የ2017 ረቂቅ በጀት አዋጅ ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲመራ ተደረገ
ዕለተ ጁመዓ ግንቦት 30 - 2016 | ዙል ሒጃ 1 – 1445 | ሚንበር ቲቪ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2017 ረቂቅ በጀት አዋጅ ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲመራ ያደረገው ዛሬ ጁመዓ ግንቦት 30/2016 ባካሄደው ስብሰባ ነው፡፡
ምክር ቤቱ የ2017 የፌደራል መንግሥት በጀት የተዘጋጀው የአሥር ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ አካል የሆነውን የ2016-2018 የልማትና ኢንቨስትመንት እቅድ ላይ የተቀመጡ ግቦችንና የ2017-2021 የመካከለኛ ዘመን የማክሮ ኢኮኖሚና የፊስካል ማዕቀፍን ማስፈጸም እንዲቻል በሚያደርግ መልኩ ነው ተብሏል፡፡
በተጨማሪም የ2016 የፌደራል መንግሥትን የፕሮግራም በጀት አፈጻጸም መነሻ በማድረግ፤ የመንግሥት የፋይናንስ አቅም እና ተጠባቂ ገቢዎችን ታሳቢ በማድረግ እንዲሁም አስፈጻሚ መሥሪያ ቤቶች የተሰጣቸውን ተልዕኮና ኃላፊነት ለመወጣት የሚያስፈልጋቸውን ወጪ በመገምገም እንዲዘጋጅ መደረጉንም ምክር ቤቱ አስታውቋል፡፡
በዚሁ መሠረት ለፌዴራል መንግሥት መደበኛ ወጪዎች፣ ለካፒታል ወጪዎች፣ ለክልሎች የሚሰጥ ድጋፍ፣ ለዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈጸሚያ ድጋፍ እና ተጠባባቂ ወጪን ጨምሮ ወደ አንድ ትሪሊዮን የሚጠጋ በጀት ለምክር ቤቱ መቅረቡ ተገልጧል፡፡
ምክር ቤቱም በቀረበው የፌዴራል መንግሥት የ2017 ረቂቅ በጀት አዋጅ ላይ ከተወያየ በኋላ ግብአቶችን በማከል ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምጽ ወስኗል ነው የተባለው፡፡ (ሚንበር ቲቪ)
በድረ ገጽ ያንብቡ፡- https://minbertv.com/?p=8343
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
ዕለተ ጁመዓ ግንቦት 30 - 2016 | ዙል ሒጃ 1 – 1445 | ሚንበር ቲቪ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2017 ረቂቅ በጀት አዋጅ ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲመራ ያደረገው ዛሬ ጁመዓ ግንቦት 30/2016 ባካሄደው ስብሰባ ነው፡፡
ምክር ቤቱ የ2017 የፌደራል መንግሥት በጀት የተዘጋጀው የአሥር ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ አካል የሆነውን የ2016-2018 የልማትና ኢንቨስትመንት እቅድ ላይ የተቀመጡ ግቦችንና የ2017-2021 የመካከለኛ ዘመን የማክሮ ኢኮኖሚና የፊስካል ማዕቀፍን ማስፈጸም እንዲቻል በሚያደርግ መልኩ ነው ተብሏል፡፡
በተጨማሪም የ2016 የፌደራል መንግሥትን የፕሮግራም በጀት አፈጻጸም መነሻ በማድረግ፤ የመንግሥት የፋይናንስ አቅም እና ተጠባቂ ገቢዎችን ታሳቢ በማድረግ እንዲሁም አስፈጻሚ መሥሪያ ቤቶች የተሰጣቸውን ተልዕኮና ኃላፊነት ለመወጣት የሚያስፈልጋቸውን ወጪ በመገምገም እንዲዘጋጅ መደረጉንም ምክር ቤቱ አስታውቋል፡፡
በዚሁ መሠረት ለፌዴራል መንግሥት መደበኛ ወጪዎች፣ ለካፒታል ወጪዎች፣ ለክልሎች የሚሰጥ ድጋፍ፣ ለዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈጸሚያ ድጋፍ እና ተጠባባቂ ወጪን ጨምሮ ወደ አንድ ትሪሊዮን የሚጠጋ በጀት ለምክር ቤቱ መቅረቡ ተገልጧል፡፡
ምክር ቤቱም በቀረበው የፌዴራል መንግሥት የ2017 ረቂቅ በጀት አዋጅ ላይ ከተወያየ በኋላ ግብአቶችን በማከል ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምጽ ወስኗል ነው የተባለው፡፡ (ሚንበር ቲቪ)
