STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
39.7K subscribers
11.1K photos
272 videos
452 files
1.94K links
የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡
Download Telegram
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሬሜዲያል ተማሪዎች ጥሪ ፦

በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ /Remedial Program/ ፕሮግራም ለመከታተል የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ / ምዝገባ ቀን ፦

👉 ወልድያ ዩኒቨርሲቲ - ምዝገባ ከየካቲት 30/2015 ዓ.ም እስከ መጋቢት 01/2015
👉 እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ - ምዝገባ መጋቢት 4 እና 5 ቀን 2015 ዓ/ም (መጋቢት 6 ትምህርት ይጀምራል)
👉 አሶሳ ዩኒቨርሲቲ - መግቢያ ቀን መጋቢት 11 እና 12 ቀን 2015 ዓ/ም
👉 ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ - ምዝገባ መጋቢት 1 እና 2 / 2015 ዓ/ም
👉 ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ - ምዝገባ መጋቢት 5 እና 6 ቀን 2015 ዓ/ም በቅጣት መጋቢት 7
👉 ወሎ ዩኒቨርሲቲ - መግቢያ ቀን መጋቢት 4 እና 5 ቀን 2015 ዓ/ም

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በ20 ሚሊዮን ብር ወጪ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል።

ለትምህርት ቤቱ የሚውለው ወጪ ሙሉ ለሙሉ የሚሸፈነው ሰዎች ለሰዎች በተሰኘው ግብረ ሰናይ ድርጅት መሆኑን የድርጅቱ የኢትዮጵያ ተጠሪ ይልማ ታዬ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

"ወጪው በደቡብ ክልል መንግስት እና ሰዎች ለሰዎች በተሰኘው ግብረ ሰናይ ድርጅት በጋራ እንደሚሸፈን" በመገናኛ ብዙሃን የተገለጸው ትክክል አለመሆኑን ገልጸዋል።

የትምህርት ቤቱ ግንባታ ሙሉ ወጪ በሰዎች ለሰዎች ድርጅት እንደሚሸፈን አረጋግጠዋል።

በዶ/ር ካርል ሄይንዝ በም የተቋቋመው ሰዎች ለሰዎች (Menschen für Menschen) ላለፉት 40 ዓመታት የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#BongaUniversity

በ2015 ዓ.ም በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (ሪሚዲያል) ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ መጋቢት 1 እና 2/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

➧ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➧ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣
➧ የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➧ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➧ የሌሊት አልባሳት፣
➧ የስፖርት ትጥቅ፡፡

ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#WolaitaSodoUniversity

በ2015 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (ሪሚዲያል) ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ መጋቢት 1 እና 2/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

ትምህርት የሚጀመረው ➧ መጋቢት 4/2015 ዓ.ም

ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

➧ መሰናዶ ያለፋችሁበት ሰርተፍኬት፣
➧ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣
➧ የ8ኛ ክፍል ካርድ፣
➧ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➧ የሌሊት አልባሳት፣
➧ የስፖርት ትጥቅ፣

ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።


የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
ለሪሚዳል (አቅም ማሻሻያ) ትምህርት በተለያዩ ዩንቨርስቲዎች ለተመደባችሁ ተማሪዎች ዩንቨርስቲዎች የመግቢያ ጊዜ ጥሪ አድርገዋል። ጥሪ ካደረጉ ዩንቨርስቲዎች ውስጥ የተወሰኑትን ከላይ ለጥፊያለሁ።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot