This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ለበዓሉ ከውጭ ሀገር የተላከልዎትን ገንዘብ ሲቀበሉ፣ ሲመነዝሩ 2% ጉርሻ ጨምረን በክብር እንሸኝዎታለን!
***
ይሠሯል ከልብ እንደ ንብ!
#nibbank #NIBIETAA #forex #westernunion #Dahabshil #ria #mastercard #Goldenmoneytransfer #Transfast #Kacha #moneygram
Facebook / Instagram / linkedin / X / Youtube / Tiktok / Website
***
ይሠሯል ከልብ እንደ ንብ!
#nibbank #NIBIETAA #forex #westernunion #Dahabshil #ria #mastercard #Goldenmoneytransfer #Transfast #Kacha #moneygram
Facebook / Instagram / linkedin / X / Youtube / Tiktok / Website
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ጂቱጂ አይቲ ሶሉሽንስ እና ንብ ኢንሹራንስ ኩባንያ አብሮ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ፡፡
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ከሁለቱ ድርጅቶች ጋር በመተባበር የታክሲ አገልግሎት ሰጪዎች የኢንሹራንስ ክፍያቸውን ያለችግር በተመቻቸ ሁኔታ የሚከፍሉበትን ሥርዓት እንደተዘረጋ በፊርማ ሥነ ሥርአቱ ላይ ተገልጿል፡፡
የስምምነት ፊርማውን በንብ ኢንተርናሽናል በኩል አቶ ሙሉቀን ደምሴ - የባንኪንግ ኦፕሬሽንስ ቺፍ ኦፊሰር፣ በንብ ኢንሹራንስ ኩባንያ ወገን - አቶ ግሩም ፈቀደ የውል ሥራ አስፈጻሚ እና በጂቱጂ በኩል ደግሞ - አቶ ቴዎድሮስ መሐሪ የቴክኖሎጂ ቺፍ ኦፊሰር ፈርመዋል፡፡
***
ይሠሯል ከልብ፣ እንደ ንብ!
#Nib #Nibbank #bank #Banksinethiopia #NIB #G2G #nibinsurance
Facebook / Instagram / linkedin / X / Youtube / Tiktok / Website
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ከሁለቱ ድርጅቶች ጋር በመተባበር የታክሲ አገልግሎት ሰጪዎች የኢንሹራንስ ክፍያቸውን ያለችግር በተመቻቸ ሁኔታ የሚከፍሉበትን ሥርዓት እንደተዘረጋ በፊርማ ሥነ ሥርአቱ ላይ ተገልጿል፡፡
የስምምነት ፊርማውን በንብ ኢንተርናሽናል በኩል አቶ ሙሉቀን ደምሴ - የባንኪንግ ኦፕሬሽንስ ቺፍ ኦፊሰር፣ በንብ ኢንሹራንስ ኩባንያ ወገን - አቶ ግሩም ፈቀደ የውል ሥራ አስፈጻሚ እና በጂቱጂ በኩል ደግሞ - አቶ ቴዎድሮስ መሐሪ የቴክኖሎጂ ቺፍ ኦፊሰር ፈርመዋል፡፡
***
ይሠሯል ከልብ፣ እንደ ንብ!
#Nib #Nibbank #bank #Banksinethiopia #NIB #G2G #nibinsurance
Facebook / Instagram / linkedin / X / Youtube / Tiktok / Website
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ የገቢ አቅማቸው ዝቅተኛ ለሆኑ ወገኖች ድጋፍ አደረገ፡፡
የድጋፍ መርሐ ግብሩ ዛሬ ሚያዚያ 8 በተለያዩ የአዲስ አበባ አካባቢዎች የተደረገ ሲሆን፤ በዚህም የገቢ መጠናቸው ዝቅተኛ ለሆኑ ወገኖች የተለያዩ ለበዓል ለምግብነት የሚያገለግሉ ቁሳቁሶች በማበርከት ድጋፍ ተደርጎላቸዋል፡፡
ባንኩ በተለያዩ ዘርፎች በመሰማራትና በቅርበት በመገኘት፤ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን እንደሚረዳ ከባንኩ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
ባንኩ በትላትናው ዕለትም በተለያዩ አካባቢዎች ተመሳሳይ ድጋፍ ማድረጉ የሚታወስ ነው፡፡
***
ይሠሯል ከልብ፣ እንደ ንብ!
#Nib #Nibbank #bank #Banksinethiopia #NIB #Easter #Fasika
Facebook / Instagram / linkedin / X / Youtube / Tiktok / Website
የድጋፍ መርሐ ግብሩ ዛሬ ሚያዚያ 8 በተለያዩ የአዲስ አበባ አካባቢዎች የተደረገ ሲሆን፤ በዚህም የገቢ መጠናቸው ዝቅተኛ ለሆኑ ወገኖች የተለያዩ ለበዓል ለምግብነት የሚያገለግሉ ቁሳቁሶች በማበርከት ድጋፍ ተደርጎላቸዋል፡፡
ባንኩ በተለያዩ ዘርፎች በመሰማራትና በቅርበት በመገኘት፤ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን እንደሚረዳ ከባንኩ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
ባንኩ በትላትናው ዕለትም በተለያዩ አካባቢዎች ተመሳሳይ ድጋፍ ማድረጉ የሚታወስ ነው፡፡
***
ይሠሯል ከልብ፣ እንደ ንብ!
#Nib #Nibbank #bank #Banksinethiopia #NIB #Easter #Fasika
Facebook / Instagram / linkedin / X / Youtube / Tiktok / Website
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ለበዓሉ ከውጭ ሀገር የተላከልዎትን ገንዘብ ሲቀበሉ፣ ሲመነዝሩ 2% ጉርሻ ጨምረን በክብር እንሸኝዎታለን!
***
ይሠሯል ከልብ እንደ ንብ!
#nibbank #NIBIETAA #forex #westernunion #Dahabshil #ria #mastercard #Goldenmoneytransfer #Transfast #Kacha #moneygram
Facebook / Instagram / linkedin / X / Youtube / Tiktok / Website
***
ይሠሯል ከልብ እንደ ንብ!
#nibbank #NIBIETAA #forex #westernunion #Dahabshil #ria #mastercard #Goldenmoneytransfer #Transfast #Kacha #moneygram
Facebook / Instagram / linkedin / X / Youtube / Tiktok / Website
እውነትም ክፍያ ቀሏል፤
ለበዓሉ ለማንኛውም ግብይትዎ በንብ የክፍያ አማራጮች በመጠቀም ስጋትዎን ይቀንሱ!
***
ይሠሯል ከልብ፣ እንደ ንብ!
#Nib #nibbank #Amber #Mobilebanking #Internetbanking #NibAmberpay #nibpaystream #ebirr #Easter #Fasika
Facebook / Instagram / linkedin / X / Youtube / Tiktok / Website
ለበዓሉ ለማንኛውም ግብይትዎ በንብ የክፍያ አማራጮች በመጠቀም ስጋትዎን ይቀንሱ!
***
ይሠሯል ከልብ፣ እንደ ንብ!
#Nib #nibbank #Amber #Mobilebanking #Internetbanking #NibAmberpay #nibpaystream #ebirr #Easter #Fasika
Facebook / Instagram / linkedin / X / Youtube / Tiktok / Website