በድረ ገጽ ያንብቡ፡- https://minbertv.com/?p=8343
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
👍5❤1
የጁመዓ ልዩ ኸበር- የሸይኽ ዐብዱረሕማን ሱደይስ የጁመዓ መመርያ
ዕለተ ጁመዓ ግንቦት 30 - 2016 | ዙል ሒጃ 1 – 1445 | ሚንበር ቲቪ
ከአዲሷ ጨረቃ ጋር ዛሬ ጁመዓ የዙልሒጃ ወር ጅማሬ ሆኗል፡፡ የሐጅ ሥነ ሥርዐት መጀመሪያ እና መጨረሻ ቀናትም ይፋ ተደርገዋል፡፡ ከመላው ዓለም ለሐጅ የሚሰባሰቡ ምዕመናንን የምታስተናግደው ሳዑዲ ዐረቢያ፣ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የተቀበለቻቸው የአላህ እንግዶች ብዛት 1.2 ሚሊዮን ደርሰዋል፡፡ ቀሪ እንግዶች በቀጣይ ቀናት ወደ መዲና እና መካ ከተሞች መጓዝ ይቀጥላሉ፡፡
የእንግዶቹ መዳረሻ ሳዑዲ ዐረቢያ ቀድሞም የአየር ንብረቷ ግለት የሚወቅ ቢሆንም፣ ሑጃጆቹ በደረሱበት በዚህ ወቅት ይበልጥ ከፍ ማለቱ ባለሥልጣናቱን ያሳሰባቸው ይመስላል፡፡ የሳዑዲ ዐረቢያ የሜትሮሎጂ መሥሪያ ቤት በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ ባወጣው መረጃ፣ በተያዘው ዓመት የሐጅ ሥነ ሥርዐት በሚከናወንበት በዚህ ወቅት ከእኩለ ቀን በኋላ በመካ የሚጠበቀው የሙቀት መጠን ከ45 እስከ 48 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ ሊደርስ የሚችል ነው፡፡
የመሥሪያ ቤቱ ኃላፊ አይመን ቢን ሳሊም ጉላም ሙቀቱ እጅግ የበረታ እንደሚሆን ገልጸዋል፡፡ ጉላም በዚህ የሐጅ ወቅት ዝናብ የመፈጠር ዕድል ይኖር ይሆን ወይ በሚል ተጠይቀው፣ አነስተኛ መሆኑን በመጥቀስ ምናልባት ደመና ሊመዘገብ የሚችለው በጣኢፍ አካባቢ ነው የሚል ትንበያ መኖሩን ጠቁመዋል፡፡
ባለሥልጣናቱ ምዕመናንን ከፀሓይ ግለት ለመከላከል ዓለም የደረሰትን ከፍተኛ ቴክኖሎጂ አዘጋጅተናል ብለዋል፡፡ የሐጅ እና ዑምራ ሚኒስቴር መረጃ እንደሚያሳየው፣ ምዕመናኑ በብዛት በሚገኙባቸው ሥፍራዎች ላይ አየር ማቀዝቀዣ ተከላ እየተከናወነ ነው፡፡
ሳዑዲ ዐረቢያ ምዕመናኑን ከፀሓዩ ግለት ለመከላከል ሌላም ርምጃ ያስፈልጋል በሚል ወስናለች፡፡ ለዚህ እንዲያግዝ የሁለቱ ቅዱሳን ሥፍራ መስጅዶች ፕሬዝዳንት እና የመስጅድ አል-ሐረም ኢማም የሆኑት ሸይኽ ዐብዱረሕማን ሱደይስ ትናንት ሐሙስ አዲስ መመሪያ አስተላልፈዋል፡፡ ሸይኽ ሱደይስ ያስተላለፉት መመሪያ በዛሬው ጁመዓ የሚደረገው ኹጥባ እና የሰላት ርዝማኔ እንዲያጥር የሚል ነው፡፡ ይህ በመካም ሆነ በመዲና መስጂዶች የሚተገበር ይሆናል ተብሏል፡፡
የዛሬው ጁመዓ የመስጂድ አል ሐረም ኹጥባ የሚደረገው በሸይኽ ያሲር ደውሰሪ ሲሆን፣ የመዲናው መስጂድ አል ነበዊ ኻጢብ ሸይኽ ዓብደላህ አል ቡዓይጃን ይሆናሉ ተብሎ ተጠብቋል፡፡ (ሚንበር ቲቪ)
በድረ ገጽ ያንብቡ፡- https://minbertv.com/?p=8338
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
ዕለተ ጁመዓ ግንቦት 30 - 2016 | ዙል ሒጃ 1 – 1445 | ሚንበር ቲቪ
ከአዲሷ ጨረቃ ጋር ዛሬ ጁመዓ የዙልሒጃ ወር ጅማሬ ሆኗል፡፡ የሐጅ ሥነ ሥርዐት መጀመሪያ እና መጨረሻ ቀናትም ይፋ ተደርገዋል፡፡ ከመላው ዓለም ለሐጅ የሚሰባሰቡ ምዕመናንን የምታስተናግደው ሳዑዲ ዐረቢያ፣ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የተቀበለቻቸው የአላህ እንግዶች ብዛት 1.2 ሚሊዮን ደርሰዋል፡፡ ቀሪ እንግዶች በቀጣይ ቀናት ወደ መዲና እና መካ ከተሞች መጓዝ ይቀጥላሉ፡፡
