዲያጸናው ቅዱስ ሩፋኤል ተልኮለታል፡፡
✥ እኛም በሕይወታችን የጐደለብንን ነገር እንዲሞላልን ጐዳናችንን እንዲያስተካክልልን ከክፉ ጋኔን እንዲጠብቀን አምላክ ቅዱስ ሩፋኤል ተለመነን ቅዱስ ሩፋኤልንም አማልደን ማለትን ገንዘብ እናድርግ፡፡ ጳጉሜ የዘመን መሸጋገሪያ እንደ ሆነች ዕለተ ምጽአትም ወደ እግዚአብሔር መንግሥት የምንሸጋገርባት ስለሆነች ከወዲሁ የቅዱስ ሩፋኤልን የመታሰቢያ በዓሉን ስናከብር በአማላጅነቱ ከቅዱሳን ኅብረት እንዲደምረን በንስሐ ታጥበን ደጅ ልንጠና ይገባል፡፡
✥ዳግመኛ በዛሬዋ ቀን የኢትዮጰያ መመኪያ ሊቅ፤ጻድቅ፤ሐዋርያና ጀግና ንጉስ፤እመቤታችን የምትወደው ዘወትር የምታነጋግረው አባት አጼ ዘርአ ያዕቆብ የዕረፍት ቀኑ ነው ።ይህ አባት ከሁሉም በላይ የምንመካባት ትውልድ የሚድንባት የዳነባት የጻድቃኔ ማርያምን ታቦት ከግብጽ ደብረ ምጥማቅ ይዞልን የመጣ አባት ነው።በዘመኑ የተነሱትን የተለያዩ መናፍቃንንም ድል ነስቶ አሳፍሯል፤ በተለይም ለእመቤታችንና ለመስቀል ስግደት አይገባም ብለው የተነሱትን ደቂቀ እስጢፋኖስ ከሊቃ...ውንት ጋር አከራክሮ ከረታቸው በኃላ በዚያ ቦታ ላይ ታላቅ የብርሃን አምድ ቆሞ ታይቷል፤ ይህንንም ብርሃን ከሩቅ አገር ድረስ እየመጡ ይመለከቱት ነበር በዚህም ቦታው ደብረ ብርሃን ተብሎ ተጠርቷል፤ ሰሜን ሸዋ ውስጥ የሚገኝ ነው።አጼ ዘርአ ያዕቆብ ትውልድ የሚማርባቸው መጽሀፈ ምእላድ ፤ መጽሀፈ ብርሃን የመሳሰሉ ጣፋጭ መጽሐፍትን የጻፈ ሲሆን ከአባታች ሆይ ቀጥሎ ያለውን የእመቤታችንን ምስጋና ''በመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ'' የሚለውን ጸሎት የደረሰ አባት ነው፤የጻፋቸው መጽሐፍት ዛሬም ድረስ ቤተክህነት በሚገኘው ላይብራሪ ይገኛሉ። ከቅዱስ ሩፋኤልና ከአባታችን ዘርአ ያዕቆብ በረከት ያደለን።
🌼 መልካም አዲስ ዓመት 🌼
╔✞═┉✽🌹✥🌹✽┉═✞╗
❀#መልካም_የበረከት_ዓመት❀
╚✞═┉✽🌹✥🌹✽┉═✞╝
የተሣተውን ፤ የተረሳው፤ የተገደፈውን፤ የነጠፈውን በቀና መንፈስ አቃንታቹ አንብቡት🙏🙏🙏
በቴሌ ግራም
👉t.me/orthodoxonly
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
✥ እኔም ራሴ የጦቢት ልጅ ነኝ› አለው፡፡ ከዚያ በኋላ ራጉኤል ‹የወንድሜ ልጅ ነህን?› ብለ እቅፍ አድርጐ ሳመው፡፡ አድናም ሳመችውና ሁሉም ተያይዘው የናፍቆት ልቅሶ ተላቀሱ፡፡ ከወንድሙ እንደ መጡም ሲገነዘብ በግ አርዶ በጥሩ ሁኔታ ጋበዛቸው፡፡ ትም ከበሉ በኋላ ጦብያ ቅዱስ ሩፋኤል በመንገድ የነገረውን በልቡ ሲያወጣ ሲያወርድ ስለ ዋለ ቅዱስ ሩፋኤልን ያንን በመንገድ የነገርከኝን አሁን ፈጽምልኝ ሲለው ሰምቶ ስለ ልጅቷ መሆኑን ስለ ገባው ራጉኤል ጦብያን ‹ልጄ ይህች ልጅ ላንተ የምትገባ ናት ሰጥቸሃለሁ አይዞህ አትጠራጠር አሁንም ብላ ጠጣ ለዛሬም ደስ ይበልህ አለውና ሣራ ካለችበት የጫጉላ ቤት አግብተው ዘጉት፡፡ ጦብያም ሣራን በይ እኅቴ ኑሮዋችን እንዲቃናልንና ጋብቻችን እንዲባረክልን አስቀድመን ወደ ፈጣሪያችን ጸሎት እናድርግ› አላትና አብረው ጸሎት ካደረጉ በኋላ ያንንየያዘውንና የዓሣ ጉበትና ሐሞት ከዕጣን ውስጥ ከተተው ፡፡
✥ በመጨረሻም ከጦብያ ጋር ሄዶ የነበረው መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤልን የድካሙን ዋጋ ገንዘብ ለመስጠት ጠሩት እርሱ ግን ጦቢትንና ጦብያን ‹ፈጣሪያችሁን አመስግኑ እናንተ እስከ ዛሬ ድረስ ከየት እንደመጣሁ ማን እንደ ሆንኩ አላወቃችሁኝም፡፡ የእግዚአብሔር ምሥጢር ግን በክብር ሊገለጥ ይገባል እንጂ ሊሰውሩት ስለማይገባ የእኔን ተፈጥሮና ስም ልነግራችሁ እፈልጋለሁ ተፈጥሮዬ መልአክ ነኝ፣ ሥራዬም የቅዱሳንን ጸሎት ከሚያሳርጉ ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት አንዱ እኔ ሩፋኤል ነኝ› ሲል ገለጠላቸው፡፡
✥ እነርሱም ወድቀው የአክብሮት ስግደት ሰገዱለት፡፡ የአባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርንም አመሰገኑት፡፡ /መጽ. ጦቢት/፡፡ ስለዚህ እንግዶችን መቀበል አንርሳ፡፡ በዚህም ምክንያት አንዳንዶች ሳያውቁ የመላእክትን እንግድነት ተቀብለዋልና፡፡ ዕብ. 13.1-2 ፡፡ ጦቢት ከእህሉ ከፍሎ ለተራበ የሚያበላ ከልብሱ ለተራቆተ ሰው የሚያለብስ እግዚአብሔርን ዘወትር የሚያመሰግን ለወገኖቹ የሚራራ አሥራት በኩራት የሚያወጣ ሰው ነበር፡፡ በመሆኑም በሥራው ሁሉ እንዲረዳው በችግሩ ጊዜ እንዲያጸናው ቅዱስ ሩፋኤል ተልኮለታል፡፡
✥ እኛም በሕይወታችን የጐደለብንን ነገር እንዲሞላልን ጐዳናችንን እንዲያስተካክልልን ከክፉ ጋኔን እንዲጠብቀን አምላክ ቅዱስ ሩፋኤል ተለመነን ቅዱስ ሩፋኤልንም አማልደን ማለትን ገንዘብ እናድርግ፡፡ ጳጉሜ የዘመን መሸጋገሪያ እንደ ሆነች ዕለተ ምጽአትም ወደ እግዚአብሔር መንግሥት የምንሸጋገርባት ስለሆነች ከወዲሁ የቅዱስ ሩፋኤልን የመታሰቢያ በዓሉን ስናከብር በአማላጅነቱ ከቅዱሳን ኅብረት እንዲደምረን በንስሐ ታጥበን ደጅ ልንጠና ይገባል፡፡
✥ዳግመኛ በዛሬዋ ቀን የኢትዮጰያ መመኪያ ሊቅ፤ጻድቅ፤ሐዋርያና ጀግና ንጉስ፤እመቤታችን የምትወደው ዘወትር የምታነጋግረው አባት አጼ ዘርአ ያዕቆብ የዕረፍት ቀኑ ነው ።ይህ አባት ከሁሉም በላይ የምንመካባት ትውልድ የሚድንባት የዳነባት የጻድቃኔ ማርያምን ታቦት ከግብጽ ደብረ ምጥማቅ ይዞልን የመጣ አባት ነው።በዘመኑ የተነሱትን የተለያዩ መናፍቃንንም ድል ነስቶ አሳፍሯል፤ በተለይም ለእመቤታችንና ለመስቀል ስግደት አይገባም ብለው የተነሱትን ደቂቀ እስጢፋኖስ ከሊቃ...ውንት ጋር አከራክሮ ከረታቸው በኃላ በዚያ ቦታ ላይ ታላቅ የብርሃን አምድ ቆሞ ታይቷል፤ ይህንንም ብርሃን ከሩቅ አገር ድረስ እየመጡ ይመለከቱት ነበር በዚህም ቦታው ደብረ ብርሃን ተብሎ ተጠርቷል፤ ሰሜን ሸዋ ውስጥ የሚገኝ ነው።አጼ ዘርአ ያዕቆብ ትውልድ የሚማርባቸው መጽሀፈ ምእላድ ፤ መጽሀፈ ብርሃን የመሳሰሉ ጣፋጭ መጽሐፍትን የጻፈ ሲሆን ከአባታች ሆይ ቀጥሎ ያለውን የእመቤታችንን ምስጋና ''በመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ'' የሚለውን ጸሎት የደረሰ አባት ነው፤የጻፋቸው መጽሐፍት ዛሬም ድረስ ቤተክህነት በሚገኘው ላይብራሪ ይገኛሉ። ከቅዱስ ሩፋኤልና ከአባታችን ዘርአ ያዕቆብ በረከት ያደለን።
