Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የ2016 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና አስፈፃሚዎች ስለመቱ ዩኒቨርሲቲና ስለመቱ ከተማ ምን አሉ?
Ibsa gaddaa
Yuunivarsiitii Mattuutti kutaa hojii Tajaajila Barattoota, hojjettu Mana Nyaataa barattootaa kana ta’an Adde Gabaayinash Tarfaa Lataa dhibee isaan irra bubbuleen yaalii irra kan turanii fi yeroo amma kana lubbuun isaanii darbeera.
Hawaasni Yuunivarsiitii Mattuus darbuu lubbuu addee Gabaayinash Tarfaatiin gadda guddaa nuti dhagahame ibsaa; maatii, firootaa fi hiriyootan isaaniitiif f jajjabna hawwinaa.
Yuunivarsiitii Mattuu
የሐዘን መግለጫ
በመቱ ዩኒቨርሲቲያ የተማሪዎች መሠረታዊ አገልግሎት ስራ አስፈፃሚ ስር የተመሪዎች ምግብ ቤት ሰራተኛ የነበሩት ወ/ሮ ገበያነሽ ተርፋ ለታ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ህይወታቸው አልፏል።
የመቱ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብም በወ/ሮ ገበያነሽ ተርፋ ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እና ለስራ ጓደኞቻቸው መጽናናትን ይመኛል፡፡
መቱ ዩኒቨርሲቲ
Yuunivarsiitii Mattuutti kutaa hojii Tajaajila Barattoota, hojjettu Mana Nyaataa barattootaa kana ta’an Adde Gabaayinash Tarfaa Lataa dhibee isaan irra bubbuleen yaalii irra kan turanii fi yeroo amma kana lubbuun isaanii darbeera.
Hawaasni Yuunivarsiitii Mattuus darbuu lubbuu addee Gabaayinash Tarfaatiin gadda guddaa nuti dhagahame ibsaa; maatii, firootaa fi hiriyootan isaaniitiif f jajjabna hawwinaa.
Yuunivarsiitii Mattuu
የሐዘን መግለጫ
በመቱ ዩኒቨርሲቲያ የተማሪዎች መሠረታዊ አገልግሎት ስራ አስፈፃሚ ስር የተመሪዎች ምግብ ቤት ሰራተኛ የነበሩት ወ/ሮ ገበያነሽ ተርፋ ለታ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ህይወታቸው አልፏል።
የመቱ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብም በወ/ሮ ገበያነሽ ተርፋ ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እና ለስራ ጓደኞቻቸው መጽናናትን ይመኛል፡፡
መቱ ዩኒቨርሲቲ
Happening now ...
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ት/ት ልማት ዘርፍ ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ የአመራር አፈፃፀም ዉል ስምምነት (Performance Contracting Agreement) ተግባራዊ ለማድረግ ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ሲሆን ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተዋቀረ ቡድን በዩኒቨርሲቲያችን ተገኝቶ ቁልፍ የዉጤት አመላካቾች (KPI) መነሻ ዳታ እየሰበሰቡ ይገኛሉ። መረጃ የመሰብሰቡ ሂደት እስከ ሀምሌ 20/2016 ዓ.ም እንደሚቀጥል ከወጣዉ መርሃ-ግብር መረዳት ችለናል።
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ት/ት ልማት ዘርፍ ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ የአመራር አፈፃፀም ዉል ስምምነት (Performance Contracting Agreement) ተግባራዊ ለማድረግ ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ሲሆን ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተዋቀረ ቡድን በዩኒቨርሲቲያችን ተገኝቶ ቁልፍ የዉጤት አመላካቾች (KPI) መነሻ ዳታ እየሰበሰቡ ይገኛሉ። መረጃ የመሰብሰቡ ሂደት እስከ ሀምሌ 20/2016 ዓ.ም እንደሚቀጥል ከወጣዉ መርሃ-ግብር መረዳት ችለናል።