የእንግዶቹ መዳረሻ ሳዑዲ ዐረቢያ ቀድሞም የአየር ንብረቷ ግለት የሚወቅ ቢሆንም፣ ሑጃጆቹ በደረሱበት በዚህ ወቅት ይበልጥ ከፍ ማለቱ ባለሥልጣናቱን ያሳሰባቸው ይመስላል፡፡ የሳዑዲ ዐረቢያ የሜትሮሎጂ መሥሪያ ቤት በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ ባወጣው መረጃ፣ በተያዘው ዓመት የሐጅ ሥነ ሥርዐት በሚከናወንበት በዚህ ወቅት ከእኩለ ቀን በኋላ በመካ የሚጠበቀው የሙቀት መጠን ከ45 እስከ 48 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ ሊደርስ የሚችል ነው፡፡
የመሥሪያ ቤቱ ኃላፊ አይመን ቢን ሳሊም ጉላም ሙቀቱ እጅግ የበረታ እንደሚሆን ገልጸዋል፡፡ ጉላም በዚህ የሐጅ ወቅት ዝናብ የመፈጠር ዕድል ይኖር ይሆን ወይ በሚል ተጠይቀው፣ አነስተኛ መሆኑን በመጥቀስ ምናልባት ደመና ሊመዘገብ የሚችለው በጣኢፍ አካባቢ ነው የሚል ትንበያ መኖሩን ጠቁመዋል፡፡
ባለሥልጣናቱ ምዕመናንን ከፀሓይ ግለት ለመከላከል ዓለም የደረሰትን ከፍተኛ ቴክኖሎጂ አዘጋጅተናል ብለዋል፡፡ የሐጅ እና ዑምራ ሚኒስቴር መረጃ እንደሚያሳየው፣ ምዕመናኑ በብዛት በሚገኙባቸው ሥፍራዎች ላይ አየር ማቀዝቀዣ ተከላ እየተከናወነ ነው፡፡
ሳዑዲ ዐረቢያ ምዕመናኑን ከፀሓዩ ግለት ለመከላከል ሌላም ርምጃ ያስፈልጋል በሚል ወስናለች፡፡ ለዚህ እንዲያግዝ የሁለቱ ቅዱሳን ሥፍራ መስጅዶች ፕሬዝዳንት እና የመስጅድ አል-ሐረም ኢማም የሆኑት ሸይኽ ዐብዱረሕማን ሱደይስ ትናንት ሐሙስ አዲስ መመሪያ አስተላልፈዋል፡፡ ሸይኽ ሱደይስ ያስተላለፉት መመሪያ በዛሬው ጁመዓ የሚደረገው ኹጥባ እና የሰላት ርዝማኔ እንዲያጥር የሚል ነው፡፡ ይህ በመካም ሆነ በመዲና መስጂዶች የሚተገበር ይሆናል ተብሏል፡፡
የዛሬው ጁመዓ የመስጂድ አል ሐረም ኹጥባ የሚደረገው በሸይኽ ያሲር ደውሰሪ ሲሆን፣ የመዲናው መስጂድ አል ነበዊ ኻጢብ ሸይኽ ዓብደላህ አል ቡዓይጃን ይሆናሉ ተብሎ ተጠብቋል፡፡ (ሚንበር ቲቪ)
በድረ ገጽ ያንብቡ፡- https://minbertv.com/?p=8338
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
👍16❤2
በሕይወት በኑሮና በጊዜያት ሽግግር የሰው ልጆችን በየዘመናቱ የሚፈታተኑና ከእምነቱ መርህ ጋር የሚጣረሱ አዳዲስ ግኝቶችና ሙከራዎች ይኖራሉ። ይህ መልኩን እየቀያየረ የሚኖር እንጂ ፈፅሞ የማይከስም ሂደት፤ ጉዳዩን በቅርበት በሚያውቁና ተዛማጅ የኾነ ጥልቅ ንባብ ባላቸው ዓሊሞችና ምሁራን መፍትሄ ካልተበጀለት መዘዙ ከባድ እንደሚኾን አያጠያይቅም።
በዛሬው የ"ጥያቄ አለኝ" ዝግጅታችን በትዳር ሕይወት ዙሪያ ካነሳናቸው የተለያዩ ንዑስ ጉዳዮች አንዱ ኾኖ የቀረበው "መህሬ ቁርኣን ነበር! ወደ ገንዘብ ብቀይረውስ?" በሚል ርዕስ በሸሪዓችን ከተሰጠው ብይን በመነሳትና የተለያዩ ዑለሞችን ምላሾች መሠረት በማድረግ ተወዳጁ ዐሊም ሸይኽ አህመድ አወሉ ዛሬ ምሽት ከ3:00 ጀምሮ በሚንበር ቲቪ በሚቀርበው "ጥያቄ አለኝ" ፕሮግራም ላይ ምላሽ የሚሰጡበት ይኾናል።
ያላችሁን ጥያቄዎች በፅሁፍ በ 0948992121 ወይም በ9282 ላይ YS ን በማስቀደም ልታደርሱን ትችላላችሁ!!
#ጥያቄ_አለኝ
#መህሬ_ቁርኣን_ነበር!
#በገንዘብ_ብቀይረውስ?
ዕለተ ዓርብ ግንቦት 30 - 2016 | ዙል ሒጃ 1 – 1445 | ሚንበር ቲቪ
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
በዛሬው የ"ጥያቄ አለኝ" ዝግጅታችን በትዳር ሕይወት ዙሪያ ካነሳናቸው የተለያዩ ንዑስ ጉዳዮች አንዱ ኾኖ የቀረበው "መህሬ ቁርኣን ነበር! ወደ ገንዘብ ብቀይረውስ?" በሚል ርዕስ በሸሪዓችን ከተሰጠው ብይን በመነሳትና የተለያዩ ዑለሞችን ምላሾች መሠረት በማድረግ ተወዳጁ ዐሊም ሸይኽ አህመድ አወሉ ዛሬ ምሽት ከ3:00 ጀምሮ በሚንበር ቲቪ በሚቀርበው "ጥያቄ አለኝ" ፕሮግራም ላይ ምላሽ የሚሰጡበት ይኾናል።
ያላችሁን ጥያቄዎች በፅሁፍ በ 0948992121 ወይም በ9282 ላይ YS ን በማስቀደም ልታደርሱን ትችላላችሁ!!
#ጥያቄ_አለኝ
#መህሬ_ቁርኣን_ነበር!
#በገንዘብ_ብቀይረውስ?
