Mattu University (MaU)
16.3K subscribers
3.49K photos
56 videos
208 files
94 links
Download Telegram
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የ2016 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና አስፈፃሚዎች ስለመቱ ዩኒቨርሲቲና ስለመቱ ከተማ ምን አሉ?
To all New applicants of PGDT program at Mattu University.
Here is to inform you that those who are accepted to take PGDT courses in this summer program can find your department listed here.
To get your name please use 'Read only'
የሀዘን መግለጫ

መቱ ዩኒቨርሲቲ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት ናዳ አደጋ በደረሰው የዜጎቻችን ሞት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ጉዳት ለደረሰባቸው ቤተሰቦች እንዲሁም ለኢትዮጵያ ሕዝብ መጽናናትን ከልብ ይመኛል።

ሀምሌ 16/2016 ዓ.ም
Ibsa gaddaa

Yuunivarsiitii Mattuutti  kutaa hojii Tajaajila Barattoota, hojjettu Mana Nyaataa barattootaa kana ta’an Adde Gabaayinash Tarfaa Lataa dhibee isaan irra bubbuleen yaalii irra kan turanii fi yeroo amma kana lubbuun isaanii darbeera.

Hawaasni Yuunivarsiitii Mattuus darbuu lubbuu addee Gabaayinash Tarfaatiin gadda guddaa nuti dhagahame ibsaa; maatii, firootaa fi hiriyootan  isaaniitiif f jajjabna hawwinaa.
Yuunivarsiitii Mattuu

የሐዘን መግለጫ
በመቱ ዩኒቨርሲቲያ የተማሪዎች መሠረታዊ አገልግሎት ስራ አስፈፃሚ ስር የተመሪዎች ምግብ ቤት ሰራተኛ የነበሩት ወ/ሮ ገበያነሽ ተርፋ ለታ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ህይወታቸው አልፏል።

የመቱ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብም በወ/ሮ ገበያነሽ ተርፋ ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እና ለስራ   ጓደኞቻቸው መጽናናትን ይመኛል፡፡
መቱ ዩኒቨርሲቲ
Happening now ...

በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ት/ት ልማት ዘርፍ ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ የአመራር አፈፃፀም ዉል ስምምነት (Performance Contracting Agreement) ተግባራዊ ለማድረግ ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ሲሆን ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተዋቀረ ቡድን በዩኒቨርሲቲያችን ተገኝቶ ቁልፍ የዉጤት አመላካቾች (KPI) መነሻ ዳታ እየሰበሰቡ ይገኛሉ። መረጃ የመሰብሰቡ ሂደት እስከ ሀምሌ 20/2016 ዓ.ም እንደሚቀጥል ከወጣዉ መርሃ-ግብር መረዳት ችለናል።
Good news to all our staff, students & interested youths around Mattu Town

Free access to ICT-related courses through the Udacity platform