🌼 መልካም አዲስ ዓመት 🌼
╔✞═┉✽🌹✥🌹✽┉═✞╗
❀#መልካም_የበረከት_ዓመት❀
╚✞═┉✽🌹✥🌹✽┉═✞╝
የተሣተውን ፤ የተረሳው፤ የተገደፈውን፤ የነጠፈውን በቀና መንፈስ አቃንታቹ አንብቡት🙏🙏🙏
በቴሌ ግራም
👉t.me/orthodoxonly
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
#የራማው_ልዑል
ራማው ልዑል ገብርኤል /2/
ተመላለስ መሀላችን
ስምህን ጠርተን ነዓ ስንልህ/2/
ብርሃን ለባሽ እሳታዊው መልአክ
አንተ አማልደን ከመሐሪው አምላክ /2/
የምሥራች ነጋሪ ድንቅን ልደት አብሣሪ
የጽድቅ ፋና የድህነት ጎዳና /2/
ላመኑብህ ለተማጸኑብህ
ተጥኖ ደራሽ አለኝታቸው ነህ/2/
የአናንያ የአዛርያ የሚሳኤል ከለላቸው
ከእሳት ነበልባል ያዳንካቸው/2/
ምሰሶ ዐምዳችን መጠጊያችን
ቅዱስ ገብርኤል ከለላችን/2/
ዕለት ዕለት የምንማልድህ
ልጆችህን ይምራን መንፈስህ /2/
ራማው ልዑል ገብርኤል /2/
ተመላለስ መሀላችን
ስምህን ጠርተን ነዓ ስንልህ/2/
ብርሃን ለባሽ እሳታዊው መልአክ
አንተ አማልደን ከመሐሪው አምላክ /2/
የምሥራች ነጋሪ ድንቅን ልደት አብሣሪ
የጽድቅ ፋና የድህነት ጎዳና /2/
ላመኑብህ ለተማጸኑብህ
ተጥኖ ደራሽ አለኝታቸው ነህ/2/
የአናንያ የአዛርያ የሚሳኤል ከለላቸው
ከእሳት ነበልባል ያዳንካቸው/2/
ምሰሶ ዐምዳችን መጠጊያችን
ቅዱስ ገብርኤል ከለላችን/2/
ዕለት ዕለት የምንማልድህ
ልጆችህን ይምራን መንፈስህ /2/
👍1
መቶ_ሃያው_የክርስቶስ_ቤተሰቦች።
ሐዋርያት (፲፪/12 ናቸው)
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
*ሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስ (ስምዖን)
*ቅዱስ እንድርያስ (የጴጥሮስ ወንድም)
*ቅዱስ ያዕቆብ ወልደ ዘብዴዎስ
*ቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ዘብዴዎስ
*ቅዱስ ፊሊጶስ
*ቅዱስ በርተሎሜዎስ
*ቅዱስ ቶማስ ዘህንደኬ (ዲዲሞስ)
*ቅዱስ ማቴዎስ (ቀራጭ)
*ቅዱስ ያዕቆብ ወልደ እማትያስ
*ቅዱስ ታዴዎስ (ልብድዮስ)
*ቅዱስ ናትናኤል (ስምዖን ቀነናዊ)
*ቅዱስ ማትያስ
ቅዱሳን አርድእት (፸፪/72 ናቸው)
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
+ወንጌላዊው ማርቆስ
+ሊቀ ዲያቆናት እስጢፋኖስ
+ሐዋርያው ጳውሎስ
+ቅዱስ ጢሞቴዎስ (የጳውሎስ የመንፈስ ልጅ)
+ቅዱስ ሲላስ
+ቅዱስ በርናባስ
+ቅዱስ ቲቶ (የጳውሎስ የመንፈስ ልጅ)
+ቅዱስ ፊሊሞና (የጳውሎስ የመንፈስ ልጅ)
+ቅዱስ ቀሌምንጦስ
+ቅዱስ ዘኬዎስ
+ቅዱስ ቆርኔሌዎስ
+ቅዱስ ቴዎፍሎስ
+ቅዱስ ኤውዴዎስ
+ቅዱስ አግናቴዎስ
+ቅዱስ አናንያኖስ (ይሁዳ)
+ቅዱስ ማልኮስ (አድሊጦስ)
+ቅዱስ ኤሌናስ (ኢተኮስ)
+ቅዱስ አርሳጢስ (አርጣቦሉ)
+ቅዱስ አስተራቲዮስ (ሐናንያ)
+ቅዱስ አርስጦበሌስ
+ቅዱስ ጋይዮስ
+ቅዱስ አድማጥስ
+ቅዱስ ሉኪዮስ
+ቅዱስ ድዮናስዮስ
+ቅዱስ መርአንዮስ
+ቅዱስ አርክቦንዮስ
+ቅዱስ አናሲሞስ
+ቅዱስ ከርላዲስ
+ቅዱስ አኪላስ
+ቅዱስ ንኪትስ (ኢያሶን)
+ቅዱስ ቀርጶስ (ጢባርዮስ)
+ቅዱስ ክርስቶፎሮስ
+ቅዱስ ፊሊጶስ ካልዕ
+ቅዱስ ጰርኮሮስ
+ቅዱስ ኒቃሮና
+ቅዱስ ጢሞና
+ቅዱስ ጰርሚና
+ቅዱስ ኒቆላዎስ
+ወንጌላዊው ሉቃስ
+ቅዱስ ዮሴፍ
+ቅዱስ ኒቆዲሞስ
+ቅዱስ ያዕቆብ እሁሁ ለእግዚእነ
+ቅዱስ አብሮኮሮስ
+ቅዱስ ሮፎስ
+ቅዱስ እስክንድሮስ
+ቅዱስ ስልዋኖስ
+ቅዱስ ሳንቲኖስ
+ቅዱስ ኢዮስጦስ
+ቅዱስ አክዩቁ (አጋቦስ)
+ቅዱስ አፍሮዲጡ
+ቅዱስ አንሞስ
+ቅዱስ ገማልኤል
+ቅዱስ አንዲራኒቆስ
+ቅዱስ አናንያ
+ቅዱስ ድርሶቅላ
+ቅዱስ አቄላ
+ቅዱስ አጴንጤስ
+ቅዱስ አንደራኒቆስ
+ቅዱስ ዮልያል
+ቅዱስ ጰልያጦስ
+ቅዱስ መርማርያን
+ቅዱስ ኬፋ
+ቅዱስ ኡርባኖስ
+ቅዱስ ስጠክን
+ቅዱስ አጤሌን
+ቅዱስ አክሌምንጦስ
+ቅዱስ ሄሮድያኖስ
+ቅዱስ ጥርፌናስ
+ቅዱስ ጠርፌስ
+ቅዱስ አስከሪጦስ
+ቅዱስ ሉቅዮስ
+ቅዱስ ሱሲ
ቅዱሳት አንስት (፴፮/36 ናቸው)
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
*ቅድስት ኤልሳቤጥ
*ቅድስት ሐና
*ቅድስት ቤርዜዳን (ቤርስት)
*ቅድስት ማርና (መልቲዳን)
*ቅድስት ሰሎሜ
*ቅድስት ማርያም መግደላዊት
*ቅድስት ማርያም እንተ እፍረት (እህተ አልዓዛር)
*ቅድስት ሐና ነቢይት
*ቅድስት ማርያም እሞሙ ለደቂቀ ዘብዴዎስ
*ቅድስት ሲፍያ (በርበራ)
*ቅድስት ዮልያና (ዮና)
*ቅድስት ሶፍያ (መርኬዛ)
*ቅድስት አውጋንያ
*ቅድስት አርሴማ
*ቅድስት ዮስቲና
*ቅድስት ጤግላ
*ቅድስት አርኒ
*ቅድስት እሌኒ
*ቅድስት ኢዮጰራቅሊያ
*ቅድስት ቴዎክላ (አሞና)
*ቅድስት ቅድስት ጲስ
*ቅድስት አላጲስ
*ቅድስት አጋጲስ
*ቅድስት እርሶንያ
*ቅድስት ጲላግያ
*ቅድስት አንጦልያ
*ቅድስት አሞን (ማርያም
*ቅድስት ኢየሉጣ
*ቅድስት መሪና
*ማርታ እህተ አልዓዛር
*የማርቆስ እናት ማርያም
*ቅድስት ሣራ (ሶፍያ)
*ቅድስት ዮሐና (ዮላና)
*ቅድስት ሶስና ናቸው።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ ድንግል
ወለመስቀሉ ክቡር አሜን።
════◉❖◉════
ሐዋርያት (፲፪/12 ናቸው)
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
*ሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስ (ስምዖን)
*ቅዱስ እንድርያስ (የጴጥሮስ ወንድም)
*ቅዱስ ያዕቆብ ወልደ ዘብዴዎስ
*ቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ዘብዴዎስ
*ቅዱስ ፊሊጶስ
*ቅዱስ በርተሎሜዎስ
*ቅዱስ ቶማስ ዘህንደኬ (ዲዲሞስ)
*ቅዱስ ማቴዎስ (ቀራጭ)
*ቅዱስ ያዕቆብ ወልደ እማትያስ
*ቅዱስ ታዴዎስ (ልብድዮስ)
*ቅዱስ ናትናኤል (ስምዖን ቀነናዊ)
*ቅዱስ ማትያስ
ቅዱሳን አርድእት (፸፪/72 ናቸው)
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
+ወንጌላዊው ማርቆስ
+ሊቀ ዲያቆናት እስጢፋኖስ
+ሐዋርያው ጳውሎስ
+ቅዱስ ጢሞቴዎስ (የጳውሎስ የመንፈስ ልጅ)
+ቅዱስ ሲላስ
+ቅዱስ በርናባስ
+ቅዱስ ቲቶ (የጳውሎስ የመንፈስ ልጅ)
+ቅዱስ ፊሊሞና (የጳውሎስ የመንፈስ ልጅ)
+ቅዱስ ቀሌምንጦስ
+ቅዱስ ዘኬዎስ
+ቅዱስ ቆርኔሌዎስ
+ቅዱስ ቴዎፍሎስ
+ቅዱስ ኤውዴዎስ
+ቅዱስ አግናቴዎስ
+ቅዱስ አናንያኖስ (ይሁዳ)
+ቅዱስ ማልኮስ (አድሊጦስ)
+ቅዱስ ኤሌናስ (ኢተኮስ)
+ቅዱስ አርሳጢስ (አርጣቦሉ)
+ቅዱስ አስተራቲዮስ (ሐናንያ)
+ቅዱስ አርስጦበሌስ
+ቅዱስ ጋይዮስ
+ቅዱስ አድማጥስ
+ቅዱስ ሉኪዮስ
+ቅዱስ ድዮናስዮስ
+ቅዱስ መርአንዮስ
+ቅዱስ አርክቦንዮስ
+ቅዱስ አናሲሞስ
+ቅዱስ ከርላዲስ
+ቅዱስ አኪላስ
+ቅዱስ ንኪትስ (ኢያሶን)
+ቅዱስ ቀርጶስ (ጢባርዮስ)
+ቅዱስ ክርስቶፎሮስ
+ቅዱስ ፊሊጶስ ካልዕ
+ቅዱስ ጰርኮሮስ
+ቅዱስ ኒቃሮና
+ቅዱስ ጢሞና
+ቅዱስ ጰርሚና
+ቅዱስ ኒቆላዎስ
+ወንጌላዊው ሉቃስ
+ቅዱስ ዮሴፍ
+ቅዱስ ኒቆዲሞስ
+ቅዱስ ያዕቆብ እሁሁ ለእግዚእነ
+ቅዱስ አብሮኮሮስ
+ቅዱስ ሮፎስ
+ቅዱስ እስክንድሮስ
+ቅዱስ ስልዋኖስ
+ቅዱስ ሳንቲኖስ
+ቅዱስ ኢዮስጦስ
+ቅዱስ አክዩቁ (አጋቦስ)
+ቅዱስ አፍሮዲጡ
+ቅዱስ አንሞስ
+ቅዱስ ገማልኤል
+ቅዱስ አንዲራኒቆስ
+ቅዱስ አናንያ
+ቅዱስ ድርሶቅላ
+ቅዱስ አቄላ
+ቅዱስ አጴንጤስ
+ቅዱስ አንደራኒቆስ
+ቅዱስ ዮልያል
+ቅዱስ ጰልያጦስ
+ቅዱስ መርማርያን
+ቅዱስ ኬፋ
+ቅዱስ ኡርባኖስ
+ቅዱስ ስጠክን
+ቅዱስ አጤሌን
+ቅዱስ አክሌምንጦስ
+ቅዱስ ሄሮድያኖስ
+ቅዱስ ጥርፌናስ
+ቅዱስ ጠርፌስ
+ቅዱስ አስከሪጦስ
+ቅዱስ ሉቅዮስ
+ቅዱስ ሱሲ
ቅዱሳት አንስት (፴፮/36 ናቸው)
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
*ቅድስት ኤልሳቤጥ
*ቅድስት ሐና
*ቅድስት ቤርዜዳን (ቤርስት)
*ቅድስት ማርና (መልቲዳን)
*ቅድስት ሰሎሜ
*ቅድስት ማርያም መግደላዊት
*ቅድስት ማርያም እንተ እፍረት (እህተ አልዓዛር)
*ቅድስት ሐና ነቢይት
*ቅድስት ማርያም እሞሙ ለደቂቀ ዘብዴዎስ
*ቅድስት ሲፍያ (በርበራ)
*ቅድስት ዮልያና (ዮና)
*ቅድስት ሶፍያ (መርኬዛ)
*ቅድስት አውጋንያ
*ቅድስት አርሴማ
*ቅድስት ዮስቲና
*ቅድስት ጤግላ
*ቅድስት አርኒ
*ቅድስት እሌኒ
*ቅድስት ኢዮጰራቅሊያ
*ቅድስት ቴዎክላ (አሞና)
*ቅድስት ቅድስት ጲስ
*ቅድስት አላጲስ
*ቅድስት አጋጲስ
*ቅድስት እርሶንያ
*ቅድስት ጲላግያ
*ቅድስት አንጦልያ
*ቅድስት አሞን (ማርያም
*ቅድስት ኢየሉጣ
*ቅድስት መሪና
*ማርታ እህተ አልዓዛር
*የማርቆስ እናት ማርያም
*ቅድስት ሣራ (ሶፍያ)
*ቅድስት ዮሐና (ዮላና)
*ቅድስት ሶስና ናቸው።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ ድንግል
ወለመስቀሉ ክቡር አሜን።
════◉❖◉════
👍1
✝መልካም የ ልደት ባአል✝
ውድ የቻናላችን ተከታታዮች እንኩዋን ለጌታችችን ለመዳኒታችችን ለኢየሱስ ኽርስቶስ የልደት በኣል በሰላም አደረሰን አደረሳቹ በአሉ የሰላም የፍቅር የጤና የመተሳሰብ ይሁንላቹ !!!
🌹 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
መልካም የገና በዓል ውዱ/ዷ ጓደኛዬ።
✞ እንሆ፥ለሕዝቡ፡ዅሉ፡የሚኾን፡ታላቅ፡ደስታ፡የምሥራች፡እነግራችዃለኹና፡አትፍሩ፤ዛሬ፡በዳዊት፡ከተማ፡መድኀኒት፡ርሱም፡ክርስቶስ፡ጌታ፡የኾነ፡ተወልዶላችዃልና።✝
✞ሉቃ2:14 ✞
✞ሕፃን ተወልዶልናል ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል ስሙም ድንቅ መካር ሀያል አምላክ የዘላለም አባት የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል ✞
✞ት.ኢሳ 9.6✞
መልካም በዓል።
ውድ የቻናላችን ተከታታዮች እንኩዋን ለጌታችችን ለመዳኒታችችን ለኢየሱስ ኽርስቶስ የልደት በኣል በሰላም አደረሰን አደረሳቹ በአሉ የሰላም የፍቅር የጤና የመተሳሰብ ይሁንላቹ !!!
🌹 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
መልካም የገና በዓል ውዱ/ዷ ጓደኛዬ።
✞ እንሆ፥ለሕዝቡ፡ዅሉ፡የሚኾን፡ታላቅ፡ደስታ፡የምሥራች፡እነግራችዃለኹና፡አትፍሩ፤ዛሬ፡በዳዊት፡ከተማ፡መድኀኒት፡ርሱም፡ክርስቶስ፡ጌታ፡የኾነ፡ተወልዶላችዃልና።✝
✞ሉቃ2:14 ✞
✞ሕፃን ተወልዶልናል ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል ስሙም ድንቅ መካር ሀያል አምላክ የዘላለም አባት የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል ✞
✞ት.ኢሳ 9.6✞
መልካም በዓል።
ብጹእ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ የኢ/ኦ/ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትር
ያርክየኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች በሙሉ ይህንን ፕሮፋይል በማድረግ ከቅዱስ አባታችን ጎን መሆናችንን እናሳይ ጥላቶቻቸውን እናሳፍር።
ለኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ሼር
ያርክየኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች በሙሉ ይህንን ፕሮፋይል በማድረግ ከቅዱስ አባታችን ጎን መሆናችንን እናሳይ ጥላቶቻቸውን እናሳፍር።
ለኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ሼር
✥ማርያም ... ሆይ... ✥
የመለኮት ማደሪያ_ አንቺ ነሽ
እመ እግዚአብሔር _ አንቺ ነሽ
የዓለም እመቤት _ አንቺ ነሽ
የአርያም ንግሥት _ አንቺ ነሽ
የሀይማኖት መገኛ_ አንቺ ነሽ
የእምነት ማገር _ አንቺ ነሽ
የተዋይዶ ተስፋ _ አንቺ ነሽ
አማናዊት ፅዮን _ አንቺ ነሽ
የማትፈርስ መቅደስ _አንቺ ነሽ
ምስለ ፍቅር ወልዳ _ አንቺ ነሽ
