በየካ ክ/ከተማ ትምህርት ፅ/ቤት የኮከበ ፅባህ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለ3ኛዙር መስከረም 27/2017 ዓ.ም የእዉቀት ሽግግር ፕሮግራም አካሄደ::
👉 ፕሮግራሙ ጥቅምት 3/2017 ዓ.ም የሚቀጥል ይሆናል::
ት/ቤት
👉 ፕሮግራሙ ጥቅምት 3/2017 ዓ.ም የሚቀጥል ይሆናል::
ት/ቤት
✍️✍️ዉድ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች✍️✍️
ት/ ቤታችን በ2017 ዓ.ም የብሔራዊ ፈተና ወይም የማትሪክ ፈተና ዝግጅት ይረዳችሁ ዘንድ ከዚህ በታች ባለው የቴሌግራም ቻናል ላይ የተለያዩ ጥያቄዎችንና የተለያዩ ማስታወሻዎችን እየለቀቅን እንገኛለን::
✍️✍️ስለዚህ ከዚህ በታች ባለው ሊንክ በመግባትና በመቀላቀል ጥያቄዎችንና ማስታወሻዎች በማግኘት መጠቀም የምትችሉ መሆኑን በደስታ እንገልፃለን::
👉ቻናሉን ለተማሪዎች በማጋራት ቤተሰብ ያድርጉ::
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
t.me/kokebetsibahexam
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
ት/ ቤታችን በ2017 ዓ.ም የብሔራዊ ፈተና ወይም የማትሪክ ፈተና ዝግጅት ይረዳችሁ ዘንድ ከዚህ በታች ባለው የቴሌግራም ቻናል ላይ የተለያዩ ጥያቄዎችንና የተለያዩ ማስታወሻዎችን እየለቀቅን እንገኛለን::
✍️✍️ስለዚህ ከዚህ በታች ባለው ሊንክ በመግባትና በመቀላቀል ጥያቄዎችንና ማስታወሻዎች በማግኘት መጠቀም የምትችሉ መሆኑን በደስታ እንገልፃለን::
👉ቻናሉን ለተማሪዎች በማጋራት ቤተሰብ ያድርጉ::
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
t.me/kokebetsibahexam
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
✋#MoE
👉በ2017 የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial Program) ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ተወስኗል።
👉በዚህም በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ አገር አቀፍ ፈተና የወሰዱና እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 31% ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የሪሚዲያል ፕሮግራም መከታተል ይችላሉ ተብሏል።
👉በመንግስት ተቋማት ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ የሪሚዲያል ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥብ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።
👉በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በመደበኛ እና በሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች የተቋም እና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን በየትምህርት ቤታቸው በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ መስከረም 30/2017 ዓ.ም ድረስ መሙላት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
👉በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ የሚሹ ተማሪዎች ማመልከቻቸውን በ https://student.ethernet.edu.et በኩል ብቻ እንዲልኩ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
Via 👉tikvahuniversity
🔤🔤🔤🔤 🔤🔤🔤
ቻናላችን ይህ ነው
👇👇👇👇👇👇👇
✅✅✅✅✅✅
https://t.me/dam76
👉በ2017 የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial Program) ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ተወስኗል።
👉በዚህም በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ አገር አቀፍ ፈተና የወሰዱና እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 31% ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የሪሚዲያል ፕሮግራም መከታተል ይችላሉ ተብሏል።
👉በመንግስት ተቋማት ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ የሪሚዲያል ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥብ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።
👉በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በመደበኛ እና በሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች የተቋም እና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን በየትምህርት ቤታቸው በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ መስከረም 30/2017 ዓ.ም ድረስ መሙላት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
👉በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ የሚሹ ተማሪዎች ማመልከቻቸውን በ https://student.ethernet.edu.et በኩል ብቻ እንዲልኩ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
Via 👉tikvahuniversity
🔤🔤🔤🔤 🔤🔤🔤
ቻናላችን ይህ ነው
👇👇👇👇👇👇👇
✅✅✅✅✅✅
https://t.me/dam76