#ገድሉታምራቱ
ገድሉ ታምራቱ እጅግ ብዙ ነው
ጣዖትን አዋርዶ የተሸለመው
የተዋህዶ ኮከብ ተክለ ሐዋርያ
አባ ተክለሃይማኖት ዘኢትዮጵያ
--አዝ
ዳግማዊ ዩሐንስ ጠፍር የታጠቀ
ፍፁም ባህታዊ ጠላት ያስጨነቀ
የፀጋ ዘአብ ፍሬ ዛፍ ሆኖ በቀለ
በደብረሊባኖስ መናኝ አስከተለ
--አዝ
ደካማ መስሏቸው በአንድ እግሩ ቢያዩት
ባለ ስድስት ክንፉ ተክልዬ የእኔ አባት
እርሱስ አንበሳ ነው ይናገር ደብረ አስቦ
ሌጊዮን ሲዋረድ እፍረት ተከናንቦ
--አዝ
ከካህናት መካከል ህሩይ ነው ተክልዬ
መጣሁ ከገዳምህ ልሳለምህ ብዬ
ኢትዮጵያዊው ቅዱስ አባ ተክለሃይማኖት
ወልድ ዋህድ ብለህ ምድሪቷን ቀደስካት
--አዝ
የባረከው ውሃ የረገጥከው መሬት
ጥላህ ያረፈበት ሆኗል ፀበል እምነት
ኑና ተመልከቱ ድውያን ሲፈቱ
ይሰብካል ተክልዬ ዛሬም እንደ ጥንቱ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
@orthodoxonly
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
ገድሉ ታምራቱ እጅግ ብዙ ነው
ጣዖትን አዋርዶ የተሸለመው
የተዋህዶ ኮከብ ተክለ ሐዋርያ
አባ ተክለሃይማኖት ዘኢትዮጵያ
--አዝ
ዳግማዊ ዩሐንስ ጠፍር የታጠቀ
ፍፁም ባህታዊ ጠላት ያስጨነቀ
የፀጋ ዘአብ ፍሬ ዛፍ ሆኖ በቀለ
በደብረሊባኖስ መናኝ አስከተለ
--አዝ
ደካማ መስሏቸው በአንድ እግሩ ቢያዩት
ባለ ስድስት ክንፉ ተክልዬ የእኔ አባት
እርሱስ አንበሳ ነው ይናገር ደብረ አስቦ
ሌጊዮን ሲዋረድ እፍረት ተከናንቦ
--አዝ
ከካህናት መካከል ህሩይ ነው ተክልዬ
መጣሁ ከገዳምህ ልሳለምህ ብዬ
ኢትዮጵያዊው ቅዱስ አባ ተክለሃይማኖት
ወልድ ዋህድ ብለህ ምድሪቷን ቀደስካት
--አዝ
የባረከው ውሃ የረገጥከው መሬት
ጥላህ ያረፈበት ሆኗል ፀበል እምነት
ኑና ተመልከቱ ድውያን ሲፈቱ
ይሰብካል ተክልዬ ዛሬም እንደ ጥንቱ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
@orthodoxonly
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
✥በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ✥
✥ጳጉሜ 3 ለሚከበረ ቅዱስ ሩፋኤል ለአመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን✥
አዘጋጅ በለጠ ከበደ(የጣፈጡ ልጅ)
✥ በየዓመቱ ጳጉሜ 3 የቅዱስ ሩፋኤል መልአክ ነው ፡፡ ቅዱስ ሩፋኤል የጦቢትን ዓይን ያበራና ወለተ ራጉኤልን ተቆራኝቷት ከነበረው ጋኔን ያላቀቃት መሆኑ በመጽሐፈ ጦቢት በስፋት ተገልጿል፡፡ ጦቢት በፋርስ ንጉሥ በስልምናሶር ዘመን የተማረከ ከነገደ ንፍታሌም የተወለደ ጽኑዕ እሥራኤላዊ ነው፡፡ እግዚአብሔር በስልምናሶር ፊት የመወደድን ግርማና ባለሟልነትን ስለ ሰጠው አለቃ አድርጎ ሾሞት ነበር፡፡ ለወገኖቹ ምጽዋት በመስጠት ሕገ ርትዕን በመሥራት የተጋ ሰው ነበር፡፡ ሐና የምትባል ሚስት አግብቶ አንድ ልጅ ወልዷል፡፡
✥ስልምናሶር ሞቶ ሰናክሬም በነገሠ ጊዜ ከሹመቱ ስለሻረው ደግሞ ወደ ምድያም መሔድ አልቻለም፡፡ ሣራ ወለተ ራጉኤል ከፍተኛ ችግር ደርሶባት ነበር፡፡ ችግሯም ሕፃናት ወልጄ ቤት ንብረት ይዤ እኖራለሁ በማለት ባል አገባች ነገር ግን በዚች ሴት አስማንድዮስ የሚባል ጋኔን አድሮ ያገባችውን ሰው ገደለባት ሌላም ባል ብታገባ ሞተባት እንደዚህ እየሆነ በጠቅላላ ሰባት ድረስ ያሉትን ባሎችን ገደለባት፡፡ የራጉኤል ልጅ ሣራ በዚህ ሁኔታ በኀዘን ተውጣ ስትኖር በነበረበት ጊዜ ጦቢት ሸምግሎ ስለ ነበር ልጁ ጦብያን ጠርቶ በዚህ ዓለም እስካለ ድረስ ሊሠራው የሚገባውን መንፈሳዊ ሥራ እንዲሠራ በጥብቅ ከመከረው በኋላ በመጨረሻ ልጄ እኔ ሳልሞት የኑሮ ጓደኛህን ፈልግ፣ ስትፈልግም ዕወቅበት፣ እኛ የአብርሃም የይስሐቅና የያዕቆብ ዘሮች ነን ስለዚህ ከእነርሱ ወገን የሆነችውን እንድታገባ ከዚህም ሌላ ከገባኤል ዘንድ በአደራ ያስቀመጥኩት ገንዘብ አለና እኔ በሕይወት እያለሁ ብታመጣው የተሻለ ነው አለው፡፡
✥ጦብያም ያባቱን ምክር ሁሉ በጽሞና ካዳመጠ በኋላ ‹አባባ የነገርከኝን ነገር ሁሉ በተቻለኝ መጠን እፈጽማለሁ ግን ከገባኤል ጋር ስላለው ገንዘብ እንዴት ለማምጣት እችላለሁ? ሀገሩን አላውቀውም› አለው፡፡ በዚህ ጊዜ ነገሩ አሳሳቢ ሆኖ ስላገኘው ጦቢት ልጁ ጦብያን ‹አብሮህ የሚሄድ ሰው እስቲ ፈልግ ምናልባት አብሮ የሚሄድ ጓደኛ ታገኝ ይሆናል ደመወዝም ሰጥተን ቢሆን ካንተ ጋር የሚሄድ አንድ ሰው ግድ ያስፈልግሃልና ሂድ ሰው ፈልግ› አለው፡፡ አብሮት የሚሄደው ሰው ለመፈለግም ቢሄድ አንድ መልካም ጐበዝ አገኘ ይኸውም መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤል ነው፡፡ጦብያ ግን መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤል መሆኑን ፈጽሞ አላወቀም ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ጦብያ መልአኩን ሰው መስሎ እንዳገኘው ‹የሜዶን ክፍል ወደ ምትሆነውና ራጌስ ወደ ምትባለው ሀገር ከእኔ ጋር ለመሄድ ትችላለህን የድካምህን ዋጋ የጠየቅኸውን ያህል እሰጥሃለሁ› ሲል ጠየቀው ቅዱስ ሩፋኤልም ‹እሺ ካንተ ጋር ለመሄድ ፈቃኛ ነኝ መንገዱንም ሆነ ሀገሩን በሚገባ አውቀዋለሁ ከገባኤል ቤት ብዙ ጊዜ ኑሬአለሁና› አለው፡፡
✥ ከዚህ በኋላ ጦብያ በል ከአባቴ ጋር ላስተዋውቅህ ብሎ ወደ አባቱ ወስዶ አስተዋወቀው ከእኔ ጋር የሚሄደው ሰው ይህ ነው በማለት ካስተዋወቀው በኋላ ጦቢትም ከወዴት እንደ መጣ ማን ተብሎ እንደሚጠራ ጠየቀው፡፡ መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤልም የታላቅ ወንድምህ ወገን ከመሆንም ሌላ ስሜም አዛርያስ ይባላል አለው፡፡ ጦቢ. 5.12 ፡፡ ጦቢትም የወንድሙ ዘመድ መሆኑን ከሰማ በኋላ ‹አንተስ ወንድሜ ነህ በል የልጄ የጦብያን ነገር አደራ ከሀገር ወጥቶ አያውቅምና እንዳይደነግጥ ደኅና አድርገህ እንድትይዝልኝ› ብሎ ስንቃቸውን አስይዞ ሸኛቸው፡፡ አዛርያስ /ቅዱስ ሩፋኤል/ በመንገድ ይመራው ነበር፡፡
✥በዚህም ቅዱስ ሩፋኤል ‹መራኄ ፍኖት› /መንገድ መሪ/ ይባላል፡፡ እነርሱ ሲሄዱ ውለው ማታ ጤግሮስ ከተባለው ታላቅ ወንዝ ደረሱና ከዚያም ለማደር ወሰኑ፡፡ በዚህ ጊዜ ከድካሙ ጽናት የተነሣ ጦብያ ሊታጠብ ወደ ወንዙ ወረደና ልብሱን አውልቆ መታጠብ ሲጀምር አንድ ዓሣ ሊውጠው ከባሕር ወጣ፡፡ ወዲያውም መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤል ጦብያን ያዘው ፤ ዓሣውን እንዳትለቀው አለው ፤ ጦቢያም ከዓሳው ጋር ግብ ግብ ገጥሞ እየጐተተ ወደ የብስ አወጣው ፡፡ከዚህ በኋላ ቅዱስ ሩፋኤል ጦብያን እንዲህ ሲል አዘዘው፡፡ ዓሣውን እረደው ጉበቱንና ሐሞቱን ተጠንቅቀህ ያዘው ሌላውን ግን ጠብሰን እንበላዋለን አለው፡፡ ጦብያም መልአኩ እንዳዘዘው ዓሣውን አርዶ ሐሞቱንና ጉበቱን ያዘ፣ ሌላውን ሥጋውን ግን ጠብሰው ራታቸው አደረጉት፡፡
✥ጦብያም ያንን የዓሣውን ጉበትና ሐሞት ለምን እንደሚያገለግል ለመረዳት ‹ይህን ያዘው ያልከኝ ለምንድን ነው?› ሲል ጠየቀው ቅዱስ ሩፋኤልም ጋኔን ያደረበት ሰው ሲገኝ ይህንን ከዕጣን ጋር ቢያጤሱበት ጋኔኑ ይለቃል ሲል መለሰለት፣፡ በዚህ ሁኔታ አንድ ባንድ ሲነጋገሩ ከቆዩ በኋላ መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤል ጦብያን ‹ዛሬ ከራጉኤል ቤት እናድራለን፡፡ እርሱ ዘመድህ ነው፡፡ የእርሱም ልጅ ሣራ የምትባል ቆንጆ ልጅ አለችው፡፡ እሷን ለሚስትነት ይሰጥህ ዘንድ ለራጉኤል እነግርልሃለሁ› አለው፡፡ ጦብያም ‹ያች ልጅ ከዚህ በፊት ሰባት ሰዎች እንዳገቧትና ሰባቱም ባገቧት ሌሊት ደርቀው /ሞተው/ እንደሚያድሩ ሰምቻለሁ፡፡
✥ጳጉሜ 3 ለሚከበረ ቅዱስ ሩፋኤል ለአመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን✥
አዘጋጅ በለጠ ከበደ(የጣፈጡ ልጅ)
✥ በየዓመቱ ጳጉሜ 3 የቅዱስ ሩፋኤል መልአክ ነው ፡፡ ቅዱስ ሩፋኤል የጦቢትን ዓይን ያበራና ወለተ ራጉኤልን ተቆራኝቷት ከነበረው ጋኔን ያላቀቃት መሆኑ በመጽሐፈ ጦቢት በስፋት ተገልጿል፡፡ ጦቢት በፋርስ ንጉሥ በስልምናሶር ዘመን የተማረከ ከነገደ ንፍታሌም የተወለደ ጽኑዕ እሥራኤላዊ ነው፡፡ እግዚአብሔር በስልምናሶር ፊት የመወደድን ግርማና ባለሟልነትን ስለ ሰጠው አለቃ አድርጎ ሾሞት ነበር፡፡ ለወገኖቹ ምጽዋት በመስጠት ሕገ ርትዕን በመሥራት የተጋ ሰው ነበር፡፡ ሐና የምትባል ሚስት አግብቶ አንድ ልጅ ወልዷል፡፡
✥ስልምናሶር ሞቶ ሰናክሬም በነገሠ ጊዜ ከሹመቱ ስለሻረው ደግሞ ወደ ምድያም መሔድ አልቻለም፡፡ ሣራ ወለተ ራጉኤል ከፍተኛ ችግር ደርሶባት ነበር፡፡ ችግሯም ሕፃናት ወልጄ ቤት ንብረት ይዤ እኖራለሁ በማለት ባል አገባች ነገር ግን በዚች ሴት አስማንድዮስ የሚባል ጋኔን አድሮ ያገባችውን ሰው ገደለባት ሌላም ባል ብታገባ ሞተባት እንደዚህ እየሆነ በጠቅላላ ሰባት ድረስ ያሉትን ባሎችን ገደለባት፡፡ የራጉኤል ልጅ ሣራ በዚህ ሁኔታ በኀዘን ተውጣ ስትኖር በነበረበት ጊዜ ጦቢት ሸምግሎ ስለ ነበር ልጁ ጦብያን ጠርቶ በዚህ ዓለም እስካለ ድረስ ሊሠራው የሚገባውን መንፈሳዊ ሥራ እንዲሠራ በጥብቅ ከመከረው በኋላ በመጨረሻ ልጄ እኔ ሳልሞት የኑሮ ጓደኛህን ፈልግ፣ ስትፈልግም ዕወቅበት፣ እኛ የአብርሃም የይስሐቅና የያዕቆብ ዘሮች ነን ስለዚህ ከእነርሱ ወገን የሆነችውን እንድታገባ ከዚህም ሌላ ከገባኤል ዘንድ በአደራ ያስቀመጥኩት ገንዘብ አለና እኔ በሕይወት እያለሁ ብታመጣው የተሻለ ነው አለው፡፡
✥ጦብያም ያባቱን ምክር ሁሉ በጽሞና ካዳመጠ በኋላ ‹አባባ የነገርከኝን ነገር ሁሉ በተቻለኝ መጠን እፈጽማለሁ ግን ከገባኤል ጋር ስላለው ገንዘብ እንዴት ለማምጣት እችላለሁ? ሀገሩን አላውቀውም› አለው፡፡ በዚህ ጊዜ ነገሩ አሳሳቢ ሆኖ ስላገኘው ጦቢት ልጁ ጦብያን ‹አብሮህ የሚሄድ ሰው እስቲ ፈልግ ምናልባት አብሮ የሚሄድ ጓደኛ ታገኝ ይሆናል ደመወዝም ሰጥተን ቢሆን ካንተ ጋር የሚሄድ አንድ ሰው ግድ ያስፈልግሃልና ሂድ ሰው ፈልግ› አለው፡፡ አብሮት የሚሄደው ሰው ለመፈለግም ቢሄድ አንድ መልካም ጐበዝ አገኘ ይኸውም መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤል ነው፡፡ጦብያ ግን መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤል መሆኑን ፈጽሞ አላወቀም ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ጦብያ መልአኩን ሰው መስሎ እንዳገኘው ‹የሜዶን ክፍል ወደ ምትሆነውና ራጌስ ወደ ምትባለው ሀገር ከእኔ ጋር ለመሄድ ትችላለህን የድካምህን ዋጋ የጠየቅኸውን ያህል እሰጥሃለሁ› ሲል ጠየቀው ቅዱስ ሩፋኤልም ‹እሺ ካንተ ጋር ለመሄድ ፈቃኛ ነኝ መንገዱንም ሆነ ሀገሩን በሚገባ አውቀዋለሁ ከገባኤል ቤት ብዙ ጊዜ ኑሬአለሁና› አለው፡፡
✥ ከዚህ በኋላ ጦብያ በል ከአባቴ ጋር ላስተዋውቅህ ብሎ ወደ አባቱ ወስዶ አስተዋወቀው ከእኔ ጋር የሚሄደው ሰው ይህ ነው በማለት ካስተዋወቀው በኋላ ጦቢትም ከወዴት እንደ መጣ ማን ተብሎ እንደሚጠራ ጠየቀው፡፡ መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤልም የታላቅ ወንድምህ ወገን ከመሆንም ሌላ ስሜም አዛርያስ ይባላል አለው፡፡ ጦቢ. 5.12 ፡፡ ጦቢትም የወንድሙ ዘመድ መሆኑን ከሰማ በኋላ ‹አንተስ ወንድሜ ነህ በል የልጄ የጦብያን ነገር አደራ ከሀገር ወጥቶ አያውቅምና እንዳይደነግጥ ደኅና አድርገህ እንድትይዝልኝ› ብሎ ስንቃቸውን አስይዞ ሸኛቸው፡፡ አዛርያስ /ቅዱስ ሩፋኤል/ በመንገድ ይመራው ነበር፡፡
✥በዚህም ቅዱስ ሩፋኤል ‹መራኄ ፍኖት› /መንገድ መሪ/ ይባላል፡፡ እነርሱ ሲሄዱ ውለው ማታ ጤግሮስ ከተባለው ታላቅ ወንዝ ደረሱና ከዚያም ለማደር ወሰኑ፡፡ በዚህ ጊዜ ከድካሙ ጽናት የተነሣ ጦብያ ሊታጠብ ወደ ወንዙ ወረደና ልብሱን አውልቆ መታጠብ ሲጀምር አንድ ዓሣ ሊውጠው ከባሕር ወጣ፡፡ ወዲያውም መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤል ጦብያን ያዘው ፤ ዓሣውን እንዳትለቀው አለው ፤ ጦቢያም ከዓሳው ጋር ግብ ግብ ገጥሞ እየጐተተ ወደ የብስ አወጣው ፡፡ከዚህ በኋላ ቅዱስ ሩፋኤል ጦብያን እንዲህ ሲል አዘዘው፡፡ ዓሣውን እረደው ጉበቱንና ሐሞቱን ተጠንቅቀህ ያዘው ሌላውን ግን ጠብሰን እንበላዋለን አለው፡፡ ጦብያም መልአኩ እንዳዘዘው ዓሣውን አርዶ ሐሞቱንና ጉበቱን ያዘ፣ ሌላውን ሥጋውን ግን ጠብሰው ራታቸው አደረጉት፡፡
✥ጦብያም ያንን የዓሣውን ጉበትና ሐሞት ለምን እንደሚያገለግል ለመረዳት ‹ይህን ያዘው ያልከኝ ለምንድን ነው?› ሲል ጠየቀው ቅዱስ ሩፋኤልም ጋኔን ያደረበት ሰው ሲገኝ ይህንን ከዕጣን ጋር ቢያጤሱበት ጋኔኑ ይለቃል ሲል መለሰለት፣፡ በዚህ ሁኔታ አንድ ባንድ ሲነጋገሩ ከቆዩ በኋላ መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤል ጦብያን ‹ዛሬ ከራጉኤል ቤት እናድራለን፡፡ እርሱ ዘመድህ ነው፡፡ የእርሱም ልጅ ሣራ የምትባል ቆንጆ ልጅ አለችው፡፡ እሷን ለሚስትነት ይሰጥህ ዘንድ ለራጉኤል እነግርልሃለሁ› አለው፡፡ ጦብያም ‹ያች ልጅ ከዚህ በፊት ሰባት ሰዎች እንዳገቧትና ሰባቱም ባገቧት ሌሊት ደርቀው /ሞተው/ እንደሚያድሩ ሰምቻለሁ፡፡
✥ስለዚህ እኔ ላባቴና ለእናቴ አንድ ልጅ ነኝ እርስዋን አግብቼ ከዚህ በፊት እንዳገቧት ሰዎች እኔም የሞትኩ እንደሆነ አባቴንና እናቴን የሚረዳቸው የለም ቢሞቱም የሚቀብራቸው አያገኙምና እፈራለሁ› አለው፡፡ መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤል ግን ‹አባትህ ከዘመዶችህ ወገን ካልሆኑ በስተቀር ሌላ ሴት እንዳታገባ ሲል የነገረህን ረሳኸውን? በል ሰባት ባሎቿ ሙተውባታል ስለምትለው እኔ መድኃኒቱን አሳይሃለሁ ፤ አይዞህ አትፍራ አትሞትም የዓሣውን ሐሞትና ጉበቱን ለምን መሰለህ ያዘው ያልኩህ ? እንግዲህ ሐሞቱንና ጉበቱን ከዕጣን ጋር ጨምረህ ስታጤስበት በሣራ አድሮ የነበረው አስማንድዮስ የተባለው ጋኔን ወጥቶ ይሄዳል ፈጽሞም ወደ እርሷ በገባህም ጊዜ ሁለታችሁ ይቅር ባይ ወደ ሆነው እግዚአብሔር ጸልዩ እርሷም የተዘጋጀች ናት፡፡ ከእኛ ጋርም ወደ ሀገርህ ይዘናት እንሄዳለን› አለው፡፡ ጦብያም ይህንን ቃል በሰማ ጊዜ ደስ አለውና ከእርሷ በስተቀር ሌላ እንዳያገባ በሙሉ አሳቡ ወሰነ፡፡ ከዚህ በኋላ ወደ ራጉኤል ቤት እንደ ደረሱ ሣራ በደስታ ተቀበለቻቸው የሣራ አባትም ጦብያን ገና እንዳለው ሚስቱ አድናን ‹ይህ ልጅ የእኔ ዘመድ ጦቢትን ይመስላል› አላት ከዚያም ጋር አያይዞ ‹ልጆች ከየት ሀገር መጣችሁ?› አላቸው፡፡ እነሱም ‹ከነነዌ ሀገር ነው የመጣን› አሉት፡፡ ‹ከዚያም ሀገር ጦቢት የሚባል ወንድም ነበረኝ ታውቁት ይሆን?› ሲል ጠየቃቸው፡፡ በዚህ ጊዜ ጦቢያ አባቱን ሲጠራለት ‹እናውቀዋለን፡፡
✥ እኔም ራሴ የጦቢት ልጅ ነኝ› አለው፡፡ ከዚያ በኋላ ራጉኤል ‹የወንድሜ ልጅ ነህን?› ብለ እቅፍ አድርጐ ሳመው፡፡ አድናም ሳመችውና ሁሉም ተያይዘው የናፍቆት ልቅሶ ተላቀሱ፡፡ ከወንድሙ እንደ መጡም ሲገነዘብ በግ አርዶ በጥሩ ሁኔታ ጋበዛቸው፡፡ ትም ከበሉ በኋላ ጦብያ ቅዱስ ሩፋኤል በመንገድ የነገረውን በልቡ ሲያወጣ ሲያወርድ ስለ ዋለ ቅዱስ ሩፋኤልን ያንን በመንገድ የነገርከኝን አሁን ፈጽምልኝ ሲለው ሰምቶ ስለ ልጅቷ መሆኑን ስለ ገባው ራጉኤል ጦብያን ‹ልጄ ይህች ልጅ ላንተ የምትገባ ናት ሰጥቸሃለሁ አይዞህ አትጠራጠር አሁንም ብላ ጠጣ ለዛሬም ደስ ይበልህ አለውና ሣራ ካለችበት የጫጉላ ቤት አግብተው ዘጉት፡፡ ጦብያም ሣራን በይ እኅቴ ኑሮዋችን እንዲቃናልንና ጋብቻችን እንዲባረክልን አስቀድመን ወደ ፈጣሪያችን ጸሎት እናድርግ› አላትና አብረው ጸሎት ካደረጉ በኋላ ያንንየያዘውንና የዓሣ ጉበትና ሐሞት ከዕጣን ውስጥ ከተተው ፡፡
✥ በመጨረሻም ከጦብያ ጋር ሄዶ የነበረው መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤልን የድካሙን ዋጋ ገንዘብ ለመስጠት ጠሩት እርሱ ግን ጦቢትንና ጦብያን ‹ፈጣሪያችሁን አመስግኑ እናንተ እስከ ዛሬ ድረስ ከየት እንደመጣሁ ማን እንደ ሆንኩ አላወቃችሁኝም፡፡ የእግዚአብሔር ምሥጢር ግን በክብር ሊገለጥ ይገባል እንጂ ሊሰውሩት ስለማይገባ የእኔን ተፈጥሮና ስም ልነግራችሁ እፈልጋለሁ ተፈጥሮዬ መልአክ ነኝ፣ ሥራዬም የቅዱሳንን ጸሎት ከሚያሳርጉ ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት አንዱ እኔ ሩፋኤል ነኝ› ሲል ገለጠላቸው፡፡
