#ExitExamResult
“ ዳታውን አናላይዝ እያደረግን ነው ገና። ውጤት ግን ተለቋል ” - ኤባ መጂና (ዶ/ር)
በዘንድሮው መውጫ ፈተና ምን ያህል ተማሪዎች እንዳለፉና እንዳላለፉ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቋል።
የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ኤባ መጂና (ዶ/ር) በሰጡት ምላሽም “ ዳታውን አናላይዝ እያደረግን ነው ገና። ውጤት ግን ተለቋል ” ሲሉ ተናግረዋል።
ስንት ተማሪዎች አለፉ ? ስንት ተማሪዎች ወደቁ ? የሚለውን ጥያቄ በተመለከተ አናላይሲሱ እየተሰራ እንደሆነ፣ ነገ ማብራሪያ እንደሚሰጡን መሪ ሥራ አስፈጻሚው የገለጹ ሲሆን፣ ነገር ግን ውጤቱ ስለተለቀቀ ተማሪዎች ማየት እንደሚችሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል።
ከዚህ ቀደም ውጤት በሚለቀቅበት በተለመደው ድረ ገጽ ውጤት ማየት እንደሚቻል መሆኑን ጠቁመዋል። “ ውጤት የሚታየው ያው ከዚህ በፊት በነበረው ነው ” ሲሉ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ተማሪዎች ኀብረት በበኩሉ፣ ተማሪዎች እያዩ መሆኑን፣ ማለፊያው 50% መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስረድቷል። ምን ያህል ተማሪዎች እንዳለፉና እንዳላለፉ መረጃው እንደደረሰን የምናቀርብ ይሆናል።
https://result.ethernet.edu.et
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
“ ዳታውን አናላይዝ እያደረግን ነው ገና። ውጤት ግን ተለቋል ” - ኤባ መጂና (ዶ/ር)
በዘንድሮው መውጫ ፈተና ምን ያህል ተማሪዎች እንዳለፉና እንዳላለፉ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቋል።
የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ኤባ መጂና (ዶ/ር) በሰጡት ምላሽም “ ዳታውን አናላይዝ እያደረግን ነው ገና። ውጤት ግን ተለቋል ” ሲሉ ተናግረዋል።
ስንት ተማሪዎች አለፉ ? ስንት ተማሪዎች ወደቁ ? የሚለውን ጥያቄ በተመለከተ አናላይሲሱ እየተሰራ እንደሆነ፣ ነገ ማብራሪያ እንደሚሰጡን መሪ ሥራ አስፈጻሚው የገለጹ ሲሆን፣ ነገር ግን ውጤቱ ስለተለቀቀ ተማሪዎች ማየት እንደሚችሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል።
ከዚህ ቀደም ውጤት በሚለቀቅበት በተለመደው ድረ ገጽ ውጤት ማየት እንደሚቻል መሆኑን ጠቁመዋል። “ ውጤት የሚታየው ያው ከዚህ በፊት በነበረው ነው ” ሲሉ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ተማሪዎች ኀብረት በበኩሉ፣ ተማሪዎች እያዩ መሆኑን፣ ማለፊያው 50% መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስረድቷል። ምን ያህል ተማሪዎች እንዳለፉና እንዳላለፉ መረጃው እንደደረሰን የምናቀርብ ይሆናል።
https://result.ethernet.edu.et
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
❤31😁6🙏4🔥1
Forwarded from Tikvah-University
የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተፈታኞች የመውጫ ፈተና ውጤት ተለቋል። - ትምህርት ሚኒስቴር
የፈተና አገልግሎት ክፍያ (Exam Service Payment) የከፈሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውጤት ዛሬ ሰኔ 14/2017 ዓ.ም የተለቀቀ መሆኑን ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጠናል።
በዚህም የፈተና አገልግሎት ክፍያ የከፈሉ ተቋማት የተፈታኞቻቸውን ውጤት እንዲያውቁት የተደረገ ሲሆን፤ የግል ተፈታኞች ወደ ተማሩበት ተቋም በመሔድ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ተብሏል።
@tikvahuniversity
የፈተና አገልግሎት ክፍያ (Exam Service Payment) የከፈሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውጤት ዛሬ ሰኔ 14/2017 ዓ.ም የተለቀቀ መሆኑን ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጠናል።
በዚህም የፈተና አገልግሎት ክፍያ የከፈሉ ተቋማት የተፈታኞቻቸውን ውጤት እንዲያውቁት የተደረገ ሲሆን፤ የግል ተፈታኞች ወደ ተማሩበት ተቋም በመሔድ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ተብሏል።
@tikvahuniversity
❤17🙏3
በዚህ ዓመት የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ ያለፋችሁ ተማሪዋች እንኳን ደስ አላችሁ። መልካም የስራ ዘመን ይግጠማችሁ።
በዚህ ዓመት ውጤት ያልመጣላችሁ ተማሪዎች ደግሞ አይዞን ቀጣይ ከፈጣሪ እና ከልፋታችሁ ጋር መልካም ይሆናል ተስፋን በፍጹም እንዳትቆርጡ።
በተለያየ መንገድ ሁላችሁም ስለሰጣችሁን ምስጋና ከልብ አመሰግናለሁ።
መላ ቱቶሪያልስ ከዚህም በላይ ጠንካራ ተቋም ሆኖ ብዙዎችን መጥቀም እንዲችል ማገዝ የምትፈልጉ በዚህ ሊንክ ልታወሩኝ ትችላላችሁ @melakubeshaw
መላ ቱቶሪያልስ
የጥበብ ቋት
Congratulations to all the students who passed this year’s exit exam! Wishing you a successful and fulfilling career ahead.
To those who didn’t get the results they hoped for; don’t lose hope. With God’s help and your continued effort, next year can be your turning point. Keep pushing forward.
I am sincerely grateful for all the kind messages and support you’ve shown in so many ways.
If you’d like to help Mella Tutorials grow into a stronger institution that can support even more students, feel free to reach out and support us in any way you can. Contact us through this link: @melakubeshaw
በዚህ ዓመት ውጤት ያልመጣላችሁ ተማሪዎች ደግሞ አይዞን ቀጣይ ከፈጣሪ እና ከልፋታችሁ ጋር መልካም ይሆናል ተስፋን በፍጹም እንዳትቆርጡ።
በተለያየ መንገድ ሁላችሁም ስለሰጣችሁን ምስጋና ከልብ አመሰግናለሁ።
መላ ቱቶሪያልስ ከዚህም በላይ ጠንካራ ተቋም ሆኖ ብዙዎችን መጥቀም እንዲችል ማገዝ የምትፈልጉ በዚህ ሊንክ ልታወሩኝ ትችላላችሁ @melakubeshaw
መላ ቱቶሪያልስ
የጥበብ ቋት
Congratulations to all the students who passed this year’s exit exam! Wishing you a successful and fulfilling career ahead.
To those who didn’t get the results they hoped for; don’t lose hope. With God’s help and your continued effort, next year can be your turning point. Keep pushing forward.
I am sincerely grateful for all the kind messages and support you’ve shown in so many ways.
If you’d like to help Mella Tutorials grow into a stronger institution that can support even more students, feel free to reach out and support us in any way you can. Contact us through this link: @melakubeshaw
❤10
Below are some of the kind messages of appreciation you’ve shared with us.
👍5