የኤክሳይዝ ታክስ ቁጥጥር
የኤክሳይዝ ታክስ በሚከፈልባቸው ዕቃዎች ላይ የሚደረግ ቁጥጥር
ፍቃድ በተሰጠው አምራች ፊብሪካ ውስጥ የሚገኙ የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸው
ዕቃዎች በታክስ ባለሥልጣኑ የኤክሳይዝ ታክስ ቁጥጥር ይደረግባቸዋል፡፡ የኤክሳይዝ ታክስ በሚከፈልባቸው ዕቃዎች ላይ የኤክሳይዝ ታክስ ቁጥጥር የሚደረገው ከሚከተለት በቀደመው ጊዜ ይሆናል:-
— ፈቃድ በተሰጠው አምራች ፊብሪካ ውስጥ የሚገኙ ዕቃዎች በኢትዮጵያ ውስጥ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ከፋብሪካው እስከሚወጡ፣
— ዕቃዎቹ ከኢትዮጵያ ውጪ እስከሚላኩ፣ ወይም
— ዕቃዎቹ ከአገልግሎት ውጪ እስከሚደረጉ ወይም እስከሚወገዱ ድረስ፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/wecy0h
የኤክሳይዝ ታክስ በሚከፈልባቸው ዕቃዎች ላይ የሚደረግ ቁጥጥር
ፍቃድ በተሰጠው አምራች ፊብሪካ ውስጥ የሚገኙ የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸው
ዕቃዎች በታክስ ባለሥልጣኑ የኤክሳይዝ ታክስ ቁጥጥር ይደረግባቸዋል፡፡ የኤክሳይዝ ታክስ በሚከፈልባቸው ዕቃዎች ላይ የኤክሳይዝ ታክስ ቁጥጥር የሚደረገው ከሚከተለት በቀደመው ጊዜ ይሆናል:-
— ፈቃድ በተሰጠው አምራች ፊብሪካ ውስጥ የሚገኙ ዕቃዎች በኢትዮጵያ ውስጥ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ከፋብሪካው እስከሚወጡ፣
— ዕቃዎቹ ከኢትዮጵያ ውጪ እስከሚላኩ፣ ወይም
— ዕቃዎቹ ከአገልግሎት ውጪ እስከሚደረጉ ወይም እስከሚወገዱ ድረስ፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/wecy0h
"ገቢያችን ህልውናችን" (15ኛ ዓመት የሚያዚያ ወር 2016 ዓ.ም ቁጥር 172 እትም ጋዜጣ)
ግንቦት 12/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
"ገቢያችን ህልውናችን"በገቢዎች ሚኒስቴር የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት እየተዘጋጀች የምትሰራጭ ወርሃዊ ጋዜጣ ስትሆን ጋዜጣዋን ለማገኘት ቀጥሎ ያለውን ሊንክ ይጫኑ:- https://rb.gy/50kv8i
ግንቦት 12/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
"ገቢያችን ህልውናችን"በገቢዎች ሚኒስቴር የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት እየተዘጋጀች የምትሰራጭ ወርሃዊ ጋዜጣ ስትሆን ጋዜጣዋን ለማገኘት ቀጥሎ ያለውን ሊንክ ይጫኑ:- https://rb.gy/50kv8i
የስትራይድ ኢትዮጵያ 2016 ( STRIDE Ethiopia 2024) አመታዊ ኤክስፖ ጉብኝት
ግንቦት 14/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
የገቢዎች ሚኒሰቴር አመራሮችና ሰራተኞች የስትራይድ ኢትዮጵያ 2016 (STRIDE Ethiopia 2024) አመታዊ ኤክስፖ ጎብኝተዋል፡፡
በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አዘጋጅነት በሳይስ ሙዝየም እየተካሄደ በሚገኘው የስትራይድ ኢትዮጵያ 2016 (STRIDE Ethiopia 2024) አመታዊ ኤክስፖ ጉብኝት ተሳታፊ የሆኑ የሚኒስቴር መ/ቤቱ ሠራተኞችም ባዩት ነገር መደሰታቸውን ገልጽው የገቢ አሰባሰቡን ጨምሮ በርካታ አገልግሎቶችን በቴክኖሎጂ የተደገፉ በማድረጉ ሂደት እንደሀገር እየተሰሩ ያሉ ስራዎች እጅግ አበረታች መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡-https://www.facebook.com/ERCA.info/posts/758403769797356?ref=embed_post
ግንቦት 14/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
የገቢዎች ሚኒሰቴር አመራሮችና ሰራተኞች የስትራይድ ኢትዮጵያ 2016 (STRIDE Ethiopia 2024) አመታዊ ኤክስፖ ጎብኝተዋል፡፡
በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አዘጋጅነት በሳይስ ሙዝየም እየተካሄደ በሚገኘው የስትራይድ ኢትዮጵያ 2016 (STRIDE Ethiopia 2024) አመታዊ ኤክስፖ ጉብኝት ተሳታፊ የሆኑ የሚኒስቴር መ/ቤቱ ሠራተኞችም ባዩት ነገር መደሰታቸውን ገልጽው የገቢ አሰባሰቡን ጨምሮ በርካታ አገልግሎቶችን በቴክኖሎጂ የተደገፉ በማድረጉ ሂደት እንደሀገር እየተሰሩ ያሉ ስራዎች እጅግ አበረታች መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡-https://www.facebook.com/ERCA.info/posts/758403769797356?ref=embed_post