ታግተናል በማለት ወላጆቻቸውን 500ሺህ ብር የጠየቁ ታዳጊዎቸ በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው መሆኑን የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ገለፀ፡፡The girls tho😁. they r proud of what they did. I can see it in their face lol.
-መልካም ወጣት Here we go😁
Have a good day❤️
@officialexit
🤓2🔥1👻1
All are talking about this one
https://t.me/premajor
https://t.me/premajor
Telegram
Premajor
Premajor
🔜 || ከርዕስ ውጪ
#Safaricom
↪️ || 10 ሚሊዮን ደንበኞቻችንን እያከበርን ነው! የዚህ ድል አካል ስለሆኑ እናመሰግናለን! ነፃ የ 1 ጊባ፣ 10 ደቂቃ እና 10 መልእክት ከሳፋሪኮም ወደ ሳፋሪኮም ለመደወል ወይም መልዕክት ለመላክ በስጦታ መልክ ሰኞ ሀምሌ 28 ያገኛሉ።
Safari sim ያላችሁ ተጠቀሙ 👌
@officialexit
#Safaricom
↪️ || 10 ሚሊዮን ደንበኞቻችንን እያከበርን ነው! የዚህ ድል አካል ስለሆኑ እናመሰግናለን! ነፃ የ 1 ጊባ፣ 10 ደቂቃ እና 10 መልእክት ከሳፋሪኮም ወደ ሳፋሪኮም ለመደወል ወይም መልዕክት ለመላክ በስጦታ መልክ ሰኞ ሀምሌ 28 ያገኛሉ።
Safari sim ያላችሁ ተጠቀሙ 👌
@officialexit
❤5
What material are you seeing for
Tell us on the comment section we will see it carefully
Tell us on the comment section we will see it carefully
❤5
68 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በጀልባ መስጠም አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተገለጸ።
በየመን አብያን ግዛት ስደተኞችን የጫነች ጀልባ በመስጠሟ ቢያንስ 68 ስደተኞች መሞታቸውንና 74 ስደተኞች ደግሞ የደረሱበት እንደማይታወቅ ዓለማቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM) አስታውቋል። በጀልባዋ የነበሩት 154 ተጓዦች በሙሉ #ኢትዮጵያውያን ናቸው " ብለዋል።
12 ሰዎች ደግሞ በህይወት መትረፋቸው IOM ተመላክቷል።
ኢትዮጵያውያኑ አደጋው የደረሰባቸው ወደ ሳዑዲ አረቢያ ለመግባት እየተጓዙ በነበረበት ወቅት ነው።
ነብሳቸውን ይማርልን🙏
#Tikva
@officialexit
በየመን አብያን ግዛት ስደተኞችን የጫነች ጀልባ በመስጠሟ ቢያንስ 68 ስደተኞች መሞታቸውንና 74 ስደተኞች ደግሞ የደረሱበት እንደማይታወቅ ዓለማቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM) አስታውቋል። በጀልባዋ የነበሩት 154 ተጓዦች በሙሉ #ኢትዮጵያውያን ናቸው " ብለዋል።
12 ሰዎች ደግሞ በህይወት መትረፋቸው IOM ተመላክቷል።
ኢትዮጵያውያኑ አደጋው የደረሰባቸው ወደ ሳዑዲ አረቢያ ለመግባት እየተጓዙ በነበረበት ወቅት ነው።
ነብሳቸውን ይማርልን🙏
#Tikva
@officialexit
❤5
Forwarded from Asks Crypto 👁️🗨️
🔥Higher price for 2024 👉 January & February የተከፈተ group
በ ...2019
...2020
...2021
...2022
....2023 all month's
ከፍታችሁ ያስቀመጣችሁት GROUP ካለ እኛ ጋር መሸጥ ይችላሉ።👇👇
📬 DM NOW 👉 @Zedreamer
📬 DM NOW 👉 @Zedreamer
📬 DM NOW 👉 @Zedreamer
❗️Rules to Secure Your Deal:
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
1️⃣ Send the link
2️⃣ Provide Proof
3️⃣ Transfer Ownership
4️⃣ Make Payment
5️⃣ Done ✅
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
❗️ አብዛኛው Old Telegram ግሩፖች እንገዛለን እያሉ ዋጋ ከፍ እያደረጉ ማጭበርበር ተጀምሯል ተጠንቀቁ 🙌)
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
ማሳሰብያ ⚠️
1. OLD GROUP ሲያመጡ HISTORY CLEAR እንዳያደርጉ።
2. TWO STEP VERIFICATION ON ማድረጋችሁን CHECK አድርጉ የግድ ለመሸጥ TWO STEP VERIFICATION ON ካደረጋችሁ 7 ቀን ሊሞላው ይገባል።
@askscrypto
በ ...2019
...2020
...2021
...2022
....2023 all month's
ከፍታችሁ ያስቀመጣችሁት GROUP ካለ እኛ ጋር መሸጥ ይችላሉ።👇👇
📬 DM NOW 👉 @Zedreamer
📬 DM NOW 👉 @Zedreamer
📬 DM NOW 👉 @Zedreamer
❗️Rules to Secure Your Deal:
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
1️⃣ Send the link
2️⃣ Provide Proof
3️⃣ Transfer Ownership
4️⃣ Make Payment
5️⃣ Done ✅
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
❗️ አብዛኛው Old Telegram ግሩፖች እንገዛለን እያሉ ዋጋ ከፍ እያደረጉ ማጭበርበር ተጀምሯል ተጠንቀቁ 🙌)
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
ማሳሰብያ ⚠️
1. OLD GROUP ሲያመጡ HISTORY CLEAR እንዳያደርጉ።
2. TWO STEP VERIFICATION ON ማድረጋችሁን CHECK አድርጉ የግድ ለመሸጥ TWO STEP VERIFICATION ON ካደረጋችሁ 7 ቀን ሊሞላው ይገባል።
@askscrypto
❤9
Forwarded from Asks Crypto 👁️🗨️
#ለመረጃ፡ "ከአሜሪካ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ሥርዓት ታማኝነት ለመናድ እና የገበያ ዋጋን ለማዛባት እየሰሩ ነው" ብሏል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ!