ዕለተ ዓርብ ግንቦት 30 - 2016 | ዙል ሒጃ 1 – 1445 | ሚንበር ቲቪ
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
👍15❤2
ዘመን የማይሽረውን የቁርኣንን ልቅና በተለያዩ ማዕዘናት እያሳየና፤ የተከበረውን የአላህ (ሱ.ወ) ቃል በልባቸው ላይ አትመው ከሚኖሩ በርካታ እንግዶቹ ጋር ቆይታ እያደረገ ዘወትር ጁሙዓ ምሽት ከ 2፡00 ጀምሮ ሲቀርብ የቆየው መዓል ቁርኣን ፕሮግራማችን፤ እነሆ በአዲስ ቅርፅና ይዘት ተመልሷል፡፡ በአዲሱ ምዕራፋችን ቁርኣን የሚነበብ ብቻ ሳይሆን ለሁለት ዓለም ስኬት የሚያበቃ የህይወት መንገድ መሆኑን ከንባብና ኑሯቸው እየመዘዙና፤ እንደ ሙስሊም ከቁርኣን ጋር ስላላቸው ትይይዝ ሃሳብ እየሰጡ የሚቆዩ የተለያዩ እንግዶችን እየጋበዘ እንደዚሁም የአዘጋጁን ተወዳጅ ምጥን ቁርኣናዊ መልዕክት አካቶ ዘወትር ጁሙዓ ምሽት ከ 2፡00 ጀምሮ በሚንበር ቲቪ ወደናንተ መድረሱን ጀምሮዋል፡፡
በዛሬው መዓል ቁርኣን ዝግጅታችን ለየት ባለ የአቀራር ስልቱ ከምናውቀው ከዶ/ር ሚስባህ ጋር ቆይታ የምናደርግ ሲሆን፤ ከቁርኣን ጋር የነበረውን ጉዞና ይህን የሀበሻ ዜማ የሚባለውን አቀራር ከየት እንደተማረ አውግቶናል። በተጨማሪም መድረሳዎች ላይ የምንመለከተውን ክፍተት ምንጭ እና መፍትሄው ላይ አውርተናል።
ዛሬ ምሽት ከ02፡00 ጀምሮ በሚንበር ቲቪ ይቀርብላችኋል፡፡
#ከሂፍዝ_በኃላስ?
#ከቁርአን_ጋር
ዕለተ ዓርብ ግንቦት 23 - 2016 | ዙል ሒጃ 1 – 1445
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
በዛሬው መዓል ቁርኣን ዝግጅታችን ለየት ባለ የአቀራር ስልቱ ከምናውቀው ከዶ/ር ሚስባህ ጋር ቆይታ የምናደርግ ሲሆን፤ ከቁርኣን ጋር የነበረውን ጉዞና ይህን የሀበሻ ዜማ የሚባለውን አቀራር ከየት እንደተማረ አውግቶናል። በተጨማሪም መድረሳዎች ላይ የምንመለከተውን ክፍተት ምንጭ እና መፍትሄው ላይ አውርተናል።
ዛሬ ምሽት ከ02፡00 ጀምሮ በሚንበር ቲቪ ይቀርብላችኋል፡፡
#ከሂፍዝ_በኃላስ?
#ከቁርአን_ጋር
ዕለተ ዓርብ ግንቦት 23 - 2016 | ዙል ሒጃ 1 – 1445
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
👍11❤8
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የዶክተሩ እና የሻንጣው ቂሷ 😂
የጭንቀት ስሜት ሲጎበኘን እጅ መስጠት የለብንም!
ሙሉ ፕሮግራሙን የዩትዩብ ቻነላችን ላይ ያገኙታል።
🔗 https://youtu.be/HIKMVJg41lw 🔗
#ዶክተሩ_እና_ሻንጣው
#የሸይኻችን_ሰዓት
#ኸሚስ_ምሽት
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
የጭንቀት ስሜት ሲጎበኘን እጅ መስጠት የለብንም!
ሙሉ ፕሮግራሙን የዩትዩብ ቻነላችን ላይ ያገኙታል።
🔗 https://youtu.be/HIKMVJg41lw 🔗
#ዶክተሩ_እና_ሻንጣው
#የሸይኻችን_ሰዓት
#ኸሚስ_ምሽት
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
👍12🥰8
#የጁምዓ_ኹጥባ
ከአዲሱ የሙጀመዕ አት ተቅዋ መስጂድ
በኡስታዝ ካሚል ሸምሱ
ዛሬ ጁምዓ በአዲሱ የሙጀመዕ አት ተቅዋ መስጂድ በኡስታዝ ካሚል ሸምሱ የቀረበውና፤ በዋናነት ስለ "አሥርቱ የዙል ሒጃ ውድ ቀናት ትሩፋቶች" ሃሳብ የቀረበበት መልዕክት ዛሬ ከሰዐት ከ11:00 ጀምሮ በሚንበር ቲቪ የሚቀርብላችሁ ይሆናል።
#የጁምዓ_ኹጥባ
#ኡስታዝ_ካሚል_ሸምሱ
ዕለተ አርብ ግንቦት 30 - 2016 | ዙል ሒጃ 1– 1445 | ሚንበር ትቪ
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | 45000 | H
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
ከአዲሱ የሙጀመዕ አት ተቅዋ መስጂድ
በኡስታዝ ካሚል ሸምሱ
ዛሬ ጁምዓ በአዲሱ የሙጀመዕ አት ተቅዋ መስጂድ በኡስታዝ ካሚል ሸምሱ የቀረበውና፤ በዋናነት ስለ "አሥርቱ የዙል ሒጃ ውድ ቀናት ትሩፋቶች" ሃሳብ የቀረበበት መልዕክት ዛሬ ከሰዐት ከ11:00 ጀምሮ በሚንበር ቲቪ የሚቀርብላችሁ ይሆናል።
#የጁምዓ_ኹጥባ
#ኡስታዝ_ካሚል_ሸምሱ
ዕለተ አርብ ግንቦት 30 - 2016 | ዙል ሒጃ 1– 1445 | ሚንበር ትቪ
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | 45000 | H
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
👍18
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከቁርአን ጋር - ዘወትር ጁምዓ ከምሽቱ 2፡00 ጀምሮ!