✥ እነርሱም ወድቀው የአክብሮት ስግደት ሰገዱለት፡፡ የአባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርንም አመሰገኑት፡፡ /መጽ. ጦቢት/፡፡ ስለዚህ እንግዶችን መቀበል አንርሳ፡፡ በዚህም ምክንያት አንዳንዶች ሳያውቁ የመላእክትን እንግድነት ተቀብለዋልና፡፡ ዕብ. 13.1-2 ፡፡ ጦቢት ከእህሉ ከፍሎ ለተራበ የሚያበላ ከልብሱ ለተራቆተ ሰው የሚያለብስ እግዚአብሔርን ዘወትር የሚያመሰግን ለወገኖቹ የሚራራ አሥራት በኩራት የሚያወጣ ሰው ነበር፡፡ በመሆኑም በሥራው ሁሉ እንዲረዳው በችግሩ ጊዜ እንዲያጸናው ቅዱስ ሩፋኤል ተልኮለታል፡፡
✥ እኛም በሕይወታችን የጐደለብንን ነገር እንዲሞላልን ጐዳናችንን እንዲያስተካክልልን ከክፉ ጋኔን እንዲጠብቀን አምላክ ቅዱስ ሩፋኤል ተለመነን ቅዱስ ሩፋኤልንም አማልደን ማለትን ገንዘብ እናድርግ፡፡ ጳጉሜ የዘመን መሸጋገሪያ እንደ ሆነች ዕለተ ምጽአትም ወደ እግዚአብሔር መንግሥት የምንሸጋገርባት ስለሆነች ከወዲሁ የቅዱስ ሩፋኤልን የመታሰቢያ በዓሉን ስናከብር በአማላጅነቱ ከቅዱሳን ኅብረት እንዲደምረን በንስሐ ታጥበን ደጅ ልንጠና ይገባል፡፡
✥ዳግመኛ በዛሬዋ ቀን የኢትዮጰያ መመኪያ ሊቅ፤ጻድቅ፤ሐዋርያና ጀግና ንጉስ፤እመቤታችን የምትወደው ዘወትር የምታነጋግረው አባት አጼ ዘርአ ያዕቆብ የዕረፍት ቀኑ ነው ።ይህ አባት ከሁሉም በላይ የምንመካባት ትውልድ የሚድንባት የዳነባት የጻድቃኔ ማርያምን ታቦት ከግብጽ ደብረ ምጥማቅ ይዞልን የመጣ አባት ነው።በዘመኑ የተነሱትን የተለያዩ መናፍቃንንም ድል ነስቶ አሳፍሯል፤ በተለይም ለእመቤታችንና ለመስቀል ስግደት አይገባም ብለው የተነሱትን ደቂቀ እስጢፋኖስ ከሊቃ...ውንት ጋር አከራክሮ ከረታቸው በኃላ በዚያ ቦታ ላይ ታላቅ የብርሃን አምድ ቆሞ ታይቷል፤ ይህንንም ብርሃን ከሩቅ አገር ድረስ እየመጡ ይመለከቱት ነበር በዚህም ቦታው ደብረ ብርሃን ተብሎ ተጠርቷል፤ ሰሜን ሸዋ ውስጥ የሚገኝ ነው።አጼ ዘርአ ያዕቆብ ትውልድ የሚማርባቸው መጽሀፈ ምእላድ ፤ መጽሀፈ ብርሃን የመሳሰሉ ጣፋጭ መጽሐፍትን የጻፈ ሲሆን ከአባታች ሆይ ቀጥሎ ያለውን የእመቤታችንን ምስጋና ''በመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ'' የሚለውን ጸሎት የደረሰ አባት ነው፤የጻፋቸው መጽሐፍት ዛሬም ድረስ ቤተክህነት በሚገኘው ላይብራሪ ይገኛሉ። ከቅዱስ ሩፋኤልና ከአባታችን ዘርአ ያዕቆብ በረከት ያደለን።
🌼 መልካም አዲስ ዓመት 🌼
╔✞═┉✽🌹✥🌹✽┉═✞╗
❀#መልካም_የበረከት_ዓመት❀
╚✞═┉✽🌹✥🌹✽┉═✞╝
የተሣተውን ፤ የተረሳው፤ የተገደፈውን፤ የነጠፈውን በቀና መንፈስ አቃንታቹ አንብቡት🙏🙏🙏
በቴሌ ግራም
👉t.me/orthodoxonly
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
✥ እኔም ራሴ የጦቢት ልጅ ነኝ› አለው፡፡ ከዚያ በኋላ ራጉኤል ‹የወንድሜ ልጅ ነህን?› ብለ እቅፍ አድርጐ ሳመው፡፡ አድናም ሳመችውና ሁሉም ተያይዘው የናፍቆት ልቅሶ ተላቀሱ፡፡ ከወንድሙ እንደ መጡም ሲገነዘብ በግ አርዶ በጥሩ ሁኔታ ጋበዛቸው፡፡ ትም ከበሉ በኋላ ጦብያ ቅዱስ ሩፋኤል በመንገድ የነገረውን በልቡ ሲያወጣ ሲያወርድ ስለ ዋለ ቅዱስ ሩፋኤልን ያንን በመንገድ የነገርከኝን አሁን ፈጽምልኝ ሲለው ሰምቶ ስለ ልጅቷ መሆኑን ስለ ገባው ራጉኤል ጦብያን ‹ልጄ ይህች ልጅ ላንተ የምትገባ ናት ሰጥቸሃለሁ አይዞህ አትጠራጠር አሁንም ብላ ጠጣ ለዛሬም ደስ ይበልህ አለውና ሣራ ካለችበት የጫጉላ ቤት አግብተው ዘጉት፡፡ ጦብያም ሣራን በይ እኅቴ ኑሮዋችን እንዲቃናልንና ጋብቻችን እንዲባረክልን አስቀድመን ወደ ፈጣሪያችን ጸሎት እናድርግ› አላትና አብረው ጸሎት ካደረጉ በኋላ ያንንየያዘውንና የዓሣ ጉበትና ሐሞት ከዕጣን ውስጥ ከተተው ፡፡
✥ በመጨረሻም ከጦብያ ጋር ሄዶ የነበረው መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤልን የድካሙን ዋጋ ገንዘብ ለመስጠት ጠሩት እርሱ ግን ጦቢትንና ጦብያን ‹ፈጣሪያችሁን አመስግኑ እናንተ እስከ ዛሬ ድረስ ከየት እንደመጣሁ ማን እንደ ሆንኩ አላወቃችሁኝም፡፡ የእግዚአብሔር ምሥጢር ግን በክብር ሊገለጥ ይገባል እንጂ ሊሰውሩት ስለማይገባ የእኔን ተፈጥሮና ስም ልነግራችሁ እፈልጋለሁ ተፈጥሮዬ መልአክ ነኝ፣ ሥራዬም የቅዱሳንን ጸሎት ከሚያሳርጉ ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት አንዱ እኔ ሩፋኤል ነኝ› ሲል ገለጠላቸው፡፡
✥ እነርሱም ወድቀው የአክብሮት ስግደት ሰገዱለት፡፡ የአባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርንም አመሰገኑት፡፡ /መጽ. ጦቢት/፡፡ ስለዚህ እንግዶችን መቀበል አንርሳ፡፡ በዚህም ምክንያት አንዳንዶች ሳያውቁ የመላእክትን እንግድነት ተቀብለዋልና፡፡ ዕብ. 13.1-2 ፡፡ ጦቢት ከእህሉ ከፍሎ ለተራበ የሚያበላ ከልብሱ ለተራቆተ ሰው የሚያለብስ እግዚአብሔርን ዘወትር የሚያመሰግን ለወገኖቹ የሚራራ አሥራት በኩራት የሚያወጣ ሰው ነበር፡፡ በመሆኑም በሥራው ሁሉ እንዲረዳው በችግሩ ጊዜ እንዲያጸናው ቅዱስ ሩፋኤል ተልኮለታል፡፡
✥ እኛም በሕይወታችን የጐደለብንን ነገር እንዲሞላልን ጐዳናችንን እንዲያስተካክልልን ከክፉ ጋኔን እንዲጠብቀን አምላክ ቅዱስ ሩፋኤል ተለመነን ቅዱስ ሩፋኤልንም አማልደን ማለትን ገንዘብ እናድርግ፡፡ ጳጉሜ የዘመን መሸጋገሪያ እንደ ሆነች ዕለተ ምጽአትም ወደ እግዚአብሔር መንግሥት የምንሸጋገርባት ስለሆነች ከወዲሁ የቅዱስ ሩፋኤልን የመታሰቢያ በዓሉን ስናከብር በአማላጅነቱ ከቅዱሳን ኅብረት እንዲደምረን በንስሐ ታጥበን ደጅ ልንጠና ይገባል፡፡
✥ዳግመኛ በዛሬዋ ቀን የኢትዮጰያ መመኪያ ሊቅ፤ጻድቅ፤ሐዋርያና ጀግና ንጉስ፤እመቤታችን የምትወደው ዘወትር የምታነጋግረው አባት አጼ ዘርአ ያዕቆብ የዕረፍት ቀኑ ነው ።ይህ አባት ከሁሉም በላይ የምንመካባት ትውልድ የሚድንባት የዳነባት የጻድቃኔ ማርያምን ታቦት ከግብጽ ደብረ ምጥማቅ ይዞልን የመጣ አባት ነው።በዘመኑ የተነሱትን የተለያዩ መናፍቃንንም ድል ነስቶ አሳፍሯል፤ በተለይም ለእመቤታችንና ለመስቀል ስግደት አይገባም ብለው የተነሱትን ደቂቀ እስጢፋኖስ ከሊቃ...ውንት ጋር አከራክሮ ከረታቸው በኃላ በዚያ ቦታ ላይ ታላቅ የብርሃን አምድ ቆሞ ታይቷል፤ ይህንንም ብርሃን ከሩቅ አገር ድረስ እየመጡ ይመለከቱት ነበር በዚህም ቦታው ደብረ ብርሃን ተብሎ ተጠርቷል፤ ሰሜን ሸዋ ውስጥ የሚገኝ ነው።አጼ ዘርአ ያዕቆብ ትውልድ የሚማርባቸው መጽሀፈ ምእላድ ፤ መጽሀፈ ብርሃን የመሳሰሉ ጣፋጭ መጽሐፍትን የጻፈ ሲሆን ከአባታች ሆይ ቀጥሎ ያለውን የእመቤታችንን ምስጋና ''በመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ'' የሚለውን ጸሎት የደረሰ አባት ነው፤የጻፋቸው መጽሐፍት ዛሬም ድረስ ቤተክህነት በሚገኘው ላይብራሪ ይገኛሉ። ከቅዱስ ሩፋኤልና ከአባታችን ዘርአ ያዕቆብ በረከት ያደለን።
🌼 መልካም አዲስ ዓመት 🌼
╔✞═┉✽🌹✥🌹✽┉═✞╗
❀#መልካም_የበረከት_ዓመት❀
╚✞═┉✽🌹✥🌹✽┉═✞╝
የተሣተውን ፤ የተረሳው፤ የተገደፈውን፤ የነጠፈውን በቀና መንፈስ አቃንታቹ አንብቡት🙏🙏🙏
በቴሌ ግራም
👉t.me/orthodoxonly
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
#የራማው_ልዑል
ራማው ልዑል ገብርኤል /2/
ተመላለስ መሀላችን
ስምህን ጠርተን ነዓ ስንልህ/2/
ብርሃን ለባሽ እሳታዊው መልአክ
አንተ አማልደን ከመሐሪው አምላክ /2/
የምሥራች ነጋሪ ድንቅን ልደት አብሣሪ
የጽድቅ ፋና የድህነት ጎዳና /2/
ላመኑብህ ለተማጸኑብህ
ተጥኖ ደራሽ አለኝታቸው ነህ/2/
የአናንያ የአዛርያ የሚሳኤል ከለላቸው
ከእሳት ነበልባል ያዳንካቸው/2/
ምሰሶ ዐምዳችን መጠጊያችን
ቅዱስ ገብርኤል ከለላችን/2/
ዕለት ዕለት የምንማልድህ
ልጆችህን ይምራን መንፈስህ /2/
ራማው ልዑል ገብርኤል /2/
ተመላለስ መሀላችን
