ጋምቤላ 1.7 በመቶ ብቻ ነበረ ዘንድሮ 4.5 አሳልፏል ትልቅ ለውጥ ያሳየ ክልል
አዲስ አበባ 14,629 ተማሪ አሳልፏል።
በቁጥር ኦሮሚያ 11,651 ከባለፈው በ4900 ያህል በልጧል ከአምናው
አዲስ አበባ 14,629 ተማሪ አሳልፏል።
በቁጥር ኦሮሚያ 11,651 ከባለፈው በ4900 ያህል በልጧል ከአምናው
ከፍተኛ ዉጤት ከ 591 ከፍተⶓ ዉጤት ነው።
በNatural ወንድ Dodola Iffa boru ትምህርት ቤት
በNatural ወንድ Dodola Iffa boru ትምህርት ቤት
2215 የተፈጥሮ ሳይንስ የተቀሩት Social science
742 ሴት ተማሪዎች 1642 ወንድ ተማሪዎች
742 ሴት ተማሪዎች 1642 ወንድ ተማሪዎች
❤1
ከፍተኛ ውጤት የት ተመዘገበ ?
በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 ፦
➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ ፦
➡️ 562 ወንድ ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት
➡️ 548 ከሴት ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት
በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 ፦
➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ ፦
➡️ 562 ወንድ ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት
➡️ 548 ከሴት ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት
❤3
በዚህ ዓመት 580ሺ ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል፡፡
🔹ከናቹራሎች 297ሺ ተማሪዎች ናቸው፡፡
🔹ከሶሻሎች 288ሺ ተማሪዎች ናቸው
> አማካኝ ውጤት 31.6/100 ነው፡፡
አማካኝ ውጤት
🔹 አዳሪ ት/ቤቶች: 71/100
🔹 የማታ ተማሪዎች: 25.9 / 100
🔹 የመንግስት መደበኛ: 30.6 / 10
🔹 የግል ት/ቤት: 51 / 100
ያለፉት ተማሪዎች (ከ50% በላይ ያገኙ ተማሪዎች)
በአጠቃላይ: 8.4 %
ከናቹራል : 11.4 %
ከሶሻል : 5.2 %
🔹ከናቹራሎች 297ሺ ተማሪዎች ናቸው፡፡
🔹ከሶሻሎች 288ሺ ተማሪዎች ናቸው
> አማካኝ ውጤት 31.6/100 ነው፡፡
አማካኝ ውጤት
🔹 አዳሪ ት/ቤቶች: 71/100
🔹 የማታ ተማሪዎች: 25.9 / 100
🔹 የመንግስት መደበኛ: 30.6 / 10
🔹 የግል ት/ቤት: 51 / 100
ያለፉት ተማሪዎች (ከ50% በላይ ያገኙ ተማሪዎች)
በአጠቃላይ: 8.4 %
ከናቹራል : 11.4 %
ከሶሻል : 5.2 %
👍5❤2
" ምንም የተሳሳተ ነገር እንዳይኖርና እርግጠኛ ለመሆን ስለፈለግን የተወሰኑ ልጆች አሉ የተዛባ እሱን አስተካክለን እስከ ነገ ቀን 6:00 ሰዓት የፈተናው ውጤት ይለቀቃል። " - የትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
Forwarded from የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
📌ዉጤት ዛሬ ለሊት 6:00 ላይ ይፋ ይሆናል! ልክ እንደወጣ ዉጤታቹን የምታዩበት websites እነዚህ ናቸው ::
1. eaes.et
2. eaes.gov.et
3. eaes.edu.et
4. result.neaea.gov.et
4. t.me/EAESbot
💡እኛም ቀድመን አልሰራ የሚላችሁ ከሆነ እገዛ የምናደርግላችሁ ይሆናል ።
1. eaes.et
2. eaes.gov.et
3. eaes.edu.et
4. result.neaea.gov.et
4. t.me/EAESbot
💡እኛም ቀድመን አልሰራ የሚላችሁ ከሆነ እገዛ የምናደርግላችሁ ይሆናል ።
Telegram
EAES 🇪🇹 Result bot
EAES: Official Bot.