#ከቁርአን_ጋር
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
#ከቁርአን_ጋር
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
👍21👌2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከአስርቱ የዙልሒጃ ቀናት የበለጠ መልካም ስራ የሚወደድባቸው ቀናት የሉም!
ሙሉ ፕሮግራሙን የዩትዩብ ቻነላችን ላይ ያገኙታል።
🔗 https://youtu.be/50vZ5aCVWhM 🔗
#አስርቱ_የዙልሒጃ_ቀናት
#ቢስሚከ_ነሕያ
#ኸሚስ_ምሽት
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
ሙሉ ፕሮግራሙን የዩትዩብ ቻነላችን ላይ ያገኙታል።
🔗 https://youtu.be/50vZ5aCVWhM 🔗
#አስርቱ_የዙልሒጃ_ቀናት
#ቢስሚከ_ነሕያ
#ኸሚስ_ምሽት
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
👍24❤2🥰2😢1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የቀብር ቅጣት ባይኖርብንም ቀብር በራሱ ቅጣት ነው!
- ትልቅ ማስታወሻ
ሙሉ ፕሮግራሙን የዩትዩብ ቻነላችን ላይ ያገኙታል።
🔗 https://youtu.be/HIKMVJg41lw 🔗
#ቀብር_ጎብኙ
#የሸይኻችን_ሰዓት
#ኸሚስ_ምሽት
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
- ትልቅ ማስታወሻ
ሙሉ ፕሮግራሙን የዩትዩብ ቻነላችን ላይ ያገኙታል።
🔗 https://youtu.be/HIKMVJg41lw 🔗
#ቀብር_ጎብኙ
#የሸይኻችን_ሰዓት
#ኸሚስ_ምሽት
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
👍38
#የበረታው_ሙቀት እና ሌሎችም...
በዛሬው የሰሞነ ሐጅ መሰናዶ ከሐጅ ጋር የተያያዙ ሃሳቦችን ስለ በረታው የሳዑዲ ሙቀት እና ሌሎችንም መረጃዎች ወደ እናንተ ያደርሳል።
#ሰሞነ_ሐጅ ክፍል 8
ዛሬ ምሽት 01፡00 በሚንበር ቲቪ!
ዕለተ ቅዳሜ ሰኔ 1- 2016 | ዙል ሒጃ 2 - 1445
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
በዛሬው የሰሞነ ሐጅ መሰናዶ ከሐጅ ጋር የተያያዙ ሃሳቦችን ስለ በረታው የሳዑዲ ሙቀት እና ሌሎችንም መረጃዎች ወደ እናንተ ያደርሳል።
#ሰሞነ_ሐጅ ክፍል 8
ዛሬ ምሽት 01፡00 በሚንበር ቲቪ!
ዕለተ ቅዳሜ ሰኔ 1- 2016 | ዙል ሒጃ 2 - 1445
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
❤7👍6
የመጨረሻዎቹ ኢትዮጵያውያን ሑጃጆች በዛሬው እለት ወደ ሳዑዲ ዐረቢያ በረራ ያከናውናሉ ተባለ
ለ1445ኛ ዓ.ሂ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የመጨረሻዎቹን ሑጃጆች ዛሬ እንደሚሸኝ አስታወቀ። ምክር ቤቱ ይህን ያስታወቀው ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 1/2016 በጽሕፈት ቤቱ በሰጠው መግለጫ ነው።
ምክር ቤቱ በመግለጫው ከግንቦት 13/2016 አንስቶ የተጓዙ ሑጃጆች በረራ ያደረጉት በኢትዮጵያ አየር መንገድ እና በሳዑዲ አየር መንገድ መሆኑን ገልጿል።
መግለጫውን ከሰጡት መካከል የሆኑት የሐጅና ዑምራ ዘርፍ ኃላፊ ዐብዱልፈታህ ሙሐመድ፣ በርካታ ሑጃጆች ጉዞ ያደረጉት በኢትዮጵያ አየር መንገድ መሆኑን ገልፀዋል። ምክር ቤቱ ከላካቸው 12 ሺሕ ምዕመናን ውስጥ በአየር መንገዱ የበረሩ ሑጃጆች ቁጥር 8 ሺሕ 500 መሆኑን የጠቀሱት ኃላፊው፣ ቀሪዎች 3 ሺሕ 500 ሑጃጆች በሳዑዲያ አየር መንገድ በረራ ማድረጋቸውን አብራርተዋል። (ሚንበር ቲቪ)
(በዚህ ዘገባ ላይ ተጨማሪ መረጃ ይታከልበታል)
ለ1445ኛ ዓ.ሂ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የመጨረሻዎቹን ሑጃጆች ዛሬ እንደሚሸኝ አስታወቀ። ምክር ቤቱ ይህን ያስታወቀው ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 1/2016 በጽሕፈት ቤቱ በሰጠው መግለጫ ነው።