የኖህ መርከብ _ አንቺ ነሽ
ቅድስተ ቅዱሳን _ አንቺ ነሽ
የነፍስ ስጦታ _ አንቺ ነሽ
የመስቀል ክብር _ አንቺ ነሽ
የልብ ትርታ _ አንቺ ነሽ
የምልጃ ቤት _ አንቺ ነሽ
ማህተብ ክራችን _ አንቺ ነሽ
እርሂት ልቦና _ አንቺ ነሽ
የአዲስ ኪዳን ብስራት አንቺ ነሽ
የፃድቃን እመቤት _ አንቺ ነሽ
የደህነት መርከብ _ አንቺ ነሽ
የኤልያስ መና _ አንቺ ነሽ
የመመኪያችን ዘውድ _ አንቺ ነሽ
ምክንያት ድህነት _ አንቺ ነሽ
እፀደብረ ሲና _ አንቺ ነሽ
የአሜናዳብ ሰረገላ _ አንቺ ነሽ
የወርቅ መሶብ _ አንቺ ነሽ
ድንኳን አብረሃም _ አንቺ ነሽ
የአሮን በትር _ አንቺ ነሽ
የዳዊት በገና _ አንቺ ነሽ
የያሬድ ውብ ዜማ _ አንቺ ነሽ
የኤፍሬም ውዳሴ _ አንቺ ነሽ
ስለዚህ ድንግል ማርያም ከፍጥረታት
ሁሉ ከፍ ከፍ እናደርግሻለን ልጅሽ
ይቅርታውንና ምህርቱን ያድለን ዘንድ ለምኝልን አሜን/፫/
https://t.me/orthodoxonly
የመለኮት ማደሪያ_ አንቺ ነሽ
እመ እግዚአብሔር _ አንቺ ነሽ
የዓለም እመቤት _ አንቺ ነሽ
የአርያም ንግሥት _ አንቺ ነሽ
የሀይማኖት መገኛ_ አንቺ ነሽ
የእምነት ማገር _ አንቺ ነሽ
የተዋይዶ ተስፋ _ አንቺ ነሽ
አማናዊት ፅዮን _ አንቺ ነሽ
የማትፈርስ መቅደስ _አንቺ ነሽ
ምስለ ፍቅር ወልዳ _ አንቺ ነሽ
የኖህ መርከብ _ አንቺ ነሽ
ቅድስተ ቅዱሳን _ አንቺ ነሽ
የነፍስ ስጦታ _ አንቺ ነሽ
የመስቀል ክብር _ አንቺ ነሽ
የልብ ትርታ _ አንቺ ነሽ
የምልጃ ቤት _ አንቺ ነሽ
ማህተብ ክራችን _ አንቺ ነሽ
እርሂት ልቦና _ አንቺ ነሽ
የአዲስ ኪዳን ብስራት አንቺ ነሽ
የፃድቃን እመቤት _ አንቺ ነሽ
የደህነት መርከብ _ አንቺ ነሽ
የኤልያስ መና _ አንቺ ነሽ
የመመኪያችን ዘውድ _ አንቺ ነሽ
ምክንያት ድህነት _ አንቺ ነሽ
እፀደብረ ሲና _ አንቺ ነሽ
የአሜናዳብ ሰረገላ _ አንቺ ነሽ
የወርቅ መሶብ _ አንቺ ነሽ
ድንኳን አብረሃም _ አንቺ ነሽ
የአሮን በትር _ አንቺ ነሽ
የዳዊት በገና _ አንቺ ነሽ
የያሬድ ውብ ዜማ _ አንቺ ነሽ
የኤፍሬም ውዳሴ _ አንቺ ነሽ
ስለዚህ ድንግል ማርያም ከፍጥረታት
ሁሉ ከፍ ከፍ እናደርግሻለን ልጅሽ
ይቅርታውንና ምህርቱን ያድለን ዘንድ ለምኝልን አሜን/፫/
https://t.me/orthodoxonly
Telegram
የተዋህዶ መዝሙር ፤ስብከትቶች፤ እና መጻሕፍት
ውድየተዋህዶ ልጆች ይህ ቻናል እኔም እናንተም ምንማርበት የበቃችሁ ለኛ ላልበቃነው የምታስተምሩበት ይሆን ዘንድ ተመኘሁ አምላክ የምንሰማው ጆሮና የምንናገረው አንደበት አስተዋይ ልቧና ያድ።
❤1
😊እኛማኢየሱስ ክርስቶስን እንዲህ እናምናለን እንታመንማለን
👉እርሱ የአለም ብርሀን ነው ዮሐ ፰፡፲፪
👉እርሱ ሕይወታችን እውነታችንና መንገዳችን ነው ዮሐ ፲፬፡፮
👉እርሱ ሰላማችን ነው ዮሐ ፲፬፡፳፯
👉እርሱ ትንሳኤያችን ነው ዮሐ ፲፩፡፳፭
👉እርሱ የህወታችን ውሀ ነው ዮሐ ፯፡፴፯
👉እርሱ ከሰማይ የወረደ የሕይወት እንጀራችን ነው ዮሐ ፮፡፶፩
👉እርሱ የጽድቅ በራችን ነው ዮሐ ፲፩፡፱
👉እርሱ ቸር እረኛችን ነው ዮሐ ፲፡፲፩
👉እርሱ የወይን ግንድ ነው ዮሐ ፲፭፡፭
👉እርሱ የጌቶች ጌታ የንጉሶችም ንጉሥ ነው ራዕይ ፲፯፡፲፬
👉እርሱ የአብርሃምና የይስሐቅ የያዕቆብም አምላክ ነው ሉቃ ፳፡፴፯
👉እርሱ እረፍታችን ነው ማቴ ፲፩፡፳፰
👉እርሱ ፍቅር ነው ፩ዮሐ ፬፡፰--
👉እርሱ የዋህ ነው ማቴ ፲፩፡፳፱
👉እርሱ ትሁት ነው ማቴ ፲፩፡፳፱
👉እርሱ የዓለምን ሀጢዓት ያስወገደ በግ ነው ዮሐ ፩፡፳፱
👉እርሱ የእኛ የበጎቹ በር ነው ዮሐ ፲፡፯
👉እርሱ ህማማችንን የተሸከመ አምላክ ነው ኢሳ ፶፫፡፭
👉እርሱ ስለብዙዎች ኃጢአት የተሰዋው ፍሪዳ ነው፤እርሱ መሥዋዕትን የሚያቀርብ፤መሥዋዕት ተቀባይም ነው ዕብ ፫፡፩
👉እርሱ ስለኛ መከራን የተቀበለ ስለኛም የራራልን ነው ፩ጴጥ ፬፡፩-፪
👉እርሱ ሙሽራ ነው፤እርሱ ራሱ ሙሽሪትም ነው ሉቃ ፭፡፴፬
👉እርሱ የሰርጉ ቤት ነው፤እርሱ ራሱ የሰርግ ቤቱ አሳላፊ ነው ማቴ ፱፡፲፭
👉እርሱ ገነት ነው፤እርሱ ራሱ የሕይወት ዛፍ ነው ራዕ ፲፪፡፲፬
👉እርሱ ሰማያዊ ኢየሩሳሌም ነው፤እርሱ ራሱ መቅደሳችንና ቅድስተ ቅዱሳናችን ነው
👉እርሱ ምግባችን ነው፤እርሱ ራሱ የሚመግበን መጋቢያችን ነው
👉እርሱ ሕያው የሆነ ህብስት ነው፤እርሱ ራሱ የደስታ ወይናችን ነው
👉እርሱ ዕንቋችን ነው፤እርሱ ራሱ መዛግብታችን ነው
👉እርሱ የጦር መሣሪያችን ነው፤እርሱ ራሱ ድል የሚነሣ ነው
👉እርሱ የቅዱሳን ህብረት ለሆነችው ቤተክርስቲያን ራስ ነው፤እርሱ መልካም የስንዴ ቅንጣት ነው
👉እርሱ የወይን እርሻችን ነው፤እርሱ ራሱ የእርሻው ባለቤት ነው
👉እርሱ ግርማችን ነው፤እርሱ እምነታችን ነው
👉እርሱ ሰርጋችን ነው፤እርሱ ራሱ የሰርግ ልብሳችን ነው
👉እርሱ የሕይወት መንገዳችን ነው፤እርሱ ራሱ በራችን ነው
👉እርሱ የጽድቅ ፀሐያችን ነው፤እርሱ ራሱ የነፍሳችን ብርሃን ነው
👉እርሱ ሞታችንን በሞቱ የገደለ ንጹህና ሀያል አምላክ ነው
👉እርሱ ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ አልፋና ኦሜጋ ነው
📖ኧረ እርሱ እግዚአብሔር ነው!
ምንተብሎ በየትኛው ቃል ይገላጻል?እርሱ ሁሉ ነገራችን ነው!እንደ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያናችን ትምህርት ከሄድን ገና ስለክርስቶስ ጫፉንም አልገለጽኩም!ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያናችን ከምታስተምረው ገና አንዱንም ገጽ ሙሉ አልገለጽኩም!
አንዳንድምስኪኖች እኛ
ሮሜ ፰፡፴፬ን
ዮሐ ፲፬፡፮ን
ዕብ ፯፡፳፬ን
፩ጢሞ ፪፡፭ን....ማንቀበልናማናምን ይመስላቸዋል!እኛ ከትርጉማቸው እንጂ ከቃሉ ችግር የለብንም!ኦርቶዶክስ የሆነ ሁሉ ከመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የማያምነው ቃል የለም!እኛ መጽሐፍ ቅዱስን የምናነበው የምናምነውን ለመፈለግ ሳይሆን የምናነበውን ለማመን ነው!ስለዚህ ከየትኛውም የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ጋር የምስኪኖች አተረጓጎም እንጂ ቃሉ አያጣላንም!