ስምህን ጠርተን ነዓ ስንልህ/2/
ብርሃን ለባሽ እሳታዊው መልአክ
አንተ አማልደን ከመሐሪው አምላክ /2/
የምሥራች ነጋሪ ድንቅን ልደት አብሣሪ
የጽድቅ ፋና የድህነት ጎዳና /2/
ላመኑብህ ለተማጸኑብህ
ተጥኖ ደራሽ አለኝታቸው ነህ/2/
የአናንያ የአዛርያ የሚሳኤል ከለላቸው
ከእሳት ነበልባል ያዳንካቸው/2/
ምሰሶ ዐምዳችን መጠጊያችን
ቅዱስ ገብርኤል ከለላችን/2/
ዕለት ዕለት የምንማልድህ
ልጆችህን ይምራን መንፈስህ /2/
👍1
መቶ_ሃያው_የክርስቶስ_ቤተሰቦች።
ሐዋርያት (፲፪/12 ናቸው)
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
*ሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስ (ስምዖን)
*ቅዱስ እንድርያስ (የጴጥሮስ ወንድም)
*ቅዱስ ያዕቆብ ወልደ ዘብዴዎስ
*ቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ዘብዴዎስ
*ቅዱስ ፊሊጶስ
*ቅዱስ በርተሎሜዎስ
*ቅዱስ ቶማስ ዘህንደኬ (ዲዲሞስ)
*ቅዱስ ማቴዎስ (ቀራጭ)
*ቅዱስ ያዕቆብ ወልደ እማትያስ
*ቅዱስ ታዴዎስ (ልብድዮስ)
*ቅዱስ ናትናኤል (ስምዖን ቀነናዊ)
*ቅዱስ ማትያስ
ቅዱሳን አርድእት (፸፪/72 ናቸው)
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
+ወንጌላዊው ማርቆስ
+ሊቀ ዲያቆናት እስጢፋኖስ
+ሐዋርያው ጳውሎስ
+ቅዱስ ጢሞቴዎስ (የጳውሎስ የመንፈስ ልጅ)
+ቅዱስ ሲላስ
+ቅዱስ በርናባስ
+ቅዱስ ቲቶ (የጳውሎስ የመንፈስ ልጅ)
+ቅዱስ ፊሊሞና (የጳውሎስ የመንፈስ ልጅ)
+ቅዱስ ቀሌምንጦስ
+ቅዱስ ዘኬዎስ
+ቅዱስ ቆርኔሌዎስ
+ቅዱስ ቴዎፍሎስ
+ቅዱስ ኤውዴዎስ
+ቅዱስ አግናቴዎስ
+ቅዱስ አናንያኖስ (ይሁዳ)
+ቅዱስ ማልኮስ (አድሊጦስ)
+ቅዱስ ኤሌናስ (ኢተኮስ)
+ቅዱስ አርሳጢስ (አርጣቦሉ)
+ቅዱስ አስተራቲዮስ (ሐናንያ)
+ቅዱስ አርስጦበሌስ
+ቅዱስ ጋይዮስ
+ቅዱስ አድማጥስ
+ቅዱስ ሉኪዮስ
+ቅዱስ ድዮናስዮስ
+ቅዱስ መርአንዮስ
+ቅዱስ አርክቦንዮስ
+ቅዱስ አናሲሞስ
+ቅዱስ ከርላዲስ
+ቅዱስ አኪላስ
+ቅዱስ ንኪትስ (ኢያሶን)
+ቅዱስ ቀርጶስ (ጢባርዮስ)
+ቅዱስ ክርስቶፎሮስ
+ቅዱስ ፊሊጶስ ካልዕ
+ቅዱስ ጰርኮሮስ
+ቅዱስ ኒቃሮና
+ቅዱስ ጢሞና
+ቅዱስ ጰርሚና
+ቅዱስ ኒቆላዎስ
+ወንጌላዊው ሉቃስ
+ቅዱስ ዮሴፍ
+ቅዱስ ኒቆዲሞስ
+ቅዱስ ያዕቆብ እሁሁ ለእግዚእነ
+ቅዱስ አብሮኮሮስ
+ቅዱስ ሮፎስ
+ቅዱስ እስክንድሮስ
+ቅዱስ ስልዋኖስ
+ቅዱስ ሳንቲኖስ
+ቅዱስ ኢዮስጦስ
+ቅዱስ አክዩቁ (አጋቦስ)
+ቅዱስ አፍሮዲጡ
+ቅዱስ አንሞስ
+ቅዱስ ገማልኤል
+ቅዱስ አንዲራኒቆስ
+ቅዱስ አናንያ
+ቅዱስ ድርሶቅላ
+ቅዱስ አቄላ
+ቅዱስ አጴንጤስ
+ቅዱስ አንደራኒቆስ
+ቅዱስ ዮልያል
+ቅዱስ ጰልያጦስ
+ቅዱስ መርማርያን
+ቅዱስ ኬፋ
+ቅዱስ ኡርባኖስ
+ቅዱስ ስጠክን
+ቅዱስ አጤሌን
+ቅዱስ አክሌምንጦስ
+ቅዱስ ሄሮድያኖስ
+ቅዱስ ጥርፌናስ
+ቅዱስ ጠርፌስ
+ቅዱስ አስከሪጦስ
+ቅዱስ ሉቅዮስ
+ቅዱስ ሱሲ
ቅዱሳት አንስት (፴፮/36 ናቸው)
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
*ቅድስት ኤልሳቤጥ
*ቅድስት ሐና
*ቅድስት ቤርዜዳን (ቤርስት)
*ቅድስት ማርና (መልቲዳን)
*ቅድስት ሰሎሜ
*ቅድስት ማርያም መግደላዊት
*ቅድስት ማርያም እንተ እፍረት (እህተ አልዓዛር)
*ቅድስት ሐና ነቢይት
*ቅድስት ማርያም እሞሙ ለደቂቀ ዘብዴዎስ
*ቅድስት ሲፍያ (በርበራ)
*ቅድስት ዮልያና (ዮና)
*ቅድስት ሶፍያ (መርኬዛ)
*ቅድስት አውጋንያ
*ቅድስት አርሴማ
*ቅድስት ዮስቲና
*ቅድስት ጤግላ
*ቅድስት አርኒ
*ቅድስት እሌኒ
*ቅድስት ኢዮጰራቅሊያ
*ቅድስት ቴዎክላ (አሞና)
*ቅድስት ቅድስት ጲስ
*ቅድስት አላጲስ
*ቅድስት አጋጲስ
*ቅድስት እርሶንያ
*ቅድስት ጲላግያ
*ቅድስት አንጦልያ
*ቅድስት አሞን (ማርያም
*ቅድስት ኢየሉጣ
*ቅድስት መሪና
*ማርታ እህተ አልዓዛር
*የማርቆስ እናት ማርያም
*ቅድስት ሣራ (ሶፍያ)
*ቅድስት ዮሐና (ዮላና)
*ቅድስት ሶስና ናቸው።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ ድንግል
ወለመስቀሉ ክቡር አሜን።
════◉❖◉════
ሐዋርያት (፲፪/12 ናቸው)
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
*ሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስ (ስምዖን)
*ቅዱስ እንድርያስ (የጴጥሮስ ወንድም)
*ቅዱስ ያዕቆብ ወልደ ዘብዴዎስ
*ቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ዘብዴዎስ
*ቅዱስ ፊሊጶስ
*ቅዱስ በርተሎሜዎስ
*ቅዱስ ቶማስ ዘህንደኬ (ዲዲሞስ)
*ቅዱስ ማቴዎስ (ቀራጭ)
*ቅዱስ ያዕቆብ ወልደ እማትያስ
*ቅዱስ ታዴዎስ (ልብድዮስ)
*ቅዱስ ናትናኤል (ስምዖን ቀነናዊ)
*ቅዱስ ማትያስ
ቅዱሳን አርድእት (፸፪/72 ናቸው)
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
+ወንጌላዊው ማርቆስ
+ሊቀ ዲያቆናት እስጢፋኖስ
+ሐዋርያው ጳውሎስ
+ቅዱስ ጢሞቴዎስ (የጳውሎስ የመንፈስ ልጅ)
+ቅዱስ ሲላስ
+ቅዱስ በርናባስ
+ቅዱስ ቲቶ (የጳውሎስ የመንፈስ ልጅ)
+ቅዱስ ፊሊሞና (የጳውሎስ የመንፈስ ልጅ)
+ቅዱስ ቀሌምንጦስ
+ቅዱስ ዘኬዎስ
+ቅዱስ ቆርኔሌዎስ
+ቅዱስ ቴዎፍሎስ
+ቅዱስ ኤውዴዎስ
+ቅዱስ አግናቴዎስ
+ቅዱስ አናንያኖስ (ይሁዳ)
+ቅዱስ ማልኮስ (አድሊጦስ)
+ቅዱስ ኤሌናስ (ኢተኮስ)
+ቅዱስ አርሳጢስ (አርጣቦሉ)
+ቅዱስ አስተራቲዮስ (ሐናንያ)
+ቅዱስ አርስጦበሌስ
+ቅዱስ ጋይዮስ
+ቅዱስ አድማጥስ
+ቅዱስ ሉኪዮስ
+ቅዱስ ድዮናስዮስ
+ቅዱስ መርአንዮስ
+ቅዱስ አርክቦንዮስ
+ቅዱስ አናሲሞስ
+ቅዱስ ከርላዲስ
+ቅዱስ አኪላስ
+ቅዱስ ንኪትስ (ኢያሶን)
+ቅዱስ ቀርጶስ (ጢባርዮስ)
+ቅዱስ ክርስቶፎሮስ
+ቅዱስ ፊሊጶስ ካልዕ
+ቅዱስ ጰርኮሮስ
+ቅዱስ ኒቃሮና
+ቅዱስ ጢሞና
+ቅዱስ ጰርሚና
+ቅዱስ ኒቆላዎስ
+ወንጌላዊው ሉቃስ
+ቅዱስ ዮሴፍ
+ቅዱስ ኒቆዲሞስ
+ቅዱስ ያዕቆብ እሁሁ ለእግዚእነ
+ቅዱስ አብሮኮሮስ
+ቅዱስ ሮፎስ
+ቅዱስ እስክንድሮስ
+ቅዱስ ስልዋኖስ
+ቅዱስ ሳንቲኖስ
+ቅዱስ ኢዮስጦስ
+ቅዱስ አክዩቁ (አጋቦስ)
+ቅዱስ አፍሮዲጡ
+ቅዱስ አንሞስ
+ቅዱስ ገማልኤል
+ቅዱስ አንዲራኒቆስ
+ቅዱስ አናንያ
+ቅዱስ ድርሶቅላ
+ቅዱስ አቄላ
+ቅዱስ አጴንጤስ
+ቅዱስ አንደራኒቆስ
+ቅዱስ ዮልያል
+ቅዱስ ጰልያጦስ
+ቅዱስ መርማርያን
+ቅዱስ ኬፋ
+ቅዱስ ኡርባኖስ
+ቅዱስ ስጠክን
+ቅዱስ አጤሌን
+ቅዱስ አክሌምንጦስ
+ቅዱስ ሄሮድያኖስ
+ቅዱስ ጥርፌናስ
+ቅዱስ ጠርፌስ
+ቅዱስ አስከሪጦስ
+ቅዱስ ሉቅዮስ
+ቅዱስ ሱሲ
ቅዱሳት አንስት (፴፮/36 ናቸው)
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
*ቅድስት ኤልሳቤጥ
*ቅድስት ሐና
*ቅድስት ቤርዜዳን (ቤርስት)
*ቅድስት ማርና (መልቲዳን)
*ቅድስት ሰሎሜ
*ቅድስት ማርያም መግደላዊት
*ቅድስት ማርያም እንተ እፍረት (እህተ አልዓዛር)
*ቅድስት ሐና ነቢይት
*ቅድስት ማርያም እሞሙ ለደቂቀ ዘብዴዎስ
*ቅድስት ሲፍያ (በርበራ)
*ቅድስት ዮልያና (ዮና)
*ቅድስት ሶፍያ (መርኬዛ)
*ቅድስት አውጋንያ
*ቅድስት አርሴማ
*ቅድስት ዮስቲና
*ቅድስት ጤግላ
*ቅድስት አርኒ
*ቅድስት እሌኒ
*ቅድስት ኢዮጰራቅሊያ
*ቅድስት ቴዎክላ (አሞና)
*ቅድስት ቅድስት ጲስ
*ቅድስት አላጲስ
*ቅድስት አጋጲስ
*ቅድስት እርሶንያ
*ቅድስት ጲላግያ
*ቅድስት አንጦልያ
*ቅድስት አሞን (ማርያም
*ቅድስት ኢየሉጣ
*ቅድስት መሪና
*ማርታ እህተ አልዓዛር
*የማርቆስ እናት ማርያም
*ቅድስት ሣራ (ሶፍያ)
*ቅድስት ዮሐና (ዮላና)
*ቅድስት ሶስና ናቸው።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ ድንግል
ወለመስቀሉ ክቡር አሜን።
════◉❖◉════
👍1
✝መልካም የ ልደት ባአል✝
ውድ የቻናላችን ተከታታዮች እንኩዋን ለጌታችችን ለመዳኒታችችን ለኢየሱስ ኽርስቶስ የልደት በኣል በሰላም አደረሰን አደረሳቹ በአሉ የሰላም የፍቅር የጤና የመተሳሰብ ይሁንላቹ !!!
🌹 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
መልካም የገና በዓል ውዱ/ዷ ጓደኛዬ።
✞ እንሆ፥ለሕዝቡ፡ዅሉ፡የሚኾን፡ታላቅ፡ደስታ፡የምሥራች፡እነግራችዃለኹና፡አትፍሩ፤ዛሬ፡በዳዊት፡ከተማ፡መድኀኒት፡ርሱም፡ክርስቶስ፡ጌታ፡የኾነ፡ተወልዶላችዃልና።✝
✞ሉቃ2:14 ✞
✞ሕፃን ተወልዶልናል ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል ስሙም ድንቅ መካር ሀያል አምላክ የዘላለም አባት የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል ✞
✞ት.ኢሳ 9.6✞
መልካም በዓል።
ውድ የቻናላችን ተከታታዮች እንኩዋን ለጌታችችን ለመዳኒታችችን ለኢየሱስ ኽርስቶስ የልደት በኣል በሰላም አደረሰን አደረሳቹ በአሉ የሰላም የፍቅር የጤና የመተሳሰብ ይሁንላቹ !!!
🌹 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
መልካም የገና በዓል ውዱ/ዷ ጓደኛዬ።
✞ እንሆ፥ለሕዝቡ፡ዅሉ፡የሚኾን፡ታላቅ፡ደስታ፡የምሥራች፡እነግራችዃለኹና፡አትፍሩ፤ዛሬ፡በዳዊት፡ከተማ፡መድኀኒት፡ርሱም፡ክርስቶስ፡ጌታ፡የኾነ፡ተወልዶላችዃልና።✝
✞ሉቃ2:14 ✞
✞ሕፃን ተወልዶልናል ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል ስሙም ድንቅ መካር ሀያል አምላክ የዘላለም አባት የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል ✞
✞ት.ኢሳ 9.6✞
መልካም በዓል።
ብጹእ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ የኢ/ኦ/ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትር
ያርክየኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች በሙሉ ይህንን ፕሮፋይል በማድረግ ከቅዱስ አባታችን ጎን መሆናችንን እናሳይ ጥላቶቻቸውን እናሳፍር።
ለኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ሼር
ያርክየኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች በሙሉ ይህንን ፕሮፋይል በማድረግ ከቅዱስ አባታችን ጎን መሆናችንን እናሳይ ጥላቶቻቸውን እናሳፍር።
ለኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ሼር
✥ማርያም ... ሆይ... ✥
የመለኮት ማደሪያ_ አንቺ ነሽ
እመ እግዚአብሔር _ አንቺ ነሽ
የዓለም እመቤት _ አንቺ ነሽ
የአርያም ንግሥት _ አንቺ ነሽ
የሀይማኖት መገኛ_ አንቺ ነሽ
የእምነት ማገር _ አንቺ ነሽ
የተዋይዶ ተስፋ _ አንቺ ነሽ
አማናዊት ፅዮን _ አንቺ ነሽ
የማትፈርስ መቅደስ _አንቺ ነሽ
ምስለ ፍቅር ወልዳ _ አንቺ ነሽ
የኖህ መርከብ _ አንቺ ነሽ
ቅድስተ ቅዱሳን _ አንቺ ነሽ
የነፍስ ስጦታ _ አንቺ ነሽ
የመስቀል ክብር _ አንቺ ነሽ
የልብ ትርታ _ አንቺ ነሽ
የምልጃ ቤት _ አንቺ ነሽ
ማህተብ ክራችን _ አንቺ ነሽ
እርሂት ልቦና _ አንቺ ነሽ
የአዲስ ኪዳን ብስራት አንቺ ነሽ
የፃድቃን እመቤት _ አንቺ ነሽ
የደህነት መርከብ _ አንቺ ነሽ
የኤልያስ መና _ አንቺ ነሽ
የመመኪያችን ዘውድ _ አንቺ ነሽ
ምክንያት ድህነት _ አንቺ ነሽ
እፀደብረ ሲና _ አንቺ ነሽ
የአሜናዳብ ሰረገላ _ አንቺ ነሽ
የወርቅ መሶብ _ አንቺ ነሽ
ድንኳን አብረሃም _ አንቺ ነሽ
የአሮን በትር _ አንቺ ነሽ
የዳዊት በገና _ አንቺ ነሽ
የያሬድ ውብ ዜማ _ አንቺ ነሽ
የኤፍሬም ውዳሴ _ አንቺ ነሽ
ስለዚህ ድንግል ማርያም ከፍጥረታት
ሁሉ ከፍ ከፍ እናደርግሻለን ልጅሽ
ይቅርታውንና ምህርቱን ያድለን ዘንድ ለምኝልን አሜን/፫/
https://t.me/orthodoxonly
የመለኮት ማደሪያ_ አንቺ ነሽ
እመ እግዚአብሔር _ አንቺ ነሽ
የዓለም እመቤት _ አንቺ ነሽ
የአርያም ንግሥት _ አንቺ ነሽ
የሀይማኖት መገኛ_ አንቺ ነሽ
የእምነት ማገር _ አንቺ ነሽ
የተዋይዶ ተስፋ _ አንቺ ነሽ
አማናዊት ፅዮን _ አንቺ ነሽ
የማትፈርስ መቅደስ _አንቺ ነሽ
ምስለ ፍቅር ወልዳ _ አንቺ ነሽ
የኖህ መርከብ _ አንቺ ነሽ
ቅድስተ ቅዱሳን _ አንቺ ነሽ
የነፍስ ስጦታ _ አንቺ ነሽ
የመስቀል ክብር _ አንቺ ነሽ
የልብ ትርታ _ አንቺ ነሽ
የምልጃ ቤት _ አንቺ ነሽ
ማህተብ ክራችን _ አንቺ ነሽ
እርሂት ልቦና _ አንቺ ነሽ
የአዲስ ኪዳን ብስራት አንቺ ነሽ
የፃድቃን እመቤት _ አንቺ ነሽ
የደህነት መርከብ _ አንቺ ነሽ
የኤልያስ መና _ አንቺ ነሽ
የመመኪያችን ዘውድ _ አንቺ ነሽ
ምክንያት ድህነት _ አንቺ ነሽ
እፀደብረ ሲና _ አንቺ ነሽ
የአሜናዳብ ሰረገላ _ አንቺ ነሽ
የወርቅ መሶብ _ አንቺ ነሽ
ድንኳን አብረሃም _ አንቺ ነሽ
የአሮን በትር _ አንቺ ነሽ
የዳዊት በገና _ አንቺ ነሽ
የያሬድ ውብ ዜማ _ አንቺ ነሽ
የኤፍሬም ውዳሴ _ አንቺ ነሽ
ስለዚህ ድንግል ማርያም ከፍጥረታት
ሁሉ ከፍ ከፍ እናደርግሻለን ልጅሽ
ይቅርታውንና ምህርቱን ያድለን ዘንድ ለምኝልን አሜን/፫/
https://t.me/orthodoxonly
Telegram
የተዋህዶ መዝሙር ፤ስብከትቶች፤ እና መጻሕፍት
ውድየተዋህዶ ልጆች ይህ ቻናል እኔም እናንተም ምንማርበት የበቃችሁ ለኛ ላልበቃነው የምታስተምሩበት ይሆን ዘንድ ተመኘሁ አምላክ የምንሰማው ጆሮና የምንናገረው አንደበት አስተዋይ ልቧና ያድ።
❤1
😊እኛማኢየሱስ ክርስቶስን እንዲህ እናምናለን እንታመንማለን
👉እርሱ የአለም ብርሀን ነው ዮሐ ፰፡፲፪
👉እርሱ ሕይወታችን እውነታችንና መንገዳችን ነው ዮሐ ፲፬፡፮
👉እርሱ ሰላማችን ነው ዮሐ ፲፬፡፳፯
👉እርሱ ትንሳኤያችን ነው ዮሐ ፲፩፡፳፭
👉እርሱ የህወታችን ውሀ ነው ዮሐ ፯፡፴፯
👉እርሱ ከሰማይ የወረደ የሕይወት እንጀራችን ነው ዮሐ ፮፡፶፩
👉እርሱ የጽድቅ በራችን ነው ዮሐ ፲፩፡፱
👉እርሱ ቸር እረኛችን ነው ዮሐ ፲፡፲፩
👉እርሱ የወይን ግንድ ነው ዮሐ ፲፭፡፭
👉እርሱ የጌቶች ጌታ የንጉሶችም ንጉሥ ነው ራዕይ ፲፯፡፲፬
👉እርሱ የአብርሃምና የይስሐቅ የያዕቆብም አምላክ ነው ሉቃ ፳፡፴፯
👉እርሱ እረፍታችን ነው ማቴ ፲፩፡፳፰
👉እርሱ ፍቅር ነው ፩ዮሐ ፬፡፰--
👉እርሱ የዋህ ነው ማቴ ፲፩፡፳፱
👉እርሱ ትሁት ነው ማቴ ፲፩፡፳፱
👉እርሱ የዓለምን ሀጢዓት ያስወገደ በግ ነው ዮሐ ፩፡፳፱
👉እርሱ የእኛ የበጎቹ በር ነው ዮሐ ፲፡፯
👉እርሱ ህማማችንን የተሸከመ አምላክ ነው ኢሳ ፶፫፡፭
👉እርሱ ስለብዙዎች ኃጢአት የተሰዋው ፍሪዳ ነው፤እርሱ መሥዋዕትን የሚያቀርብ፤መሥዋዕት ተቀባይም ነው ዕብ ፫፡፩
👉እርሱ ስለኛ መከራን የተቀበለ ስለኛም የራራልን ነው ፩ጴጥ ፬፡፩-፪
👉እርሱ ሙሽራ ነው፤እርሱ ራሱ ሙሽሪትም ነው ሉቃ ፭፡፴፬
👉እርሱ የሰርጉ ቤት ነው፤እርሱ ራሱ የሰርግ ቤቱ አሳላፊ ነው ማቴ ፱፡፲፭
👉እርሱ ገነት ነው፤እርሱ ራሱ የሕይወት ዛፍ ነው ራዕ ፲፪፡፲፬
👉እርሱ ሰማያዊ ኢየሩሳሌም ነው፤እርሱ ራሱ መቅደሳችንና ቅድስተ ቅዱሳናችን ነው
👉እርሱ ምግባችን ነው፤እርሱ ራሱ የሚመግበን መጋቢያችን ነው
👉እርሱ ሕያው የሆነ ህብስት ነው፤እርሱ ራሱ የደስታ ወይናችን ነው
👉እርሱ ዕንቋችን ነው፤እርሱ ራሱ መዛግብታችን ነው
👉እርሱ የጦር መሣሪያችን ነው፤እርሱ ራሱ ድል የሚነሣ ነው
👉እርሱ የቅዱሳን ህብረት ለሆነችው ቤተክርስቲያን ራስ ነው፤እርሱ መልካም የስንዴ ቅንጣት ነው
👉እርሱ የወይን እርሻችን ነው፤እርሱ ራሱ የእርሻው ባለቤት ነው
👉እርሱ ግርማችን ነው፤እርሱ እምነታችን ነው
👉እርሱ ሰርጋችን ነው፤እርሱ ራሱ የሰርግ ልብሳችን ነው
👉እርሱ የሕይወት መንገዳችን ነው፤እርሱ ራሱ በራችን ነው
👉እርሱ የጽድቅ ፀሐያችን ነው፤እርሱ ራሱ የነፍሳችን ብርሃን ነው
👉እርሱ ሞታችንን በሞቱ የገደለ ንጹህና ሀያል አምላክ ነው
👉እርሱ ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ አልፋና ኦሜጋ ነው
📖ኧረ እርሱ እግዚአብሔር ነው!
ምንተብሎ በየትኛው ቃል ይገላጻል?እርሱ ሁሉ ነገራችን ነው!እንደ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያናችን ትምህርት ከሄድን ገና ስለክርስቶስ ጫፉንም አልገለጽኩም!ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያናችን ከምታስተምረው ገና አንዱንም ገጽ ሙሉ አልገለጽኩም!
አንዳንድምስኪኖች እኛ
ሮሜ ፰፡፴፬ን
ዮሐ ፲፬፡፮ን
ዕብ ፯፡፳፬ን
፩ጢሞ ፪፡፭ን....ማንቀበልናማናምን ይመስላቸዋል!እኛ ከትርጉማቸው እንጂ ከቃሉ ችግር የለብንም!ኦርቶዶክስ የሆነ ሁሉ ከመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የማያምነው ቃል የለም!እኛ መጽሐፍ ቅዱስን የምናነበው የምናምነውን ለመፈለግ ሳይሆን የምናነበውን ለማመን ነው!ስለዚህ ከየትኛውም የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ጋር የምስኪኖች አተረጓጎም እንጂ ቃሉ አያጣላንም!
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
t.me/orthodoxonly
👉እርሱ የአለም ብርሀን ነው ዮሐ ፰፡፲፪
👉እርሱ ሕይወታችን እውነታችንና መንገዳችን ነው ዮሐ ፲፬፡፮
👉እርሱ ሰላማችን ነው ዮሐ ፲፬፡፳፯
👉እርሱ ትንሳኤያችን ነው ዮሐ ፲፩፡፳፭
👉እርሱ የህወታችን ውሀ ነው ዮሐ ፯፡፴፯
👉እርሱ ከሰማይ የወረደ የሕይወት እንጀራችን ነው ዮሐ ፮፡፶፩
👉እርሱ የጽድቅ በራችን ነው ዮሐ ፲፩፡፱
👉እርሱ ቸር እረኛችን ነው ዮሐ ፲፡፲፩
👉እርሱ የወይን ግንድ ነው ዮሐ ፲፭፡፭
👉እርሱ የጌቶች ጌታ የንጉሶችም ንጉሥ ነው ራዕይ ፲፯፡፲፬
👉እርሱ የአብርሃምና የይስሐቅ የያዕቆብም አምላክ ነው ሉቃ ፳፡፴፯
👉እርሱ እረፍታችን ነው ማቴ ፲፩፡፳፰
👉እርሱ ፍቅር ነው ፩ዮሐ ፬፡፰--
👉እርሱ የዋህ ነው ማቴ ፲፩፡፳፱
👉እርሱ ትሁት ነው ማቴ ፲፩፡፳፱
👉እርሱ የዓለምን ሀጢዓት ያስወገደ በግ ነው ዮሐ ፩፡፳፱
👉እርሱ የእኛ የበጎቹ በር ነው ዮሐ ፲፡፯
👉እርሱ ህማማችንን የተሸከመ አምላክ ነው ኢሳ ፶፫፡፭
👉እርሱ ስለብዙዎች ኃጢአት የተሰዋው ፍሪዳ ነው፤እርሱ መሥዋዕትን የሚያቀርብ፤መሥዋዕት ተቀባይም ነው ዕብ ፫፡፩
👉እርሱ ስለኛ መከራን የተቀበለ ስለኛም የራራልን ነው ፩ጴጥ ፬፡፩-፪
👉እርሱ ሙሽራ ነው፤እርሱ ራሱ ሙሽሪትም ነው ሉቃ ፭፡፴፬
👉እርሱ የሰርጉ ቤት ነው፤እርሱ ራሱ የሰርግ ቤቱ አሳላፊ ነው ማቴ ፱፡፲፭
👉እርሱ ገነት ነው፤እርሱ ራሱ የሕይወት ዛፍ ነው ራዕ ፲፪፡፲፬
👉እርሱ ሰማያዊ ኢየሩሳሌም ነው፤እርሱ ራሱ መቅደሳችንና ቅድስተ ቅዱሳናችን ነው
👉እርሱ ምግባችን ነው፤እርሱ ራሱ የሚመግበን መጋቢያችን ነው
👉እርሱ ሕያው የሆነ ህብስት ነው፤እርሱ ራሱ የደስታ ወይናችን ነው
👉እርሱ ዕንቋችን ነው፤እርሱ ራሱ መዛግብታችን ነው
👉እርሱ የጦር መሣሪያችን ነው፤እርሱ ራሱ ድል የሚነሣ ነው
👉እርሱ የቅዱሳን ህብረት ለሆነችው ቤተክርስቲያን ራስ ነው፤እርሱ መልካም የስንዴ ቅንጣት ነው
👉እርሱ የወይን እርሻችን ነው፤እርሱ ራሱ የእርሻው ባለቤት ነው
👉እርሱ ግርማችን ነው፤እርሱ እምነታችን ነው
👉እርሱ ሰርጋችን ነው፤እርሱ ራሱ የሰርግ ልብሳችን ነው
👉እርሱ የሕይወት መንገዳችን ነው፤እርሱ ራሱ በራችን ነው
👉እርሱ የጽድቅ ፀሐያችን ነው፤እርሱ ራሱ የነፍሳችን ብርሃን ነው
👉እርሱ ሞታችንን በሞቱ የገደለ ንጹህና ሀያል አምላክ ነው
👉እርሱ ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ አልፋና ኦሜጋ ነው
📖ኧረ እርሱ እግዚአብሔር ነው!
ምንተብሎ በየትኛው ቃል ይገላጻል?እርሱ ሁሉ ነገራችን ነው!እንደ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያናችን ትምህርት ከሄድን ገና ስለክርስቶስ ጫፉንም አልገለጽኩም!ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያናችን ከምታስተምረው ገና አንዱንም ገጽ ሙሉ አልገለጽኩም!
አንዳንድምስኪኖች እኛ
ሮሜ ፰፡፴፬ን
ዮሐ ፲፬፡፮ን
ዕብ ፯፡፳፬ን
፩ጢሞ ፪፡፭ን....ማንቀበልናማናምን ይመስላቸዋል!እኛ ከትርጉማቸው እንጂ ከቃሉ ችግር የለብንም!ኦርቶዶክስ የሆነ ሁሉ ከመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የማያምነው ቃል የለም!እኛ መጽሐፍ ቅዱስን የምናነበው የምናምነውን ለመፈለግ ሳይሆን የምናነበውን ለማመን ነው!ስለዚህ ከየትኛውም የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ጋር የምስኪኖች አተረጓጎም እንጂ ቃሉ አያጣላንም!
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
t.me/orthodoxonly
Telegram
የተዋህዶ መዝሙር ፤ስብከትቶች፤ እና መጻሕፍት
ውድየተዋህዶ ልጆች ይህ ቻናል እኔም እናንተም ምንማርበት የበቃችሁ ለኛ ላልበቃነው የምታስተምሩበት ይሆን ዘንድ ተመኘሁ አምላክ የምንሰማው ጆሮና የምንናገረው አንደበት አስተዋይ ልቧና ያድ።
#ይቀጥላል
💠አይለፉት ይጠቅሞታል #ቤተክርስቲያን
1 👉 እግዚአብሔር ስራውን ሰርቶ በ 7ኛው ቀን ፈፅሟል'
2 👉7ቱ ሊቃነ መላእክት የሚባሉት
1 ቅዱስ ሚካኤል
2 ቅዱስ ገብርኤል
3 ቅዱስ ኡራኤል
4 ቅዱስ እራጉኤል
5 ቅዱስ እሩፍኤል
6 ቅዱስ ፍኑኤል
7ቅዱስ ሳቁኤል
3 👉 7ቱ ኪዳናት የሚባሉት
1 ኪዳነ አዳም
2ኪዳነ ኖህ
3 ኪዳነ መልከ ፀድቅ
4 ኪዳነ አብረሀም
5ኪዳነ ሙሴ
6ኪዳነ ዳዊት
7ኪዳነ ምህረት ናቸው
4👉 7ቱ አፆማት የሚባሉት
1 የአብይ ፆም
2 የሀዋርያት ፆም
3 የፍልሰታ ፆም
4 ፆመ ነብያት
5 ፆመ ገሀድ
6 ፆመ ነነዎይ
7 ፆመ ድህነትናቸው
5 👉7ቱ የፀሎት ጊዜያት
1 ነገ ወይምጧት ወይም 12ሰአት
2 ሰለስቱ ሰአት ወይም ጧት 3ሰአት
3 6 ሰአት ወይም እኩለቀን
4 ከሰአት ወይም ከቀኑ 9 ሰአት
5 ሰርክ ወይም ከምሽቱ 11ሰአት
6 ንዋም ወይም ከምሽቱ 3 ሰአት
7 መንፈቀ ሌሊት ወይም ከሌሊቱ 6ሰአት
6👉7ቱ ሚስጥራተ ቤተክርስቲያን የሚባሉት
1ሚስጥረ ጥምቀት
2ሚስጥረ ሜሮን
3ሚስጥረ ቁርባን
4ሚስጥረ ክህነት
5ሚስጥረ ተክሊል
6ሚስጥረ ንሰሀ
7ሚስጥረ ቀንድል ናቸው
7👉7ቱ ሰማያት የሚባሉት
1 ድህረ አርያ /ከሰማያት ሰማያት
2 መንበረ መንግስት /መንበረ ብረሀን መንበረ ፀባዎት መንበረ ስበሀት
3 ሰማይ ውድድ /መንበረ መንግስት የተዘረጋበት
4 እየሩ ሳለም ሰማያዊት መንግስተ ሰማያት
5 እዮር
6 እራማ
7 ኤረር /የመላእክት ከተሞች ናቸው
8👉7ቱ አባቶች የሚባሉት
1የሰይምና የምድርም አባት ልኡል እግዚአብሔር
2 የንሰሀ አባት/የነፍስ አባት
3 ወላጅ አባት
4 የክርስትና አባት
5 የጡት አባትማለትም /ያልወለደውን እንደልጅ የሚያሳድግ
6 የስልጣን አባት /የአገር መሪ
7 የቀለም አባት በመንፈሳዊይም/ ሆነ በአለማዊ የሚያስተምር ናቸው
9👉7ቱ እኔ ነኝ
1 የህይወት እንጀራ እኔ ነኝ_____ ዮሐንስ 6÷35
2 እኔ የአለም ብረሀን ነኝ____ ዮሐንስ 8÷12
3 በሩ እኔነኝ___ ዮሐንስ 10÷ 9
4 መልካም እረኛ እኔነኝ_____ ዮሐንስ 10÷11
5 የትንሳኤ ህይወት እኔ ነኝ____ ዮሐንስ 11÷25
6 እኔ መንገድ እውነት ህይወት ነኝ_ ዮሐንስ 14÷ 6
7 እውነት የህይወት ግንድ እኔነኝ ዮሐንስ 15÷1
10👉7ቱ ጌታችን በመስቀል ላይ የተናገራቸው
1 አምላኬ አምላኬ ለን ተውከኝ ማቴ 27÷46
2 አባቶይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው_ ሉቃ 23÷34
3 እውነት እውነት እላችሆለሁ ዛሬ በገነት ከኔ ጋር ነህ። _ሉቃ 23÷43
4 አንችሴት እነሆት ልጅሽ እነሆት እናትህ_ ዮሐንድ 19÷26--27
5 ተጠማሁ____ ዮሐንስ 19÷30
6 አባቶይ ነፍሴን በእጅህ ስጥቻለሁ____ ሉቃ 23÷46 ና
7 ተፈፀሙ _ዮንሐስ 19÷30
11👉7ቱ የክርስቶስ ማንነት የሚመሰክሩ
1። የባህሪ አባት ምስክርነት ዮሐ 5=34÷37 8÷18
2 እራሱ ወልድ የክርስቶስ ምስክርነት_ ዮሐ 8 ~18~58
3 የመንፈስ ቅዱስ ምስክርምነት____ ዮሐ 15፦ 26 ÷16 ÷12
4 የሰራተኞቹ ምስክርነት____ ዮሐ 5÷36--10-- 25
5 የመፅሀፍ የቅዱ ምስክርነት____ ዮሐ 5÷39 ~46
6 የመጥምቁ ዮሀንስ ምስክርነት_ ዮሐ 1 ÷7--5--33
7 የተማሪዎቹ ምስክርነት ዮሐ 15÷27~ 19~35ናቸው
12 👉7ቱተአምራት ጌታችን በተሰቀለ ጊዜ
1 ፀሀይ ጨለመ
2 ጨረቃ ደም ለበሰ
3 ከዋከብት እረገፋ
4 አለቶች ተሰነጣጠቁ
5 መቀብሮች ተከፈቱ
6 ሙታን ተነሱ
7 የቤተ መቅደስ መጋረጃ ተቀደደ
#ይቀጥላል #ይቀጥላል #ይቀጥላል
#ሼር
http://t.me/orthodoxonly
💠አይለፉት ይጠቅሞታል #ቤተክርስቲያን
1 👉 እግዚአብሔር ስራውን ሰርቶ በ 7ኛው ቀን ፈፅሟል'
2 👉7ቱ ሊቃነ መላእክት የሚባሉት
1 ቅዱስ ሚካኤል
2 ቅዱስ ገብርኤል
3 ቅዱስ ኡራኤል
4 ቅዱስ እራጉኤል
5 ቅዱስ እሩፍኤል
6 ቅዱስ ፍኑኤል
7ቅዱስ ሳቁኤል
3 👉 7ቱ ኪዳናት የሚባሉት
1 ኪዳነ አዳም
2ኪዳነ ኖህ
3 ኪዳነ መልከ ፀድቅ
4 ኪዳነ አብረሀም
5ኪዳነ ሙሴ
6ኪዳነ ዳዊት
7ኪዳነ ምህረት ናቸው
4👉 7ቱ አፆማት የሚባሉት
1 የአብይ ፆም
2 የሀዋርያት ፆም
3 የፍልሰታ ፆም
4 ፆመ ነብያት
5 ፆመ ገሀድ
6 ፆመ ነነዎይ
7 ፆመ ድህነትናቸው
5 👉7ቱ የፀሎት ጊዜያት
1 ነገ ወይምጧት ወይም 12ሰአት
2 ሰለስቱ ሰአት ወይም ጧት 3ሰአት
3 6 ሰአት ወይም እኩለቀን
4 ከሰአት ወይም ከቀኑ 9 ሰአት
5 ሰርክ ወይም ከምሽቱ 11ሰአት
6 ንዋም ወይም ከምሽቱ 3 ሰአት
7 መንፈቀ ሌሊት ወይም ከሌሊቱ 6ሰአት
6👉7ቱ ሚስጥራተ ቤተክርስቲያን የሚባሉት
1ሚስጥረ ጥምቀት
2ሚስጥረ ሜሮን
3ሚስጥረ ቁርባን
4ሚስጥረ ክህነት
5ሚስጥረ ተክሊል
6ሚስጥረ ንሰሀ
7ሚስጥረ ቀንድል ናቸው
7👉7ቱ ሰማያት የሚባሉት
1 ድህረ አርያ /ከሰማያት ሰማያት
2 መንበረ መንግስት /መንበረ ብረሀን መንበረ ፀባዎት መንበረ ስበሀት
3 ሰማይ ውድድ /መንበረ መንግስት የተዘረጋበት
4 እየሩ ሳለም ሰማያዊት መንግስተ ሰማያት
5 እዮር
6 እራማ
7 ኤረር /የመላእክት ከተሞች ናቸው
8👉7ቱ አባቶች የሚባሉት
1የሰይምና የምድርም አባት ልኡል እግዚአብሔር
2 የንሰሀ አባት/የነፍስ አባት
3 ወላጅ አባት
4 የክርስትና አባት
5 የጡት አባትማለትም /ያልወለደውን እንደልጅ የሚያሳድግ
6 የስልጣን አባት /የአገር መሪ
7 የቀለም አባት በመንፈሳዊይም/ ሆነ በአለማዊ የሚያስተምር ናቸው
9👉7ቱ እኔ ነኝ
1 የህይወት እንጀራ እኔ ነኝ_____ ዮሐንስ 6÷35
2 እኔ የአለም ብረሀን ነኝ____ ዮሐንስ 8÷12
3 በሩ እኔነኝ___ ዮሐንስ 10÷ 9
4 መልካም እረኛ እኔነኝ_____ ዮሐንስ 10÷11
5 የትንሳኤ ህይወት እኔ ነኝ____ ዮሐንስ 11÷25
6 እኔ መንገድ እውነት ህይወት ነኝ_ ዮሐንስ 14÷ 6
7 እውነት የህይወት ግንድ እኔነኝ ዮሐንስ 15÷1
10👉7ቱ ጌታችን በመስቀል ላይ የተናገራቸው
1 አምላኬ አምላኬ ለን ተውከኝ ማቴ 27÷46
2 አባቶይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው_ ሉቃ 23÷34
3 እውነት እውነት እላችሆለሁ ዛሬ በገነት ከኔ ጋር ነህ። _ሉቃ 23÷43
4 አንችሴት እነሆት ልጅሽ እነሆት እናትህ_ ዮሐንድ 19÷26--27
5 ተጠማሁ____ ዮሐንስ 19÷30
6 አባቶይ ነፍሴን በእጅህ ስጥቻለሁ____ ሉቃ 23÷46 ና
7 ተፈፀሙ _ዮንሐስ 19÷30
11👉7ቱ የክርስቶስ ማንነት የሚመሰክሩ
1። የባህሪ አባት ምስክርነት ዮሐ 5=34÷37 8÷18
2 እራሱ ወልድ የክርስቶስ ምስክርነት_ ዮሐ 8 ~18~58
3 የመንፈስ ቅዱስ ምስክርምነት____ ዮሐ 15፦ 26 ÷16 ÷12
4 የሰራተኞቹ ምስክርነት____ ዮሐ 5÷36--10-- 25
5 የመፅሀፍ የቅዱ ምስክርነት____ ዮሐ 5÷39 ~46
6 የመጥምቁ ዮሀንስ ምስክርነት_ ዮሐ 1 ÷7--5--33
7 የተማሪዎቹ ምስክርነት ዮሐ 15÷27~ 19~35ናቸው
12 👉7ቱተአምራት ጌታችን በተሰቀለ ጊዜ
1 ፀሀይ ጨለመ
2 ጨረቃ ደም ለበሰ
3 ከዋከብት እረገፋ
4 አለቶች ተሰነጣጠቁ
5 መቀብሮች ተከፈቱ
6 ሙታን ተነሱ
7 የቤተ መቅደስ መጋረጃ ተቀደደ
#ይቀጥላል #ይቀጥላል #ይቀጥላል
#ሼር
http://t.me/orthodoxonly
Telegram
የተዋህዶ መዝሙር ፤ስብከትቶች፤ እና መጻሕፍት
ውድየተዋህዶ ልጆች ይህ ቻናል እኔም እናንተም ምንማርበት የበቃችሁ ለኛ ላልበቃነው የምታስተምሩበት ይሆን ዘንድ ተመኘሁ አምላክ የምንሰማው ጆሮና የምንናገረው አንደበት አስተዋይ ልቧና ያድ።
#የቀጠለ👇
13👉7ቱ የሚጠሉ ነገሮች
1 ትቢተኛ አይን
2 ሀሰተኛ ምላስ
3 የንፁሀን ደም የምታፈስእጅ
4 ክፍ ሀሳብ የሚያፈልቅ ልብ
5 ወዴ ክፍ ነገር የምትሮጥ እግር
6 በሀሰተኛ የምትመሰክር ሀሰተኛ ምላስ
7 በወንድም አማቾች መካከል ፀብን የሚፈጥር
14👉7 ቱ አብያተ ክርስቲያናት