ምክር ቤቱ በመግለጫው ከግንቦት 13/2016 አንስቶ የተጓዙ ሑጃጆች በረራ ያደረጉት በኢትዮጵያ አየር መንገድ እና በሳዑዲ አየር መንገድ መሆኑን ገልጿል።
መግለጫውን ከሰጡት መካከል የሆኑት የሐጅና ዑምራ ዘርፍ ኃላፊ ዐብዱልፈታህ ሙሐመድ፣ በርካታ ሑጃጆች ጉዞ ያደረጉት በኢትዮጵያ አየር መንገድ መሆኑን ገልፀዋል። ምክር ቤቱ ከላካቸው 12 ሺሕ ምዕመናን ውስጥ በአየር መንገዱ የበረሩ ሑጃጆች ቁጥር 8 ሺሕ 500 መሆኑን የጠቀሱት ኃላፊው፣ ቀሪዎች 3 ሺሕ 500 ሑጃጆች በሳዑዲያ አየር መንገድ በረራ ማድረጋቸውን አብራርተዋል። (ሚንበር ቲቪ)
(በዚህ ዘገባ ላይ ተጨማሪ መረጃ ይታከልበታል)
🥰11👍4❤2
አቢሲንያ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎቱን በሚሰጥበት አቢሲንያ አሚን በኩል እያዘጋጀ በሚንበር ቲቪ የሚያቀርበው 2ተኛው ዙር አሚን አዋርድ የሥራ ፈጠራ ውድድር፤ በተሳታፊዎች መካከል ወደ መጨረሻው ምዕራፍ ለመሻገርና አንድ ሚሊየን ብር ለመሸለም የሚደረገው ብርቱ ፉክክር እንደቀጠለ ይገኛል።
ዛሬ ምሽት ከ1:30 ጀምሮ የሁለተኛው ምዕራፍ ዝግጅት ከአዳዲስ ተሳታፊዎችና የሥራ ፈጠራ ሃሳቦች እንዲሁም የተግባር ሙከራዎች ጋር ይቀርብላችኋል!!
#አቢሲንያ_አሚን
#ዕሴትዎን_ያከበረ!!
#አሚን_አዋርድ_2
#የሥራ_ፈጠራ_ውድድር
ዕለተ ቅዳሜ ሰኔ 1 - 2016 | ዙል ሒጃ 2 – 1445
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
ዛሬ ምሽት ከ1:30 ጀምሮ የሁለተኛው ምዕራፍ ዝግጅት ከአዳዲስ ተሳታፊዎችና የሥራ ፈጠራ ሃሳቦች እንዲሁም የተግባር ሙከራዎች ጋር ይቀርብላችኋል!!
#አቢሲንያ_አሚን
#ዕሴትዎን_ያከበረ!!
#አሚን_አዋርድ_2
#የሥራ_ፈጠራ_ውድድር
ዕለተ ቅዳሜ ሰኔ 1 - 2016 | ዙል ሒጃ 2 – 1445
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
👍11😍1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አደራ እንዳትጭበረበሩ❗️
ሂጅራ ዘገባ
ሙሉ ፕሮግራሙን የዩትዩብ ቻነላችን ላይ ያገኙታል።
🔗 https://youtu.be/RM6pNAlCKOs 🔗
#የማጭበርበር_ወንጀል
#ሂጅራ_ዘገባ #ሂጅራ_ቢዝነስ
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
ሂጅራ ዘገባ
ሙሉ ፕሮግራሙን የዩትዩብ ቻነላችን ላይ ያገኙታል።
🔗 https://youtu.be/RM6pNAlCKOs 🔗
#የማጭበርበር_ወንጀል
#ሂጅራ_ዘገባ #ሂጅራ_ቢዝነስ
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
👍4
የቁርኣን ተፍሲር በሐረሪ ቋንቋ - በሸይኽ የሕያ እስማዒል (ረ)
ሱረቱል ሉቅማን 12-22
ዛሬ ከቀኑ 11:45 ጀምሮ በሚንበር ቲቪ
#ቁርኣን #ተፍሲር #ሐረሪ
#ሸይኽ_የሕያ_እስማዒል_ረ
ዕለተ ቅዳሜ ሰኔ 1 - 2016 | ዙል ሒጃ 2 - 1445
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
ሱረቱል ሉቅማን 12-22
ዛሬ ከቀኑ 11:45 ጀምሮ በሚንበር ቲቪ
#ቁርኣን #ተፍሲር #ሐረሪ
#ሸይኽ_የሕያ_እስማዒል_ረ
ዕለተ ቅዳሜ ሰኔ 1 - 2016 | ዙል ሒጃ 2 - 1445
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
👍10
የመጨረሻዎቹ ኢትዮጵያውያን ሑጃጆች በዛሬው እለት ወደ ሳዑዲ ዐረቢያ በረራ ያከናውናሉ ተባለ
ዕለተ ቅዳሜ ሰኔ 1 - 2016 | ዙል ሒጃ 2 – 1445 | ሚንበር ቲቪ
ለ1445ኛ ዓ.ሂ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የመጨረሻዎቹን ሑጃጆች ዛሬ እንደሚሸኝ አስታወቀ። ምክር ቤቱ ይህን ያስታወቀው ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 1/2016 በጽሕፈት ቤቱ በሰጠው መግለጫ ነው።