1. result.eaes.et
2. SMS 6284
1. result.eaes.et
2. SMS 6284
❤1
ውጤት የመመልከቻ አማራጮች፦
➫ በድረ-ገጽ፦ https://result.eaes.et
➫ በቴሌግራም ቦት፦ https://t.me/EAESbot
➫ በአጭር የጽሑፍ መልዕክት፦ 6284
➫ በድረ-ገጽ፦ https://result.eaes.et
➫ በቴሌግራም ቦት፦ https://t.me/EAESbot
➫ በአጭር የጽሑፍ መልዕክት፦ 6284
❤4🥰1
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ወስደው ጥሩ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች የመጀመሪያ ዲግሪ ነጻ የትምህርት ዕድል አመቻችቷል፡፡
በዚህም፣ ዩኒቨርሲቲው በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ማጠቃለያ ፈተና የወስዳችሁና ለወንዶች 480 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም ለሴቶች እና ለአካል ጉዳተኞች 450 እና ከዚያበላይ ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች በመንግሥት ስፖንሰር አድራጊነት የትምህርት ዕድል (ስኮላርሺፕ) በመስጠት በመደበኛ መርሐግብር ማስተማር ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉና ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ መማር የምትፈልጉ አመልካቾች እስከመስከረም 12/2018 ዓ.ም ድረስ የ12ኛ ክፍል ካርድ ውጤት ኮፒ በመያዝ ማመልከት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
የማመልከቻ አማራጮች፦
የጀማሪ መርሐግብር ሬጅስትራር ጽ/ቤት በአካል ወይም ማስረጃውን ስካን በማድረግ በኢሜል አድራሻ bduregistrar@bdu.edu.et ከማመልከቻ ጋር በመላክ ማመልከት ይቻላል፡፡
የትምህርት ፕሮግራም ምደባ ከሌሎች የመደበኛ ተማሪዎች ጋር በውድድር የሚመደቡ መሆኑ ተገልጿል፡፡
በዚህም፣ ዩኒቨርሲቲው በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ማጠቃለያ ፈተና የወስዳችሁና ለወንዶች 480 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም ለሴቶች እና ለአካል ጉዳተኞች 450 እና ከዚያበላይ ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች በመንግሥት ስፖንሰር አድራጊነት የትምህርት ዕድል (ስኮላርሺፕ) በመስጠት በመደበኛ መርሐግብር ማስተማር ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉና ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ መማር የምትፈልጉ አመልካቾች እስከመስከረም 12/2018 ዓ.ም ድረስ የ12ኛ ክፍል ካርድ ውጤት ኮፒ በመያዝ ማመልከት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
የማመልከቻ አማራጮች፦
የጀማሪ መርሐግብር ሬጅስትራር ጽ/ቤት በአካል ወይም ማስረጃውን ስካን በማድረግ በኢሜል አድራሻ bduregistrar@bdu.edu.et ከማመልከቻ ጋር በመላክ ማመልከት ይቻላል፡፡
የትምህርት ፕሮግራም ምደባ ከሌሎች የመደበኛ ተማሪዎች ጋር በውድድር የሚመደቡ መሆኑ ተገልጿል፡፡
❤15👍1
ያልተማራችሁትን አትፈተኑም ። በአማራ ክልል ባለው የፀጥታ ሁኔታ አንድ ወይም ሁለት አመት አቋርጣችሁ የነበራችሁ ተማሪዎች እራሱን የቻለ ፈተና የሚሰጣችሁ ሲሆን ሌሎች ደግሞ ከዘጠኝ የአዲሱ እና የድሮው የጋራ (common content )፤ ከ10-12 ከአዲሱ መፅሐፍ ብቻ የምትፈተኑ ይሆናል ። ከላይ የተያየዘው ደብዳቤ በአማራ ክልል ለሚገኙ እና 1 ወይም 2 አመት ላቋረጡ ተማሪዎች ብቻ ነው ።
❤1👍1