1 የኤፌሶን ቤተ ክርስቲያን
2 የሰርሚኒልስ ቤተክርስቲያን
3 የኤርጋሞን ቤተ ክርስቲያን
4 የትያጥሮን ቤተ ክርስቲያን
5 የሰርድስ ቤተ ክርስቲያን
6 የፌልጵልያስ ቤተክርስቲያን
7 የሎዶቂያ ቤተክርስቲያን
15👉7ቱ እራሶች የሚባሉ
1 ሀሳቢመሲህ
2 ኢራቅ
3ግሪክ
4 ሜዶና
5 ግብፅ
6ጣሊያን
7 እስራኤል
16 👉12 የድንግል ማርያም ስሞች
1 ወላድተ አምላክ-----ማቴ 1÷21
3 የአምላክ እናት------ሉቃ 1÷40
4 ዘላለዉዊ ድንግል-----ህዝቄ 40÷2
5 ብሩክት----ሉቃ 1÷42
6 ብፅዕት---- ሉቃ 1÷49
7 የሁሉ እመቤት----መዝ 44÷9
8 የአለም ንግስት-----መዝ44÷9
9 የሰው ሁሉናት-------መዝ86 ÷5
10አማላጅ---------'ዮሐንስ 2
12 የድህነት አምላክ ናት-------መዝ 59÷4 ኢሳ 7÷1።
17👉7 የአደጋ ጊዜ የሚነበቡ
1 ሲከፍዎት ዮሐንስ 14
2 ሀጢአትሲሰሩ መዝሙር 51
3 ሲጨነቁ መቴወስ 6 19÷34
4 አደጋ ሲያጋጥመወት መዝሙር 19
5 እረፍትና ሰላም ሲያሻወት ማቴ 11 ÷25--30
6 ኪሰዎ ባዶ ሲሆንመዝሙር 37
7 ብቸኝነት ሲሰማዎት መዝሙር 23
18👉 6 ቱ ቃላተ ወንጌል
1 በወንድሙ ላይ በከንቱ የተቆጣ ሁሉ በፍርድ። ይፈረድበታል
2 ወዴ ሴት አይቶ የተመኛት በልቡ አመነዘረባት
3 ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ የተፈታችውንም የሚያገባ አመነዘረ
4 ፈፅማችሁ አትማሉ
5 ክፍውን በክፍ አትቃወሙ
6 ጠላታችሁን ውደዱ
19👉 4ቱ ወንጌላት የሚባሉት
1 የማቴዎስ
2 የማርቆስ
3 የሉቃስ
4 የዮሐንስ ናቸው
20👉5 የኦሪት ህግ የሚባሉት
1 ኦሪት ዘፍጥረት
2 ኦሪት ዘለላውያን
3 ኦሪት ዘፀአት
4 ኦሪት ዘውልቁ
5 ኦሪት ዘዳግም ናቸው
21👉 5 ቱ አእማደ ሚስጥራት የሚልሉት
1 ሚስጥረ ስላሴ
2 ሚስጥረ ስጋዊ
3 ሚስጥረ ጥምቀት
4 ሚስጥረ ቁርባን
5 ሚስጥረ ትንሳኤ ሙታን
22👉5ቱ ቅንዋተ መስቀል
1 ሳዶር
2 እላዶር
3 ዳናት
4 አደራ
5 ሮዳስ ናቸው
23👉 8ቱ የአብይ ፆም ሳምንት የሚባሉት
1 ዘወረዴ 5 ደብረ ዘይት
2 ቅድስት_ 6 ገብርሄር
3 ምኩራብ _ 7 ኒቆድሞስ
4 መፃጉኡ 8 ሆሳእና ትንሳኤ ፍሲካናቸው
24 👉8ቱማርያሞች የሚባሉት
1 የአሮን እህት ማርያም----- ዘፀአት 15 ÷20--21
2 የማርታ እህት ማርያም-----ሉቃስ 10÷ 38--39
3 የያእቆብ የዮሳ እህት ማርያም------ማርቶስ 15 ÷40--41--47
4 7 አጋንት የወጣላት መቅደላዊት ማርያም ----ሉቃስ 8 ÷2
5 የቅሎጳ ሚስት ማርያም ዮሐ ----19÷25
6 የዮሀንስ እናት ማርያም የሀዋርት ----ስራ12÷12
7 የሮሟ ክርስቲያን ማርያም----- ሮሜ 16÷16
8 የኖቴር ልጅ ማርያም ------1ኛ ዜና መዋእል 4÷17
25👉12ቱ ሀዋርያት
1 ጴጥሮ ስ--------- 7 ማቴወስ
2 እንድሪያስ------ 8 ቶማስ
3 ያእቆብ--------- 9 የእልፌወስ ልጅ ያእቆብ
4 ዮሐንስ-------- 10 ስሞኦን
5 ፌሊፓስ---- 11 የያእቆብ ወንድም ይሁዳ
6 በርተለሚወስ-----12 አሳልፎ የሰጠው ይሁዳ
26👉#10ቱ ትዕዛዛት
1ከኔ በቀር ሌሎች አማልግት አታምልክ
2የእግዚአብሔርን ስም በከንቱ አትጥራ
3 የስንበትን ቀን አክብር
4 አባትህንና እናትህን አክብር
5 አትግደል
6 አታመንዝር
7 አትስረቅ
8 በሐሰት አትመስክር
9 የባልንጀራህን ገንዘብ አትመኝ
10 ባልንጀራህን እንደ ራስህ አርገህ ውደድ
#ሼር
http://t.me/orthodoxonly
13👉7ቱ የሚጠሉ ነገሮች
1 ትቢተኛ አይን
2 ሀሰተኛ ምላስ
3 የንፁሀን ደም የምታፈስእጅ
4 ክፍ ሀሳብ የሚያፈልቅ ልብ
5 ወዴ ክፍ ነገር የምትሮጥ እግር
6 በሀሰተኛ የምትመሰክር ሀሰተኛ ምላስ
7 በወንድም አማቾች መካከል ፀብን የሚፈጥር
14👉7 ቱ አብያተ ክርስቲያናት
1 የኤፌሶን ቤተ ክርስቲያን
2 የሰርሚኒልስ ቤተክርስቲያን
3 የኤርጋሞን ቤተ ክርስቲያን
4 የትያጥሮን ቤተ ክርስቲያን
5 የሰርድስ ቤተ ክርስቲያን
6 የፌልጵልያስ ቤተክርስቲያን
7 የሎዶቂያ ቤተክርስቲያን
15👉7ቱ እራሶች የሚባሉ
1 ሀሳቢመሲህ
2 ኢራቅ
3ግሪክ
4 ሜዶና
5 ግብፅ
6ጣሊያን
7 እስራኤል
16 👉12 የድንግል ማርያም ስሞች
1 ወላድተ አምላክ-----ማቴ 1÷21
3 የአምላክ እናት------ሉቃ 1÷40
4 ዘላለዉዊ ድንግል-----ህዝቄ 40÷2
5 ብሩክት----ሉቃ 1÷42
6 ብፅዕት---- ሉቃ 1÷49
7 የሁሉ እመቤት----መዝ 44÷9
8 የአለም ንግስት-----መዝ44÷9
9 የሰው ሁሉናት-------መዝ86 ÷5
10አማላጅ---------'ዮሐንስ 2
12 የድህነት አምላክ ናት-------መዝ 59÷4 ኢሳ 7÷1።
17👉7 የአደጋ ጊዜ የሚነበቡ
1 ሲከፍዎት ዮሐንስ 14
2 ሀጢአትሲሰሩ መዝሙር 51
3 ሲጨነቁ መቴወስ 6 19÷34
4 አደጋ ሲያጋጥመወት መዝሙር 19
5 እረፍትና ሰላም ሲያሻወት ማቴ 11 ÷25--30
6 ኪሰዎ ባዶ ሲሆንመዝሙር 37
7 ብቸኝነት ሲሰማዎት መዝሙር 23
18👉 6 ቱ ቃላተ ወንጌል
1 በወንድሙ ላይ በከንቱ የተቆጣ ሁሉ በፍርድ። ይፈረድበታል
2 ወዴ ሴት አይቶ የተመኛት በልቡ አመነዘረባት
3 ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ የተፈታችውንም የሚያገባ አመነዘረ
4 ፈፅማችሁ አትማሉ
5 ክፍውን በክፍ አትቃወሙ
6 ጠላታችሁን ውደዱ
19👉 4ቱ ወንጌላት የሚባሉት
1 የማቴዎስ
2 የማርቆስ
3 የሉቃስ
4 የዮሐንስ ናቸው
20👉5 የኦሪት ህግ የሚባሉት
1 ኦሪት ዘፍጥረት
2 ኦሪት ዘለላውያን
3 ኦሪት ዘፀአት
4 ኦሪት ዘውልቁ
5 ኦሪት ዘዳግም ናቸው
21👉 5 ቱ አእማደ ሚስጥራት የሚልሉት
1 ሚስጥረ ስላሴ
2 ሚስጥረ ስጋዊ
3 ሚስጥረ ጥምቀት
4 ሚስጥረ ቁርባን
5 ሚስጥረ ትንሳኤ ሙታን
22👉5ቱ ቅንዋተ መስቀል
1 ሳዶር
2 እላዶር
3 ዳናት
4 አደራ
5 ሮዳስ ናቸው
23👉 8ቱ የአብይ ፆም ሳምንት የሚባሉት
1 ዘወረዴ 5 ደብረ ዘይት
2 ቅድስት_ 6 ገብርሄር
3 ምኩራብ _ 7 ኒቆድሞስ
4 መፃጉኡ 8 ሆሳእና ትንሳኤ ፍሲካናቸው
24 👉8ቱማርያሞች የሚባሉት
1 የአሮን እህት ማርያም----- ዘፀአት 15 ÷20--21
2 የማርታ እህት ማርያም-----ሉቃስ 10÷ 38--39
3 የያእቆብ የዮሳ እህት ማርያም------ማርቶስ 15 ÷40--41--47
4 7 አጋንት የወጣላት መቅደላዊት ማርያም ----ሉቃስ 8 ÷2
5 የቅሎጳ ሚስት ማርያም ዮሐ ----19÷25
6 የዮሀንስ እናት ማርያም የሀዋርት ----ስራ12÷12
7 የሮሟ ክርስቲያን ማርያም----- ሮሜ 16÷16
8 የኖቴር ልጅ ማርያም ------1ኛ ዜና መዋእል 4÷17
25👉12ቱ ሀዋርያት
1 ጴጥሮ ስ--------- 7 ማቴወስ
2 እንድሪያስ------ 8 ቶማስ
3 ያእቆብ--------- 9 የእልፌወስ ልጅ ያእቆብ
4 ዮሐንስ-------- 10 ስሞኦን
5 ፌሊፓስ---- 11 የያእቆብ ወንድም ይሁዳ
6 በርተለሚወስ-----12 አሳልፎ የሰጠው ይሁዳ
26👉#10ቱ ትዕዛዛት
1ከኔ በቀር ሌሎች አማልግት አታምልክ
2የእግዚአብሔርን ስም በከንቱ አትጥራ
3 የስንበትን ቀን አክብር
4 አባትህንና እናትህን አክብር
5 አትግደል
6 አታመንዝር
7 አትስረቅ
8 በሐሰት አትመስክር
9 የባልንጀራህን ገንዘብ አትመኝ
10 ባልንጀራህን እንደ ራስህ አርገህ ውደድ
#ሼር
http://t.me/orthodoxonly
Telegram
የተዋህዶ መዝሙር ፤ስብከትቶች፤ እና መጻሕፍት
ውድየተዋህዶ ልጆች ይህ ቻናል እኔም እናንተም ምንማርበት የበቃችሁ ለኛ ላልበቃነው የምታስተምሩበት ይሆን ዘንድ ተመኘሁ አምላክ የምንሰማው ጆሮና የምንናገረው አንደበት አስተዋይ ልቧና ያድ።
❤4👍2
https://t.me/Fias777_bot?start=r0606224415
ክፍያ ሳይኖረው የሚሰራ ድፍረት ውሳኔና ጊዜ ብቻ የሚጠይቅ ቦነስ ። ሞክሩ ካመናችሁ ሊንኩን በመንካት rigistered መሆን ከዛ start በማለት ወደ ስራ ...👊
https://t.me/Fias777_bot?start=r0606224415
ክፍያ ሳይኖረው የሚሰራ ድፍረት ውሳኔና ጊዜ ብቻ የሚጠይቅ ቦነስ ። ሞክሩ ካመናችሁ ሊንኩን በመንካት rigistered መሆን ከዛ start በማለት ወደ ስራ ...👊
https://t.me/Fias777_bot?start=r0606224415