ምክር ቤቱ በመግለጫው ከግንቦት 13/2016 አንስቶ የተጓዙ ሑጃጆች በረራ ያደረጉት በኢትዮጵያ አየር መንገድ እና በሳዑዲ አየር መንገድ መሆኑን ገልጿል።
መግለጫውን ከሰጡት መካከል የሆኑት የሐጅና ዑምራ ዘርፍ ኃላፊ ዐብዱልፈታህ ሙሐመድ፣ በርካታ ሑጃጆች ጉዞ ያደረጉት በኢትዮጵያ አየር መንገድ መሆኑን ገልፀዋል። ምክር ቤቱ ከላካቸው 12 ሺሕ ምዕመናን ውስጥ በአየር መንገዱ የበረሩ ሑጃጆች ቁጥር 8 ሺሕ 500 መሆኑን የጠቀሱት ኃላፊው፣ ቀሪዎች 3 ሺሕ 500 ሑጃጆች በሳዑዲያ አየር መንገድ በረራ ማድረጋቸውን አብራርተዋል።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በዛሬው መግለጫ ያነሳው ሌላው ጉዳይ ሑጃጆች በሳዑዲ ዐረቢያ ቆይታቸው ለሚገጥማቸው ሕመም የተዘጋጀውን ሕክምና በተመለከተ ነው። የምክር ቤቱ ኃላፊዎች በሳዑዲ ዐረቢያ ለኢትዮጵያውያን ሕክምና የሚሰጡ ሦስት ተንቀሳቃሽ ክሊኒኮች መዘጋጀታቸውን ጠቅሰዋል። ለክሊኒኮቹ በቂ መድኃኒት መዘጋጀቱን የገለፁት ኃላፊዎቹ፣ መድኃኒቶች ባለፈው ዓመት በኦማን መንግሥት ከተሰጠው በተጨማሪ የተገዙ መሆናቸውንም አብራርተዋል።
የዘንድሮው ዓመት የሐጅ ሥነ ሥርዐት ከቀጣይ ሳምንት ጁመዓ ጀምሮ እንደሚከናወን የሳዑዲ ዐረቢያ የሐጅ እና ሚኒስቴር የዙልሒጃ ወር ትናንት መግባቱን አስመልክቶ አስታውቋል።
ከግንቦት 1 አንስቶ ከመላው ዓለም ምዕመናንን እየተቀበለች የምትገኘው ሳዑዲ ዐረቢያ፣ እስካሁን ድረስ ከ1.2 ሚሊዮን በላይ ምዕመናን ወደ ሀገሯ መግባታቸውን ገልጻለች።
ባለሥልጣናቱ ይፋ ባደረጉት አሐዝ መሠረት ከተለያዩ ሀገራት ሳዑዲ የደረሱ ምዕመናን ቁጥር አንድ ሚሊዮን ይደርሳል፡፡ በባሕር፣ በየብስ እና በአየር ወደ ሳዑዲ ከገቡት ምዕመናን ውስጥ ከፍተኛውን ቁጥር የሚይዙት እነዚህ በአየር ተሳፍረው መዲና የደረሱት ናቸው፡፡
ሳዑዲ ዐረቢያ በዘንድሮው ዓመት የሐጅ ሥነ ሥርዐት ከመላው ዓለም የምትቀበላቸው ምዕመናን ብዛት ከሁለት ሚሊዮን ይሻገራል ተብሎ ይጠበቃል።
ዝርዝሩን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፦ https://minbertv.com/?p=8354
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
ዕለተ ቅዳሜ ሰኔ 1 - 2016 | ዙል ሒጃ 2 – 1445 | ሚንበር ቲቪ
ለ1445ኛ ዓ.ሂ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የመጨረሻዎቹን ሑጃጆች ዛሬ እንደሚሸኝ አስታወቀ። ምክር ቤቱ ይህን ያስታወቀው ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 1/2016 በጽሕፈት ቤቱ በሰጠው መግለጫ ነው።
ምክር ቤቱ በመግለጫው ከግንቦት 13/2016 አንስቶ የተጓዙ ሑጃጆች በረራ ያደረጉት በኢትዮጵያ አየር መንገድ እና በሳዑዲ አየር መንገድ መሆኑን ገልጿል።
መግለጫውን ከሰጡት መካከል የሆኑት የሐጅና ዑምራ ዘርፍ ኃላፊ ዐብዱልፈታህ ሙሐመድ፣ በርካታ ሑጃጆች ጉዞ ያደረጉት በኢትዮጵያ አየር መንገድ መሆኑን ገልፀዋል። ምክር ቤቱ ከላካቸው 12 ሺሕ ምዕመናን ውስጥ በአየር መንገዱ የበረሩ ሑጃጆች ቁጥር 8 ሺሕ 500 መሆኑን የጠቀሱት ኃላፊው፣ ቀሪዎች 3 ሺሕ 500 ሑጃጆች በሳዑዲያ አየር መንገድ በረራ ማድረጋቸውን አብራርተዋል።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በዛሬው መግለጫ ያነሳው ሌላው ጉዳይ ሑጃጆች በሳዑዲ ዐረቢያ ቆይታቸው ለሚገጥማቸው ሕመም የተዘጋጀውን ሕክምና በተመለከተ ነው። የምክር ቤቱ ኃላፊዎች በሳዑዲ ዐረቢያ ለኢትዮጵያውያን ሕክምና የሚሰጡ ሦስት ተንቀሳቃሽ ክሊኒኮች መዘጋጀታቸውን ጠቅሰዋል። ለክሊኒኮቹ በቂ መድኃኒት መዘጋጀቱን የገለፁት ኃላፊዎቹ፣ መድኃኒቶች ባለፈው ዓመት በኦማን መንግሥት ከተሰጠው በተጨማሪ የተገዙ መሆናቸውንም አብራርተዋል።
የዘንድሮው ዓመት የሐጅ ሥነ ሥርዐት ከቀጣይ ሳምንት ጁመዓ ጀምሮ እንደሚከናወን የሳዑዲ ዐረቢያ የሐጅ እና ሚኒስቴር የዙልሒጃ ወር ትናንት መግባቱን አስመልክቶ አስታውቋል።