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
t.me/orthodoxonly
👉እርሱ የአለም ብርሀን ነው ዮሐ ፰፡፲፪
👉እርሱ ሕይወታችን እውነታችንና መንገዳችን ነው ዮሐ ፲፬፡፮
👉እርሱ ሰላማችን ነው ዮሐ ፲፬፡፳፯
👉እርሱ ትንሳኤያችን ነው ዮሐ ፲፩፡፳፭
👉እርሱ የህወታችን ውሀ ነው ዮሐ ፯፡፴፯
👉እርሱ ከሰማይ የወረደ የሕይወት እንጀራችን ነው ዮሐ ፮፡፶፩
👉እርሱ የጽድቅ በራችን ነው ዮሐ ፲፩፡፱
👉እርሱ ቸር እረኛችን ነው ዮሐ ፲፡፲፩
👉እርሱ የወይን ግንድ ነው ዮሐ ፲፭፡፭
👉እርሱ የጌቶች ጌታ የንጉሶችም ንጉሥ ነው ራዕይ ፲፯፡፲፬
👉እርሱ የአብርሃምና የይስሐቅ የያዕቆብም አምላክ ነው ሉቃ ፳፡፴፯
👉እርሱ እረፍታችን ነው ማቴ ፲፩፡፳፰
👉እርሱ ፍቅር ነው ፩ዮሐ ፬፡፰--
👉እርሱ የዋህ ነው ማቴ ፲፩፡፳፱
👉እርሱ ትሁት ነው ማቴ ፲፩፡፳፱
👉እርሱ የዓለምን ሀጢዓት ያስወገደ በግ ነው ዮሐ ፩፡፳፱
👉እርሱ የእኛ የበጎቹ በር ነው ዮሐ ፲፡፯
👉እርሱ ህማማችንን የተሸከመ አምላክ ነው ኢሳ ፶፫፡፭
👉እርሱ ስለብዙዎች ኃጢአት የተሰዋው ፍሪዳ ነው፤እርሱ መሥዋዕትን የሚያቀርብ፤መሥዋዕት ተቀባይም ነው ዕብ ፫፡፩
👉እርሱ ስለኛ መከራን የተቀበለ ስለኛም የራራልን ነው ፩ጴጥ ፬፡፩-፪
👉እርሱ ሙሽራ ነው፤እርሱ ራሱ ሙሽሪትም ነው ሉቃ ፭፡፴፬
👉እርሱ የሰርጉ ቤት ነው፤እርሱ ራሱ የሰርግ ቤቱ አሳላፊ ነው ማቴ ፱፡፲፭
👉እርሱ ገነት ነው፤እርሱ ራሱ የሕይወት ዛፍ ነው ራዕ ፲፪፡፲፬
👉እርሱ ሰማያዊ ኢየሩሳሌም ነው፤እርሱ ራሱ መቅደሳችንና ቅድስተ ቅዱሳናችን ነው
👉እርሱ ምግባችን ነው፤እርሱ ራሱ የሚመግበን መጋቢያችን ነው
👉እርሱ ሕያው የሆነ ህብስት ነው፤እርሱ ራሱ የደስታ ወይናችን ነው
👉እርሱ ዕንቋችን ነው፤እርሱ ራሱ መዛግብታችን ነው
👉እርሱ የጦር መሣሪያችን ነው፤እርሱ ራሱ ድል የሚነሣ ነው
👉እርሱ የቅዱሳን ህብረት ለሆነችው ቤተክርስቲያን ራስ ነው፤እርሱ መልካም የስንዴ ቅንጣት ነው
👉እርሱ የወይን እርሻችን ነው፤እርሱ ራሱ የእርሻው ባለቤት ነው
👉እርሱ ግርማችን ነው፤እርሱ እምነታችን ነው
👉እርሱ ሰርጋችን ነው፤እርሱ ራሱ የሰርግ ልብሳችን ነው
👉እርሱ የሕይወት መንገዳችን ነው፤እርሱ ራሱ በራችን ነው
👉እርሱ የጽድቅ ፀሐያችን ነው፤እርሱ ራሱ የነፍሳችን ብርሃን ነው
👉እርሱ ሞታችንን በሞቱ የገደለ ንጹህና ሀያል አምላክ ነው
👉እርሱ ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ አልፋና ኦሜጋ ነው
📖ኧረ እርሱ እግዚአብሔር ነው!
ምንተብሎ በየትኛው ቃል ይገላጻል?እርሱ ሁሉ ነገራችን ነው!እንደ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያናችን ትምህርት ከሄድን ገና ስለክርስቶስ ጫፉንም አልገለጽኩም!ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያናችን ከምታስተምረው ገና አንዱንም ገጽ ሙሉ አልገለጽኩም!
አንዳንድምስኪኖች እኛ
ሮሜ ፰፡፴፬ን
ዮሐ ፲፬፡፮ን
ዕብ ፯፡፳፬ን
፩ጢሞ ፪፡፭ን....ማንቀበልናማናምን ይመስላቸዋል!እኛ ከትርጉማቸው እንጂ ከቃሉ ችግር የለብንም!ኦርቶዶክስ የሆነ ሁሉ ከመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የማያምነው ቃል የለም!እኛ መጽሐፍ ቅዱስን የምናነበው የምናምነውን ለመፈለግ ሳይሆን የምናነበውን ለማመን ነው!ስለዚህ ከየትኛውም የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ጋር የምስኪኖች አተረጓጎም እንጂ ቃሉ አያጣላንም!
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
t.me/orthodoxonly
Telegram
የተዋህዶ መዝሙር ፤ስብከትቶች፤ እና መጻሕፍት
ውድየተዋህዶ ልጆች ይህ ቻናል እኔም እናንተም ምንማርበት የበቃችሁ ለኛ ላልበቃነው የምታስተምሩበት ይሆን ዘንድ ተመኘሁ አምላክ የምንሰማው ጆሮና የምንናገረው አንደበት አስተዋይ ልቧና ያድ።
#ይቀጥላል
💠አይለፉት ይጠቅሞታል #ቤተክርስቲያን
1 👉 እግዚአብሔር ስራውን ሰርቶ በ 7ኛው ቀን ፈፅሟል'
2 👉7ቱ ሊቃነ መላእክት የሚባሉት
1 ቅዱስ ሚካኤል
2 ቅዱስ ገብርኤል
3 ቅዱስ ኡራኤል
4 ቅዱስ እራጉኤል
5 ቅዱስ እሩፍኤል
6 ቅዱስ ፍኑኤል
7ቅዱስ ሳቁኤል
3 👉 7ቱ ኪዳናት የሚባሉት
1 ኪዳነ አዳም
2ኪዳነ ኖህ
3 ኪዳነ መልከ ፀድቅ
4 ኪዳነ አብረሀም
5ኪዳነ ሙሴ
6ኪዳነ ዳዊት
7ኪዳነ ምህረት ናቸው
4👉 7ቱ አፆማት የሚባሉት
1 የአብይ ፆም
2 የሀዋርያት ፆም
3 የፍልሰታ ፆም
4 ፆመ ነብያት
5 ፆመ ገሀድ
6 ፆመ ነነዎይ
7 ፆመ ድህነትናቸው
5 👉7ቱ የፀሎት ጊዜያት
1 ነገ ወይምጧት ወይም 12ሰአት
2 ሰለስቱ ሰአት ወይም ጧት 3ሰአት
3 6 ሰአት ወይም እኩለቀን
4 ከሰአት ወይም ከቀኑ 9 ሰአት
5 ሰርክ ወይም ከምሽቱ 11ሰአት
6 ንዋም ወይም ከምሽቱ 3 ሰአት
7 መንፈቀ ሌሊት ወይም ከሌሊቱ 6ሰአት
6👉7ቱ ሚስጥራተ ቤተክርስቲያን የሚባሉት
1ሚስጥረ ጥምቀት
2ሚስጥረ ሜሮን
3ሚስጥረ ቁርባን
4ሚስጥረ ክህነት
5ሚስጥረ ተክሊል
6ሚስጥረ ንሰሀ
7ሚስጥረ ቀንድል ናቸው
7👉7ቱ ሰማያት የሚባሉት
1 ድህረ አርያ /ከሰማያት ሰማያት
2 መንበረ መንግስት /መንበረ ብረሀን መንበረ ፀባዎት መንበረ ስበሀት
3 ሰማይ ውድድ /መንበረ መንግስት የተዘረጋበት
4 እየሩ ሳለም ሰማያዊት መንግስተ ሰማያት
5 እዮር
6 እራማ
7 ኤረር /የመላእክት ከተሞች ናቸው
8👉7ቱ አባቶች የሚባሉት
1የሰይምና የምድርም አባት ልኡል እግዚአብሔር
2 የንሰሀ አባት/የነፍስ አባት
3 ወላጅ አባት
4 የክርስትና አባት
5 የጡት አባትማለትም /ያልወለደውን እንደልጅ የሚያሳድግ
6 የስልጣን አባት /የአገር መሪ
7 የቀለም አባት በመንፈሳዊይም/ ሆነ በአለማዊ የሚያስተምር ናቸው
9👉7ቱ እኔ ነኝ
1 የህይወት እንጀራ እኔ ነኝ_____ ዮሐንስ 6÷35
2 እኔ የአለም ብረሀን ነኝ____ ዮሐንስ 8÷12
3 በሩ እኔነኝ___ ዮሐንስ 10÷ 9
4 መልካም እረኛ እኔነኝ_____ ዮሐንስ 10÷11
5 የትንሳኤ ህይወት እኔ ነኝ____ ዮሐንስ 11÷25
6 እኔ መንገድ እውነት ህይወት ነኝ_ ዮሐንስ 14÷ 6
7 እውነት የህይወት ግንድ እኔነኝ ዮሐንስ 15÷1
10👉7ቱ ጌታችን በመስቀል ላይ የተናገራቸው
1 አምላኬ አምላኬ ለን ተውከኝ ማቴ 27÷46
2 አባቶይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው_ ሉቃ 23÷34
3 እውነት እውነት እላችሆለሁ ዛሬ በገነት ከኔ ጋር ነህ። _ሉቃ 23÷43
4 አንችሴት እነሆት ልጅሽ እነሆት እናትህ_ ዮሐንድ 19÷26--27
5 ተጠማሁ____ ዮሐንስ 19÷30