1. Shgey Money Transfer - Silver Spring, MD, and Falls Church, VA, USA!
2. Adulis Money Transfer - Falls Church, VA, and Silver Spring, MD, USA!
3. Ramada Pay (Kaah) - Falls Church, VA, USA!
4. TAAJ Money Transfer - Minneapolis, MN, USA!
Source: theethiopianeconomistview
@askscrypto
1. Shgey Money Transfer - Silver Spring, MD, and Falls Church, VA, USA!
2. Adulis Money Transfer - Falls Church, VA, and Silver Spring, MD, USA!
3. Ramada Pay (Kaah) - Falls Church, VA, USA!
4. TAAJ Money Transfer - Minneapolis, MN, USA!
Source: theethiopianeconomistview
@askscrypto
❤4
Forwarded from Asks Crypto 👁️🗨️
Gate io አካውንት ላላችሁ Daily Check in ለ7 ቀናት በማድረግ Free 5 Usdt ውሰዱ።
✅Gate io ከከፈታችሁ በኃላ Reward የሚለው ውስጥ ነው ያለው
✅ አዲስ ከሆናችሁ ላይሰጣችሁ ይችላል ካልመጣላችሁ Germany vpn ተጠቀሙ
@askscrypto
✅Gate io ከከፈታችሁ በኃላ Reward የሚለው ውስጥ ነው ያለው
✅ አዲስ ከሆናችሁ ላይሰጣችሁ ይችላል ካልመጣላችሁ Germany vpn ተጠቀሙ
@askscrypto
❤2
Forwarded from Asks Crypto 👁️🗨️
አካውንት ማገድ ተጀምሯል‼️
በሕገ-ወጥ የውጭ ምንዛሪ የወንጀል ተግባር ላይ የተሰማሩ ተጠርጣሪዎች የባንክ ሂሳብ ታገደ‼️
በሕገ-ወጥ የውጭ ምንዛሪ የወንጀል ተግባር ላይ የተሰማሩ 138 ተጠርጣሪዎች የባንክ ሂሳብ መታገዱን የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት ገለጸ፡፡
አገልግሎቱ ለኤኤምኤን በላከው መግለጫ ሕጋዊና መደበኛ የባንክ ስርዓትን ወደ ጎን በመተው በህገ-ወጥ እና ትይዩ ገበያ የውጭ ምንዛሪ ወንጀል ላይ የተሰማሩ 138 ዋነኛ ተጠርጣሪዎች የገንዘብ እንቅስቃሴ እንዲታገድ ተደርጓል ብሏል፡፡
የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት በሕጋዊና መደበኛ የባንክ ሥርዓት በኩል እንዲከናወን በግልጽ የተቀመጠ መሆኑን ያወሳው መግለጫው፤ በሕገ-ወጥ መንገድ የምንዛሪ አገልግሎት ላይ የተሰማሩት ላይ ጠንካራ የሕግ ተጠያቂነት የሚያስከትል መሆኑን አስገንዝቧል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በወንጀል ድርጊቱ ላይ ተሰማርቶ መገኘት የንብረት መወረስን ጨምሮ በከፍተኛ ጽኑ እስራት የሚያስቀጣ በመሆኑ የንግዱ ማህበረሰብ መደበኛ የባንክ ስርዓትን እንዲጠቀም በመንግስት በኩል ማሳሳቢያ ሲሰጥ ቆይቷል ብሏል።
ሆኖም ግን አንዳንድ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ህገ-ወጥ የውጭ ምንዛሪ ወንጀልን እንደ መደበኛ የንግድ ስራ በመያዝ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ በመሆናቸው ክትትል ሲደረግባቸው ቆይቷል ሲል ገልጿል።
በዚሁ መሠረት ክትትል ተርጎ የተደረሰባቸው እና በህገ-ወጥ የውጭ ምንዛሪ ላይ የተሰማሩ 138 ዋነኛ ተጠርጣሪዎች የገንዘብ እንቅስቃሴ እንዲታገድ ተደርጓል፡፡
ብሄራዊ ባንክ የውጪ ምንዛሪ ለማግኘት መደበኛ የባንክ ስርዓትን የማይጠቀሙ ግለሰቦችንም ሆነ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መውሰድ እንደሚጀመር ከቀናት በፊት ማሳወቁ ይታወሳል።
@askscrypto
በሕገ-ወጥ የውጭ ምንዛሪ የወንጀል ተግባር ላይ የተሰማሩ ተጠርጣሪዎች የባንክ ሂሳብ ታገደ‼️
በሕገ-ወጥ የውጭ ምንዛሪ የወንጀል ተግባር ላይ የተሰማሩ 138 ተጠርጣሪዎች የባንክ ሂሳብ መታገዱን የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት ገለጸ፡፡
አገልግሎቱ ለኤኤምኤን በላከው መግለጫ ሕጋዊና መደበኛ የባንክ ስርዓትን ወደ ጎን በመተው በህገ-ወጥ እና ትይዩ ገበያ የውጭ ምንዛሪ ወንጀል ላይ የተሰማሩ 138 ዋነኛ ተጠርጣሪዎች የገንዘብ እንቅስቃሴ እንዲታገድ ተደርጓል ብሏል፡፡
የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት በሕጋዊና መደበኛ የባንክ ሥርዓት በኩል እንዲከናወን በግልጽ የተቀመጠ መሆኑን ያወሳው መግለጫው፤ በሕገ-ወጥ መንገድ የምንዛሪ አገልግሎት ላይ የተሰማሩት ላይ ጠንካራ የሕግ ተጠያቂነት የሚያስከትል መሆኑን አስገንዝቧል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በወንጀል ድርጊቱ ላይ ተሰማርቶ መገኘት የንብረት መወረስን ጨምሮ በከፍተኛ ጽኑ እስራት የሚያስቀጣ በመሆኑ የንግዱ ማህበረሰብ መደበኛ የባንክ ስርዓትን እንዲጠቀም በመንግስት በኩል ማሳሳቢያ ሲሰጥ ቆይቷል ብሏል።
ሆኖም ግን አንዳንድ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ህገ-ወጥ የውጭ ምንዛሪ ወንጀልን እንደ መደበኛ የንግድ ስራ በመያዝ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ በመሆናቸው ክትትል ሲደረግባቸው ቆይቷል ሲል ገልጿል።
በዚሁ መሠረት ክትትል ተርጎ የተደረሰባቸው እና በህገ-ወጥ የውጭ ምንዛሪ ላይ የተሰማሩ 138 ዋነኛ ተጠርጣሪዎች የገንዘብ እንቅስቃሴ እንዲታገድ ተደርጓል፡፡
ብሄራዊ ባንክ የውጪ ምንዛሪ ለማግኘት መደበኛ የባንክ ስርዓትን የማይጠቀሙ ግለሰቦችንም ሆነ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መውሰድ እንደሚጀመር ከቀናት በፊት ማሳወቁ ይታወሳል።
@askscrypto
1❤4
በትምህርት ሲመረቁ 60 ሚልየን ብር የሚያወጣ ሽልማት ተሰጥቶት ያቃል?
ከግል ኮሌጅ በፋርማሲስትነት የተመረቀችው ኢትዮጵያዊቷ ደራርቱ ተክሉ በምርቃቷ ቀን ቤተሰቦቿ "እንኳን ደስ አለሽ!" ለማለት ያህል 60 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የትም ያልተነዳ ሬንጅ ሮቨር መኪና እና ከወንድሟ 2 ሚሊዮን ብር የጥሬ ገንዘብ ስጦታ ተብርክቶላታል።
@officialexit
ከግል ኮሌጅ በፋርማሲስትነት የተመረቀችው ኢትዮጵያዊቷ ደራርቱ ተክሉ በምርቃቷ ቀን ቤተሰቦቿ "እንኳን ደስ አለሽ!" ለማለት ያህል 60 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የትም ያልተነዳ ሬንጅ ሮቨር መኪና እና ከወንድሟ 2 ሚሊዮን ብር የጥሬ ገንዘብ ስጦታ ተብርክቶላታል።
@officialexit
❤3😭2🤷♀1
Forwarded from Asks Crypto 👁️🗨️
#ጥቆማ: የካፒታል ገበያ ሰመር ካምፕ 2025
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ለ4 ሳምንት የሚቆይ ልዩ የሰመር ካምፕ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና ለወጣቶች አዘጋጅቷል።
በሰመር ካምፑ ለመሳተፍ
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሶስተኛ ወይም አራተኛ አመት ተማሪ መሆን አለባቸው።
የሚማሩት የትምህርት ዘርፍ አካውንቲንግ እና ፋይናንስ፣ ኢኮኖሚክስ፣ ቢዝነስ አድሚንስትሬሽን፣ ህግ፣ ኮምፒውተር ሳይንስ፣ ስታትስቲክስ፣ ጋዜጠኝነት እና ኮሚዩኒኬሽን ወይም ተያያዥ ትምህርት መሆን አለበት።
ባለፉት ሁለት አመታት የተመረቁ ወጣቶችም መሳተፍ ይችላሉ።
CGPA: 3.5 እና ከዚያ በላይ
የማመልከቻ ጊዜው #ነሐሴ_4_2017 ያበቃል።
ለማመልከት: http://forms.office.com/r/te5Pz2V0PR?o
እንደ ሲቪ፣ ውጤት ወዘተ ያሉ አባሪ ዶክሜንቶችን ወደ summercamp@ecma.gov.et መላክ አለባቸው።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ምስል ይመልከቱ።