ከግንቦት 1 አንስቶ ከመላው ዓለም ምዕመናንን እየተቀበለች የምትገኘው ሳዑዲ ዐረቢያ፣ እስካሁን ድረስ ከ1.2 ሚሊዮን በላይ ምዕመናን ወደ ሀገሯ መግባታቸውን ገልጻለች።
ባለሥልጣናቱ ይፋ ባደረጉት አሐዝ መሠረት ከተለያዩ ሀገራት ሳዑዲ የደረሱ ምዕመናን ቁጥር አንድ ሚሊዮን ይደርሳል፡፡ በባሕር፣ በየብስ እና በአየር ወደ ሳዑዲ ከገቡት ምዕመናን ውስጥ ከፍተኛውን ቁጥር የሚይዙት እነዚህ በአየር ተሳፍረው መዲና የደረሱት ናቸው፡፡
ሳዑዲ ዐረቢያ በዘንድሮው ዓመት የሐጅ ሥነ ሥርዐት ከመላው ዓለም የምትቀበላቸው ምዕመናን ብዛት ከሁለት ሚሊዮን ይሻገራል ተብሎ ይጠበቃል።
ዝርዝሩን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፦ https://minbertv.com/?p=8354
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
👍19❤4
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መድረሳዎቻችን አቅም የሌላቸው ሰዎች መጠለያ እንደሆኑ ተደርጎ ተስሏል!
ለመድረሳ ያለው አመለካከት
ሙሉ ፕሮግራሙን የዩትዩብ ቻነላችን ላይ ያገኙታል።
🔗 https://youtu.be/jewe15cMw7Y 🔗
#መርከዝ #መድረሳ
#ከቁርአን_ጋር
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
ለመድረሳ ያለው አመለካከት
ሙሉ ፕሮግራሙን የዩትዩብ ቻነላችን ላይ ያገኙታል።
🔗 https://youtu.be/jewe15cMw7Y 🔗
#መርከዝ #መድረሳ
#ከቁርአን_ጋር
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
👍20❤7
ከዱንያ ቀናት ሁሉ ብልጫ ባላቸው 10ቱ የዙል ሒጃ ቀናቶች ከኛ ምን ይጠበቃል? እንዴት አድርገንስ ልንጠቀምባቸው እንችላለን? ወደ ዒባዳ መመለስ ከሴቶች አንፃርስ እና መሰል ነጥቦችን ከእንግዳችን የሕይወት ልምድ ጋር በማጣመር "ሴቶች በ10ቱ ቀናት" በሚል ርዕስ ያዘጋጀነውን ልዩ መሰናዶ በዛሬው የሰሞነ ሐጅ ፕሮግራማችን ምሽት 01:00 ጀምሮ በሚንበር ቲቪ ይቀርብላችኃል!
#ሰሞነ_ሐጅ
#ሴቶች_በ10ቱ_ቀናት
ዕለተ እሁድ ሰኔ 2 - 2016 | ዙል ሒጃ 3 - 1445
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
#ሰሞነ_ሐጅ
#ሴቶች_በ10ቱ_ቀናት
ዕለተ እሁድ ሰኔ 2 - 2016 | ዙል ሒጃ 3 - 1445
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
👍16❤3👏2😍2🙏1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ከነሺዳ በተለቃቀሙ ዜማዎች ቁርአን መቅራት የለብንም!
ሙሉ ፕሮግራሙን የዩትዩብ ቻነላችን ላይ ያገኙታል።
🔗 https://youtu.be/jewe15cMw7Y 🔗
#ነሺዳ #ቁርአን
#ከቁርአን_ጋር
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
ሙሉ ፕሮግራሙን የዩትዩብ ቻነላችን ላይ ያገኙታል።
🔗 https://youtu.be/jewe15cMw7Y 🔗
#ነሺዳ #ቁርአን
#ከቁርአን_ጋር
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
👍20👌4
#ሐጅ_በሐረመይን
የሂጅራ ባንክ የሐረመይን የቁጠባ ሂሳብ ደንበኞች ወደ ሐጅ ተጓዙ
ምሸት ከ02:00 ጀምሮ በሚንበር ቲቪ!
#ሂጅራ_ባንክ
#ከሚንበር_ቲቪ_ጋር_በመተባበር
ዕለተ እሁድ ሰኔ 2 - 2016 | ዙል ሒጃ 3 - 1445
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
የሂጅራ ባንክ የሐረመይን የቁጠባ ሂሳብ ደንበኞች ወደ ሐጅ ተጓዙ
ምሸት ከ02:00 ጀምሮ በሚንበር ቲቪ!
#ሂጅራ_ባንክ
#ከሚንበር_ቲቪ_ጋር_በመተባበር
ዕለተ እሁድ ሰኔ 2 - 2016 | ዙል ሒጃ 3 - 1445
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
❤8🙏1😍1