6 አባቶይ ነፍሴን በእጅህ ስጥቻለሁ____ ሉቃ 23÷46 ና
7 ተፈፀሙ _ዮንሐስ 19÷30
11👉7ቱ የክርስቶስ ማንነት የሚመሰክሩ
1። የባህሪ አባት ምስክርነት ዮሐ 5=34÷37 8÷18
2 እራሱ ወልድ የክርስቶስ ምስክርነት_ ዮሐ 8 ~18~58
3 የመንፈስ ቅዱስ ምስክርምነት____ ዮሐ 15፦ 26 ÷16 ÷12
4 የሰራተኞቹ ምስክርነት____ ዮሐ 5÷36--10-- 25
5 የመፅሀፍ የቅዱ ምስክርነት____ ዮሐ 5÷39 ~46
6 የመጥምቁ ዮሀንስ ምስክርነት_ ዮሐ 1 ÷7--5--33
7 የተማሪዎቹ ምስክርነት ዮሐ 15÷27~ 19~35ናቸው
12 👉7ቱተአምራት ጌታችን በተሰቀለ ጊዜ
1 ፀሀይ ጨለመ
2 ጨረቃ ደም ለበሰ
3 ከዋከብት እረገፋ
4 አለቶች ተሰነጣጠቁ
5 መቀብሮች ተከፈቱ
6 ሙታን ተነሱ
7 የቤተ መቅደስ መጋረጃ ተቀደደ
#ይቀጥላል #ይቀጥላል #ይቀጥላል
#ሼር
http://t.me/orthodoxonly
💠አይለፉት ይጠቅሞታል #ቤተክርስቲያን
1 👉 እግዚአብሔር ስራውን ሰርቶ በ 7ኛው ቀን ፈፅሟል'
2 👉7ቱ ሊቃነ መላእክት የሚባሉት
1 ቅዱስ ሚካኤል
2 ቅዱስ ገብርኤል
3 ቅዱስ ኡራኤል
4 ቅዱስ እራጉኤል
5 ቅዱስ እሩፍኤል
6 ቅዱስ ፍኑኤል
7ቅዱስ ሳቁኤል
3 👉 7ቱ ኪዳናት የሚባሉት
1 ኪዳነ አዳም
2ኪዳነ ኖህ
3 ኪዳነ መልከ ፀድቅ
4 ኪዳነ አብረሀም
5ኪዳነ ሙሴ
6ኪዳነ ዳዊት
7ኪዳነ ምህረት ናቸው
4👉 7ቱ አፆማት የሚባሉት
1 የአብይ ፆም
2 የሀዋርያት ፆም
3 የፍልሰታ ፆም
4 ፆመ ነብያት
5 ፆመ ገሀድ
6 ፆመ ነነዎይ
7 ፆመ ድህነትናቸው
5 👉7ቱ የፀሎት ጊዜያት
1 ነገ ወይምጧት ወይም 12ሰአት
2 ሰለስቱ ሰአት ወይም ጧት 3ሰአት
3 6 ሰአት ወይም እኩለቀን
4 ከሰአት ወይም ከቀኑ 9 ሰአት
5 ሰርክ ወይም ከምሽቱ 11ሰአት
6 ንዋም ወይም ከምሽቱ 3 ሰአት
7 መንፈቀ ሌሊት ወይም ከሌሊቱ 6ሰአት
6👉7ቱ ሚስጥራተ ቤተክርስቲያን የሚባሉት
1ሚስጥረ ጥምቀት
2ሚስጥረ ሜሮን
3ሚስጥረ ቁርባን
4ሚስጥረ ክህነት
5ሚስጥረ ተክሊል
6ሚስጥረ ንሰሀ
7ሚስጥረ ቀንድል ናቸው
7👉7ቱ ሰማያት የሚባሉት
1 ድህረ አርያ /ከሰማያት ሰማያት
2 መንበረ መንግስት /መንበረ ብረሀን መንበረ ፀባዎት መንበረ ስበሀት
3 ሰማይ ውድድ /መንበረ መንግስት የተዘረጋበት
4 እየሩ ሳለም ሰማያዊት መንግስተ ሰማያት
5 እዮር
6 እራማ
7 ኤረር /የመላእክት ከተሞች ናቸው
8👉7ቱ አባቶች የሚባሉት
1የሰይምና የምድርም አባት ልኡል እግዚአብሔር
2 የንሰሀ አባት/የነፍስ አባት
3 ወላጅ አባት
4 የክርስትና አባት
5 የጡት አባትማለትም /ያልወለደውን እንደልጅ የሚያሳድግ
6 የስልጣን አባት /የአገር መሪ
7 የቀለም አባት በመንፈሳዊይም/ ሆነ በአለማዊ የሚያስተምር ናቸው
9👉7ቱ እኔ ነኝ
1 የህይወት እንጀራ እኔ ነኝ_____ ዮሐንስ 6÷35
2 እኔ የአለም ብረሀን ነኝ____ ዮሐንስ 8÷12
3 በሩ እኔነኝ___ ዮሐንስ 10÷ 9
4 መልካም እረኛ እኔነኝ_____ ዮሐንስ 10÷11
5 የትንሳኤ ህይወት እኔ ነኝ____ ዮሐንስ 11÷25
6 እኔ መንገድ እውነት ህይወት ነኝ_ ዮሐንስ 14÷ 6
7 እውነት የህይወት ግንድ እኔነኝ ዮሐንስ 15÷1
10👉7ቱ ጌታችን በመስቀል ላይ የተናገራቸው
1 አምላኬ አምላኬ ለን ተውከኝ ማቴ 27÷46
2 አባቶይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው_ ሉቃ 23÷34
3 እውነት እውነት እላችሆለሁ ዛሬ በገነት ከኔ ጋር ነህ። _ሉቃ 23÷43
4 አንችሴት እነሆት ልጅሽ እነሆት እናትህ_ ዮሐንድ 19÷26--27
5 ተጠማሁ____ ዮሐንስ 19÷30
6 አባቶይ ነፍሴን በእጅህ ስጥቻለሁ____ ሉቃ 23÷46 ና
7 ተፈፀሙ _ዮንሐስ 19÷30
11👉7ቱ የክርስቶስ ማንነት የሚመሰክሩ
1። የባህሪ አባት ምስክርነት ዮሐ 5=34÷37 8÷18
2 እራሱ ወልድ የክርስቶስ ምስክርነት_ ዮሐ 8 ~18~58
3 የመንፈስ ቅዱስ ምስክርምነት____ ዮሐ 15፦ 26 ÷16 ÷12
4 የሰራተኞቹ ምስክርነት____ ዮሐ 5÷36--10-- 25
5 የመፅሀፍ የቅዱ ምስክርነት____ ዮሐ 5÷39 ~46
6 የመጥምቁ ዮሀንስ ምስክርነት_ ዮሐ 1 ÷7--5--33
7 የተማሪዎቹ ምስክርነት ዮሐ 15÷27~ 19~35ናቸው
12 👉7ቱተአምራት ጌታችን በተሰቀለ ጊዜ
1 ፀሀይ ጨለመ
2 ጨረቃ ደም ለበሰ
3 ከዋከብት እረገፋ
4 አለቶች ተሰነጣጠቁ
5 መቀብሮች ተከፈቱ
6 ሙታን ተነሱ
7 የቤተ መቅደስ መጋረጃ ተቀደደ
#ይቀጥላል #ይቀጥላል #ይቀጥላል
#ሼር
http://t.me/orthodoxonly
Telegram
የተዋህዶ መዝሙር ፤ስብከትቶች፤ እና መጻሕፍት
ውድየተዋህዶ ልጆች ይህ ቻናል እኔም እናንተም ምንማርበት የበቃችሁ ለኛ ላልበቃነው የምታስተምሩበት ይሆን ዘንድ ተመኘሁ አምላክ የምንሰማው ጆሮና የምንናገረው አንደበት አስተዋይ ልቧና ያድ።
#የቀጠለ👇
13👉7ቱ የሚጠሉ ነገሮች
1 ትቢተኛ አይን
2 ሀሰተኛ ምላስ
3 የንፁሀን ደም የምታፈስእጅ
4 ክፍ ሀሳብ የሚያፈልቅ ልብ
5 ወዴ ክፍ ነገር የምትሮጥ እግር
6 በሀሰተኛ የምትመሰክር ሀሰተኛ ምላስ
7 በወንድም አማቾች መካከል ፀብን የሚፈጥር
14👉7 ቱ አብያተ ክርስቲያናት
1 የኤፌሶን ቤተ ክርስቲያን
2 የሰርሚኒልስ ቤተክርስቲያን
3 የኤርጋሞን ቤተ ክርስቲያን
4 የትያጥሮን ቤተ ክርስቲያን
5 የሰርድስ ቤተ ክርስቲያን
6 የፌልጵልያስ ቤተክርስቲያን
7 የሎዶቂያ ቤተክርስቲያን
15👉7ቱ እራሶች የሚባሉ
1 ሀሳቢመሲህ
2 ኢራቅ
3ግሪክ
4 ሜዶና
5 ግብፅ
6ጣሊያን
7 እስራኤል
16 👉12 የድንግል ማርያም ስሞች
1 ወላድተ አምላክ-----ማቴ 1÷21
3 የአምላክ እናት------ሉቃ 1÷40
4 ዘላለዉዊ ድንግል-----ህዝቄ 40÷2
5 ብሩክት----ሉቃ 1÷42
6 ብፅዕት---- ሉቃ 1÷49
7 የሁሉ እመቤት----መዝ 44÷9
8 የአለም ንግስት-----መዝ44÷9
9 የሰው ሁሉናት-------መዝ86 ÷5
10አማላጅ---------'ዮሐንስ 2
12 የድህነት አምላክ ናት-------መዝ 59÷4 ኢሳ 7÷1።
17👉7 የአደጋ ጊዜ የሚነበቡ
1 ሲከፍዎት ዮሐንስ 14
2 ሀጢአትሲሰሩ መዝሙር 51
3 ሲጨነቁ መቴወስ 6 19÷34
4 አደጋ ሲያጋጥመወት መዝሙር 19
5 እረፍትና ሰላም ሲያሻወት ማቴ 11 ÷25--30
6 ኪሰዎ ባዶ ሲሆንመዝሙር 37
7 ብቸኝነት ሲሰማዎት መዝሙር 23
18👉 6 ቱ ቃላተ ወንጌል
1 በወንድሙ ላይ በከንቱ የተቆጣ ሁሉ በፍርድ። ይፈረድበታል
2 ወዴ ሴት አይቶ የተመኛት በልቡ አመነዘረባት
3 ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ የተፈታችውንም የሚያገባ አመነዘረ
4 ፈፅማችሁ አትማሉ
5 ክፍውን በክፍ አትቃወሙ
6 ጠላታችሁን ውደዱ
19👉 4ቱ ወንጌላት የሚባሉት
1 የማቴዎስ
2 የማርቆስ
3 የሉቃስ
4 የዮሐንስ ናቸው
20👉5 የኦሪት ህግ የሚባሉት
1 ኦሪት ዘፍጥረት
2 ኦሪት ዘለላውያን
3 ኦሪት ዘፀአት
4 ኦሪት ዘውልቁ
5 ኦሪት ዘዳግም ናቸው
21👉 5 ቱ አእማደ ሚስጥራት የሚልሉት
1 ሚስጥረ ስላሴ
2 ሚስጥረ ስጋዊ
3 ሚስጥረ ጥምቀት
4 ሚስጥረ ቁርባን
5 ሚስጥረ ትንሳኤ ሙታን
22👉5ቱ ቅንዋተ መስቀል
1 ሳዶር
2 እላዶር
3 ዳናት
4 አደራ
5 ሮዳስ ናቸው
23👉 8ቱ የአብይ ፆም ሳምንት የሚባሉት
1 ዘወረዴ 5 ደብረ ዘይት
2 ቅድስት_ 6 ገብርሄር
3 ምኩራብ _ 7 ኒቆድሞስ
4 መፃጉኡ 8 ሆሳእና ትንሳኤ ፍሲካናቸው
24 👉8ቱማርያሞች የሚባሉት
1 የአሮን እህት ማርያም----- ዘፀአት 15 ÷20--21
2 የማርታ እህት ማርያም-----ሉቃስ 10÷ 38--39
3 የያእቆብ የዮሳ እህት ማርያም------ማርቶስ 15 ÷40--41--47
4 7 አጋንት የወጣላት መቅደላዊት ማርያም ----ሉቃስ 8 ÷2
5 የቅሎጳ ሚስት ማርያም ዮሐ ----19÷25
6 የዮሀንስ እናት ማርያም የሀዋርት ----ስራ12÷12
7 የሮሟ ክርስቲያን ማርያም----- ሮሜ 16÷16
8 የኖቴር ልጅ ማርያም ------1ኛ ዜና መዋእል 4÷17
25👉12ቱ ሀዋርያት
1 ጴጥሮ ስ--------- 7 ማቴወስ
2 እንድሪያስ------ 8 ቶማስ
3 ያእቆብ--------- 9 የእልፌወስ ልጅ ያእቆብ
4 ዮሐንስ-------- 10 ስሞኦን
5 ፌሊፓስ---- 11 የያእቆብ ወንድም ይሁዳ
6 በርተለሚወስ-----12 አሳልፎ የሰጠው ይሁዳ
26👉#10ቱ ትዕዛዛት
1ከኔ በቀር ሌሎች አማልግት አታምልክ
2የእግዚአብሔርን ስም በከንቱ አትጥራ
3 የስንበትን ቀን አክብር
4 አባትህንና እናትህን አክብር
5 አትግደል
6 አታመንዝር
7 አትስረቅ
8 በሐሰት አትመስክር
9 የባልንጀራህን ገንዘብ አትመኝ
10 ባልንጀራህን እንደ ራስህ አርገህ ውደድ
#ሼር
http://t.me/orthodoxonly
13👉7ቱ የሚጠሉ ነገሮች
1 ትቢተኛ አይን
2 ሀሰተኛ ምላስ
3 የንፁሀን ደም የምታፈስእጅ
4 ክፍ ሀሳብ የሚያፈልቅ ልብ
5 ወዴ ክፍ ነገር የምትሮጥ እግር
6 በሀሰተኛ የምትመሰክር ሀሰተኛ ምላስ
7 በወንድም አማቾች መካከል ፀብን የሚፈጥር
14👉7 ቱ አብያተ ክርስቲያናት
1 የኤፌሶን ቤተ ክርስቲያን
2 የሰርሚኒልስ ቤተክርስቲያን
3 የኤርጋሞን ቤተ ክርስቲያን
4 የትያጥሮን ቤተ ክርስቲያን
5 የሰርድስ ቤተ ክርስቲያን
6 የፌልጵልያስ ቤተክርስቲያን
7 የሎዶቂያ ቤተክርስቲያን
15👉7ቱ እራሶች የሚባሉ
1 ሀሳቢመሲህ
2 ኢራቅ
3ግሪክ
4 ሜዶና
5 ግብፅ
6ጣሊያን
7 እስራኤል
16 👉12 የድንግል ማርያም ስሞች
1 ወላድተ አምላክ-----ማቴ 1÷21
3 የአምላክ እናት------ሉቃ 1÷40
4 ዘላለዉዊ ድንግል-----ህዝቄ 40÷2
5 ብሩክት----ሉቃ 1÷42
6 ብፅዕት---- ሉቃ 1÷49
7 የሁሉ እመቤት----መዝ 44÷9
8 የአለም ንግስት-----መዝ44÷9
9 የሰው ሁሉናት-------መዝ86 ÷5
10አማላጅ---------'ዮሐንስ 2
12 የድህነት አምላክ ናት-------መዝ 59÷4 ኢሳ 7÷1።
17👉7 የአደጋ ጊዜ የሚነበቡ
1 ሲከፍዎት ዮሐንስ 14
2 ሀጢአትሲሰሩ መዝሙር 51
3 ሲጨነቁ መቴወስ 6 19÷34
4 አደጋ ሲያጋጥመወት መዝሙር 19
5 እረፍትና ሰላም ሲያሻወት ማቴ 11 ÷25--30
6 ኪሰዎ ባዶ ሲሆንመዝሙር 37
7 ብቸኝነት ሲሰማዎት መዝሙር 23
18👉 6 ቱ ቃላተ ወንጌል
1 በወንድሙ ላይ በከንቱ የተቆጣ ሁሉ በፍርድ። ይፈረድበታል
2 ወዴ ሴት አይቶ የተመኛት በልቡ አመነዘረባት
3 ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ የተፈታችውንም የሚያገባ አመነዘረ
4 ፈፅማችሁ አትማሉ
5 ክፍውን በክፍ አትቃወሙ
6 ጠላታችሁን ውደዱ
19👉 4ቱ ወንጌላት የሚባሉት
1 የማቴዎስ
2 የማርቆስ
3 የሉቃስ
4 የዮሐንስ ናቸው
20👉5 የኦሪት ህግ የሚባሉት
1 ኦሪት ዘፍጥረት
2 ኦሪት ዘለላውያን
3 ኦሪት ዘፀአት
4 ኦሪት ዘውልቁ
5 ኦሪት ዘዳግም ናቸው
21👉 5 ቱ አእማደ ሚስጥራት የሚልሉት
1 ሚስጥረ ስላሴ
2 ሚስጥረ ስጋዊ
3 ሚስጥረ ጥምቀት
4 ሚስጥረ ቁርባን
5 ሚስጥረ ትንሳኤ ሙታን
22👉5ቱ ቅንዋተ መስቀል
1 ሳዶር
2 እላዶር
3 ዳናት
4 አደራ
5 ሮዳስ ናቸው
23👉 8ቱ የአብይ ፆም ሳምንት የሚባሉት
1 ዘወረዴ 5 ደብረ ዘይት
2 ቅድስት_ 6 ገብርሄር
3 ምኩራብ _ 7 ኒቆድሞስ
4 መፃጉኡ 8 ሆሳእና ትንሳኤ ፍሲካናቸው
24 👉8ቱማርያሞች የሚባሉት
1 የአሮን እህት ማርያም----- ዘፀአት 15 ÷20--21
2 የማርታ እህት ማርያም-----ሉቃስ 10÷ 38--39
3 የያእቆብ የዮሳ እህት ማርያም------ማርቶስ 15 ÷40--41--47
4 7 አጋንት የወጣላት መቅደላዊት ማርያም ----ሉቃስ 8 ÷2
5 የቅሎጳ ሚስት ማርያም ዮሐ ----19÷25
6 የዮሀንስ እናት ማርያም የሀዋርት ----ስራ12÷12
7 የሮሟ ክርስቲያን ማርያም----- ሮሜ 16÷16
8 የኖቴር ልጅ ማርያም ------1ኛ ዜና መዋእል 4÷17
25👉12ቱ ሀዋርያት
1 ጴጥሮ ስ--------- 7 ማቴወስ
2 እንድሪያስ------ 8 ቶማስ
3 ያእቆብ--------- 9 የእልፌወስ ልጅ ያእቆብ
4 ዮሐንስ-------- 10 ስሞኦን
5 ፌሊፓስ---- 11 የያእቆብ ወንድም ይሁዳ
6 በርተለሚወስ-----12 አሳልፎ የሰጠው ይሁዳ
26👉#10ቱ ትዕዛዛት
1ከኔ በቀር ሌሎች አማልግት አታምልክ
2የእግዚአብሔርን ስም በከንቱ አትጥራ
3 የስንበትን ቀን አክብር
4 አባትህንና እናትህን አክብር
5 አትግደል
6 አታመንዝር
7 አትስረቅ
8 በሐሰት አትመስክር
9 የባልንጀራህን ገንዘብ አትመኝ
10 ባልንጀራህን እንደ ራስህ አርገህ ውደድ
#ሼር
http://t.me/orthodoxonly
Telegram
የተዋህዶ መዝሙር ፤ስብከትቶች፤ እና መጻሕፍት
ውድየተዋህዶ ልጆች ይህ ቻናል እኔም እናንተም ምንማርበት የበቃችሁ ለኛ ላልበቃነው የምታስተምሩበት ይሆን ዘንድ ተመኘሁ አምላክ የምንሰማው ጆሮና የምንናገረው አንደበት አስተዋይ ልቧና ያድ።
❤4👍2
https://t.me/Fias777_bot?start=r0606224415
ክፍያ ሳይኖረው የሚሰራ ድፍረት ውሳኔና ጊዜ ብቻ የሚጠይቅ ቦነስ ። ሞክሩ ካመናችሁ ሊንኩን በመንካት rigistered መሆን ከዛ start በማለት ወደ ስራ ...👊
https://t.me/Fias777_bot?start=r0606224415
ክፍያ ሳይኖረው የሚሰራ ድፍረት ውሳኔና ጊዜ ብቻ የሚጠይቅ ቦነስ ። ሞክሩ ካመናችሁ ሊንኩን በመንካት rigistered መሆን ከዛ start በማለት ወደ ስራ ...👊
https://t.me/Fias777_bot?start=r0606224415
#share_join
