#InjibaraUniversity
በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን ከግንቦት 09-11/2014 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት በአካል በመገኘት ከታች የተገለፁትን የመመዝገቢያ መስፈርት በማሟላት እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡
#እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ፣ የህዝብና ውጭ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት
ተማሪ ነክ መረጃዎችን እንዘግባለን
@NATIONALEXAMSRESULT
በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን ከግንቦት 09-11/2014 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት በአካል በመገኘት ከታች የተገለፁትን የመመዝገቢያ መስፈርት በማሟላት እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡
#እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ፣ የህዝብና ውጭ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት
ተማሪ ነክ መረጃዎችን እንዘግባለን
@NATIONALEXAMSRESULT