EECMY Children Ministry: MY Sunday School
790 subscribers
934 photos
14 videos
172 links
MY Sunday School is the official page of EECMY Children Ministry.

Wholistic Growth For Our Children!

Access Sunday School learning materials at www.mysundayschool.org
Download Telegram
Forwarded from EECMY Youth Ministry
*ከስዊድን ወንጌላዊት ሚስዮን የመጡ ወጣት የሚስዮን ቡድን አባላት የኢት./ወ/ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ ዋና ጽ/ቤትን ጎበኙ*

*Dargaggootni Miisiyoonii Warra Wangeelaa Siwiidiniirraa dhufan Waajjira Olaanaa WKWWMYI Daawwatan*

*The Youth Mission Team from the Swedish Evangelical Mission visited the Head Office of the EECMY*

#Continue reading...
👇👇👇
@eecmyyouthministry
*ልዩ ድጋፍ የሚሹ ልጆችን መደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ*

መቀመጫውን በአሜሪካን ሀገር ካደረገው የበጎ አድራጎት ተቋም ጋራ  ልዩ ድጋፍ የሚሹ ልጆችን መደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተደርጓል:: በውይይቱም ልዩ ድጋፍ የሚሹ ልጆችን በመቀበል እና በመደገፍ ዙርያ የቤተክርስቲያን ድርሻ ከፍተኛ በመሆኑ በወላጆች ላይ: በልጆች መምህራን እና በቤተክርስቲያን መሪዎች ላይ መስራት አስፈላጊ መሆኑ ተነስቶ: አብሮ መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የድርጅቶቹ ዓለምዓቀፍ ግንኙነት አስተባባሪዎች ፓስተር ትራሲይ ግ.: ፓ/ር ማቲው ግ. እና የኢ/ወ/ቤ/ክ/መካነ ኢየሱስ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት መምሪያ ዳይሬክተር ወንድማገኝ ኡዴሣ ውይይት አድርገዋል::

****
Daa'imman Deeggarsa Addaa Barbaadan Deeggaruun Akkaataa Danda'amu Irratti Mariin Gaggeeffameera***


Continue reading...
👇👇👇

@MYSundaySchool
EECMY Children Ministry: MY Sunday School
Photo
Daa'imman Deeggarsa Addaa Barbaadan Deeggaruun Akkaataa Danda'amu Irratti Mariin Gaggeeffameera***

Dhaabbata tola ooltummaa biyya Ameerikaa (USA) keessa jiru waliin daa’imman deeggarsa addaa barbaadan deeggaruun akkaataa danda’amu irratti mariin taasifameera. Marii kana keessatti gaheen Waldaa Kiristaanaa daa’imman deeggarsa addaa barbaadan fudhachuu fi deeggaruu keessatti qabdu ol’aanaa waan ta’eef maatii, barsiisota daa’immanii fi gaggeessitoota waldaa Kiristaanaa waliin hojjechuun barbaachisaa ta'uun irratti sadarkaa idil addunyaatti qindeessitoota dhaabbilee kan ta'an Pr. Tiriisaay G. fi Pr. Maatiiwos G. waliin Daarektarri Qajeelcha Ijoollee fi Dargaggoo WKWWMYI Wondimmaagany Uddeessaa akkaataa waliin hojjachuun danda'amu irratti marii taasisaniiru.

@MYSundaySchool
Forwarded from EECMY Youth Ministry
*የድንበር ዘለል አገልግሎት ሚስዮናዊ ምደባና የሽኝት መርሃግብር ተካሄደ *

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በውጪና በአገር ውስጥ የምስራቹን ይዘው የሚሄዱ ጥሪ ያላቸውን አገልጋዮችን በመመልመል፣ በማሰልጠን እያሰማራች ትገኛለች፡፡
በማዕከላዊ ደቡብ ኢትዮጵያ ሲኖዶስ ስር የምትገኘው የሐዋሳ ቤቴል ማኅበረ ምዕመናንም የድንበር ዘለል አገልግሎት ሚስዮናዊ ደበላ ቦቴን ከነቤተሰቡ ወደ ምስራቅ አፍሪካ ለመላክ የምደባና ሽኝት መርኃግብር አድርጋለች፡፡
በዕለቱም: ከቤተክርስቲያኒቱ ዋና ጽ/ቤት: ከዓለም አቀፍ ሚስዮን ማኅበር ቦርድ: የተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት ተወካዮች እና መሪዎች እንዲሁም የሲኖዶስ መሪዎች እና የሐዋሳ ከተማ ማኅበረ ምእመናናት መሪዎች ተገኝተዋል:: በዕለቱም የቤተክርስቲያኒቱ ተባባሪ ጠቅላይ ፀሐፊና የዓለም አቀፍ ሚስዮን ማኅበር ቦርድ ሰብሳቢ ቄስ ፈቃዱ ቤኛ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን የምደባና የሽኝት ሥነ ሥርዓቱ በሚስዮን ማኅበሩ ዳይሬክተር ቄስ ጥላዬ ከበደ መሪነት ተከናውኗል፡፡
በቀጣይም ይህን ታላቁን የወንጌል ተልዕኮ ከግብ ለማድረስ በፀሎት፣በገንዘብ በተለያዩ መንገዶች ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀርቧል::
(Source: EECMY- International Mission Society)
***
''በወንጌልም ማኅበረተኛ እሆን ዘንድ ስለ ወንጌል ሁሉን አደርጋለሁ።'' 1ቆሮንቶስ 9:23

ስለ ሁሉ እግዚአብሔርን እያመሰገናችሁ
በጸሎት፣ በምክር ፣ በድጋፍ ከአለምአቀፍ የሚስዮን ማህበር አገልግሎት ጎን እንድትቆሙ በጌታ ፍቅር ጥሪ እናቀርባለን።

EECMY-IMS

1000008166432 CBE/ EECMY-IMS
2600280004746 BIRHAN BANK /EECMY-IMS
01320008596702AWASH/ EECMY-IMS

@eecmyyouthministry