ስም ይፈልጋሉ?....ከዚህ ይመረጡ
1. ሆሴዕ - እግዚአብሔር ያድናል
2. ሐና - ጸጋ
3. ሔዋን - የሕያዋን ሁሉ እናት
4. ሕዝቅኤል - እግዚአብሔር ብርታትን ይሰጣል
5. ሕዝቅያስ - እግዚአብሔር ኃይል ነው
6. መልከ ጼዴቅ - የጽድቅ ንጉሥ
7. ሚልክያስ - መልእክተኛየ
8. ሚክያስ - እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው
9. ምናሴ - ማስረሻ
10. ሣራ - ልዕልት
11. ሩሐማ - ምህረት
12. ሮቤል - እነሆ ወንድ ልጅ
13. ሰሎሞን - ሰላማዊ
14. ሳሙኤል - አምላካዊ ስም (የአምላክ ስም)
15. ሳኦል - ከእግዚአብሔር የተለመነ
16. ሴዴቅያስ - የእግዚአብሔር ጽድቅ
17. ሶፎንያስ - እግዚአብሔር ሰውሯል
18. ቃዴስ - ቅዱስ
19. በርተለሜዎሰ - የተለሜዎስ ልጅ
20. በንያስ - እግዚአብሔር አዳነኝ
21. ባሮክ - ቡሩክ
22. ቤተልሔም - የእንጀራ ቤት
23. ቤተል - የእግዚአብሔር ቤት
24. ብንያም - የቀኝ እጄ ልጅ (የደቡብ ልጅ)
25. ቶማስ - መንታ
26. ናሆም - መጽናናት
27. ናታን - እግዚአብሔር ሰጥቷል
28. ንፍታሌም - የሚታገል
29. አልዓዛር - እግዚአብሔር ረድቷል
30. አማኑኤል - እግዚአብሔር ከእኛጋር
31. አርኤል - የእግዚአብሔር ምድጃ
32. አሴር - ደስተኛ
33. አስቴር - ኮኮብ
34. አብርሃም - ታላቅ አባት (የብዙዎች አባት)
35. አቤሴሎም - አባቴ ሰላም ነው
36. አቡ - አባት
37. አብዱዩ - የእግዚአብሔር አገልጋይ
38. አቢያ - እግዚአብሔር ወንድሜ ነው
39. ኢሳይያስ - እግዚአብሔር ደህንነት ነው
40. አቤኔዘር— እግዚአብሔር እረድቶኛል
41. ኢዩኤል - እግዚአብሔር አምላክ ነው
42. ኢያሱ - እግዚአብሔር አዳኝ ነው
43. ኢይዝራኤል - እግዚአብሔር ይዘራል
44. ኢዩሣፍጥ - እግዚአብሔር ፈርዷል
45. ኢዩራም - እግዚአብሔር ከፍ ከፍ አለ
46. ኢዩርብአም - ሕዝቡ እየበዛ ሄደ
47. ኢዮስያስ - እግዚአብሔር ይደግፋል
48. ኢዮአስ - እግዚአብሔር ሰጥቷል
49. ኢያቄም - እግዚአብሔር አቆመ
50. ኢዮአብ - እግዚአብሔር አባቴ ነው
51. ኢዮአታም - እግዚአብሔር ፍጹም ነው
52. ኢዮአካዝ - እግዚአብሔር ይዟል
53. ኤሊዔዘር - እግዚአብሔር ረዳቴ ነው
54. ኤልሳዕ - እግዚአብሔር ደህንነት ነው
55. ኤልያቄም - እግዚአብሔር ያስነሳል
56. ኤርምያስ - እግዚአብሔር ከፍ ያደርጋል
57. እስማኤል - እግዚአብሔር ይሰማል
58. ኬልቅያስ - እድል ፈንታየ እግዚአብሔር ነው
59. ኤድን - ደስታ
60. ኬብሮን - ኅብረት
61. ዘካርያስ - እግዚአብሔር ያስታውሳል
62. ይሳኮር - ዋጋየ
63. ይዲድያ - በእግዚአብሔር የተወደደ
64. ዮሐናን - እግዚአብሔር ጸጋ ሰጭ ነው
65. ዮናስ - ርግብ (የዋህ)
66. ዮናታን - እግዚአብሔር ሰጥቷል
67. ዮአኪን - እግዚአብሔር ያቆማል
68. የካብድ - እግዚአብሔር ክብር ነው
69. ዮዳሄ - እግዚአብሔር ያውቃል
70. ዮፍታሔ - እግዚአብሔር ይከፍታል
71. ጋድ - መልካም ዕድል
72. ጎዶልያስ - እግዚአብሔር ታላቅ ነው ::
https://t.me/orthodoxonly
ስም ይፈልጋሉ?....ከዚህ ይመረጡ
1. ሆሴዕ - እግዚአብሔር ያድናል
2. ሐና - ጸጋ
3. ሔዋን - የሕያዋን ሁሉ እናት
4. ሕዝቅኤል - እግዚአብሔር ብርታትን ይሰጣል
5. ሕዝቅያስ - እግዚአብሔር ኃይል ነው
6. መልከ ጼዴቅ - የጽድቅ ንጉሥ
7. ሚልክያስ - መልእክተኛየ
8. ሚክያስ - እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው
9. ምናሴ - ማስረሻ
10. ሣራ - ልዕልት
11. ሩሐማ - ምህረት
12. ሮቤል - እነሆ ወንድ ልጅ
13. ሰሎሞን - ሰላማዊ
14. ሳሙኤል - አምላካዊ ስም (የአምላክ ስም)
15. ሳኦል - ከእግዚአብሔር የተለመነ
16. ሴዴቅያስ - የእግዚአብሔር ጽድቅ
17. ሶፎንያስ - እግዚአብሔር ሰውሯል
18. ቃዴስ - ቅዱስ
19. በርተለሜዎሰ - የተለሜዎስ ልጅ
20. በንያስ - እግዚአብሔር አዳነኝ
21. ባሮክ - ቡሩክ
22. ቤተልሔም - የእንጀራ ቤት
23. ቤተል - የእግዚአብሔር ቤት
24. ብንያም - የቀኝ እጄ ልጅ (የደቡብ ልጅ)
25. ቶማስ - መንታ
26. ናሆም - መጽናናት
27. ናታን - እግዚአብሔር ሰጥቷል
28. ንፍታሌም - የሚታገል
29. አልዓዛር - እግዚአብሔር ረድቷል
30. አማኑኤል - እግዚአብሔር ከእኛጋር
31. አርኤል - የእግዚአብሔር ምድጃ
32. አሴር - ደስተኛ
33. አስቴር - ኮኮብ
34. አብርሃም - ታላቅ አባት (የብዙዎች አባት)
35. አቤሴሎም - አባቴ ሰላም ነው
36. አቡ - አባት
37. አብዱዩ - የእግዚአብሔር አገልጋይ
38. አቢያ - እግዚአብሔር ወንድሜ ነው
39. ኢሳይያስ - እግዚአብሔር ደህንነት ነው
40. አቤኔዘር— እግዚአብሔር እረድቶኛል
41. ኢዩኤል - እግዚአብሔር አምላክ ነው
42. ኢያሱ - እግዚአብሔር አዳኝ ነው
43. ኢይዝራኤል - እግዚአብሔር ይዘራል
44. ኢዩሣፍጥ - እግዚአብሔር ፈርዷል
45. ኢዩራም - እግዚአብሔር ከፍ ከፍ አለ
46. ኢዩርብአም - ሕዝቡ እየበዛ ሄደ
47. ኢዮስያስ - እግዚአብሔር ይደግፋል
48. ኢዮአስ - እግዚአብሔር ሰጥቷል
49. ኢያቄም - እግዚአብሔር አቆመ
50. ኢዮአብ - እግዚአብሔር አባቴ ነው
51. ኢዮአታም - እግዚአብሔር ፍጹም ነው
52. ኢዮአካዝ - እግዚአብሔር ይዟል
53. ኤሊዔዘር - እግዚአብሔር ረዳቴ ነው
54. ኤልሳዕ - እግዚአብሔር ደህንነት ነው
55. ኤልያቄም - እግዚአብሔር ያስነሳል
56. ኤርምያስ - እግዚአብሔር ከፍ ያደርጋል
57. እስማኤል - እግዚአብሔር ይሰማል
58. ኬልቅያስ - እድል ፈንታየ እግዚአብሔር ነው
59. ኤድን - ደስታ
60. ኬብሮን - ኅብረት
61. ዘካርያስ - እግዚአብሔር ያስታውሳል
62. ይሳኮር - ዋጋየ
63. ይዲድያ - በእግዚአብሔር የተወደደ
64. ዮሐናን - እግዚአብሔር ጸጋ ሰጭ ነው
65. ዮናስ - ርግብ (የዋህ)
66. ዮናታን - እግዚአብሔር ሰጥቷል
67. ዮአኪን - እግዚአብሔር ያቆማል
68. የካብድ - እግዚአብሔር ክብር ነው
69. ዮዳሄ - እግዚአብሔር ያውቃል
70. ዮፍታሔ - እግዚአብሔር ይከፍታል
71. ጋድ - መልካም ዕድል
72. ጎዶልያስ - እግዚአብሔር ታላቅ ነው ::
https://t.me/orthodoxonly
Telegram
የተዋህዶ መዝሙር ፤ስብከትቶች፤ እና መጻሕፍት
ውድየተዋህዶ ልጆች ይህ ቻናል እኔም እናንተም ምንማርበት የበቃችሁ ለኛ ላልበቃነው የምታስተምሩበት ይሆን ዘንድ ተመኘሁ አምላክ የምንሰማው ጆሮና የምንናገረው አንደበት አስተዋይ ልቧና ያድ።
❤3👍2