@askscrypto
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ለ4 ሳምንት የሚቆይ ልዩ የሰመር ካምፕ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና ለወጣቶች አዘጋጅቷል።
በሰመር ካምፑ ለመሳተፍ
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሶስተኛ ወይም አራተኛ አመት ተማሪ መሆን አለባቸው።
የሚማሩት የትምህርት ዘርፍ አካውንቲንግ እና ፋይናንስ፣ ኢኮኖሚክስ፣ ቢዝነስ አድሚንስትሬሽን፣ ህግ፣ ኮምፒውተር ሳይንስ፣ ስታትስቲክስ፣ ጋዜጠኝነት እና ኮሚዩኒኬሽን ወይም ተያያዥ ትምህርት መሆን አለበት።
ባለፉት ሁለት አመታት የተመረቁ ወጣቶችም መሳተፍ ይችላሉ።
CGPA: 3.5 እና ከዚያ በላይ
የማመልከቻ ጊዜው #ነሐሴ_4_2017 ያበቃል።
ለማመልከት: http://forms.office.com/r/te5Pz2V0PR?o
እንደ ሲቪ፣ ውጤት ወዘተ ያሉ አባሪ ዶክሜንቶችን ወደ summercamp@ecma.gov.et መላክ አለባቸው።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ምስል ይመልከቱ።
@askscrypto
Office
Please fill out this form
❤7
If you are grade 12 and want to see your result use our bot
12 ክፍል ሆነዉ ዉጤት ለማየት ከፈለጉ ከታች ያለዉን ቦት በመጠቀም መመልከት ይችላሉ
ቀድመን እናሳዉቃለን
share
@Askscryptobot
12 ክፍል ሆነዉ ዉጤት ለማየት ከፈለጉ ከታች ያለዉን ቦት በመጠቀም መመልከት ይችላሉ
ቀድመን እናሳዉቃለን
share
@Askscryptobot
❤5
🛩
#Result_announcement
♦️You can find your name if you passed this phase screening.
Please visit the | link |
#Result_announcement
Result announcement for Ethiopian Airline different job possition applicants.
♦️You can find your name if you passed this phase screening.
Please visit the | link |
❤7
##GAT EXAM TAKERS
AAU University GAT test takers can download their certificates using the link below by entering their GAT number.
https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestingStatus
@officialexit
AAU University GAT test takers can download their certificates using the link below by entering their GAT number.
https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestingStatus
@officialexit
❤2
#Update‼
➡️Registration_Extended
💥 ተራዝሟል 💥
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የGAT ምዝገባን እስከ ሐሙስ ነሐሴ 22, 2017 ዓ/ም ድረስ ማራዘሙን አሳውቋል። ፈተናውም አርብ ነሐሴ 23, 2017 ዓ/ም እንደሚሰጥ ገልጿል።
ለመመዝገብ የሚከተለውን ሊንክ ይጠቀሙ 👇
portal.aau.edu.et
#AAU #GAT #Registration
@officialexit
➡️Registration_Extended
💥 ተራዝሟል 💥
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የGAT ምዝገባን እስከ ሐሙስ ነሐሴ 22, 2017 ዓ/ም ድረስ ማራዘሙን አሳውቋል። ፈተናውም አርብ ነሐሴ 23, 2017 ዓ/ም እንደሚሰጥ ገልጿል።
ለመመዝገብ የሚከተለውን ሊንክ ይጠቀሙ 👇
portal.aau.edu.et
#AAU #GAT #Registration
@officialexit