STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
40.7K subscribers
11K photos
272 videos
452 files
1.94K links
የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡
Download Telegram
#በሪሜዲያል_ፕሮግራም ወደ ወለጋ ዩንቨርሲቲ ለተመደባችሁ ተማሪዎች

በወለጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ #የሪሜዲያል (#Remedial) #ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀን መጋቢት 7 እና 8/ 2015 ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል።


ምደባ 👇
1. በተፈጥሮ ሳይንስ የተመደባቡ ሁሉም ተማሪዎች ነቀምቴ ካምፓስ ያመለክታሉ።
2. በማህበራዊ ሳይንስ ሰማችሁ በፊደል ተራ (እንግሊዝኛ) #ከM_Z የሚጀምር ተማሪዎች ነቀምቴ ካምፓስ ታመለክታላችሁ።
3. በማህበራዊ ሳይንስ ሰማችሁ በፊደል ተራ (እንግሊዝኛ) #ከA_L የሚጀምር ተማሪዎች ጊምቢ ካምፓስ ታመለክታላችሁ።


ምንጭ፡ የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot