STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
40.8K subscribers
11K photos
271 videos
452 files
1.93K links
የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡
Download Telegram
#MoE

በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው የRemedial ፕሮግራም ለመከታተል #መቅደላአምባ_ዩኒቨርስቲ የተመደቡ ተማሪዎች የተደረገ ማስተካከያ ስላለ ምደባቸውን እንደገና ገብተው እንዲያሁ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot