የ12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት መግለጫ አድራሻ ይፋ ሆነ
*****
የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት እና የውጤት መግለጫ አድራሻ ይፋ ሆኗል፡፡
ተፈታኞች ውጤታቸውን በሚከተሉት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የውጤት መግለጫ አማራጮች ከጳጉሜ 4 ቀን ከሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ማወቅ እንደሚችሉ ተገልጿል።
በዚህ መሰረት
1. ፖርታል፡- https://result.eaes.et
2. በቴሌግራም ቦት (Telegram Bot):- https://t.me/EAESbot
3. በአጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡- 6284 ላይ ‘R’ን በማስቀደም የመለያ ቁጥር በማስገባት (ምሳሌ R1234567) መልዕክት በመላክ ተፈታኞች ውጤታቸውን ማወቅ እንደሚችሉ ተገልጿል። ይህ አማራጭ ኢትዮ ቴሌኮም የሚያስከፍለው መደበኛ የSMS ክፍያ እንደሚኖረውም ተጠቅሷል።
ተፈታኞች ከውጤት መግለጫ ፖርታልና ቴሌግራም ቦት ላይ ጊዜያዊ ሰርቲፊኬት ማውረድና ማታም እንደሚችሉም የአገልግሎቱ መረጃ ያመለክታል፡፡
በተጨማሪም ተፈታኞች በውጤት እና ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ቅሬታ ካላቸው ወደ አገልግሎቱ ቢሮ በአካል መምጣት ሳያስፈልግ ከSMS በስተቀር በውጤት መግለጫ አማራጮቹ ላይ (Compliant) የሚለውን በመጫን የቅሬታቸውን ዓይነት በተዘጋጀ የቅሬታ ፎርም ላይ በትክክል በመሙላት ማቅረብ ይችላሉ ተብሏል።
አገልግሎቱ የቅሬታቸውን ምላሽ ቅሬታቸውን ባቀረቡበት ተመሳሳይ አድራሻ የሚያሳውቅ መሆኑንም አስታውቋል።
*****
የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት እና የውጤት መግለጫ አድራሻ ይፋ ሆኗል፡፡
ተፈታኞች ውጤታቸውን በሚከተሉት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የውጤት መግለጫ አማራጮች ከጳጉሜ 4 ቀን ከሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ማወቅ እንደሚችሉ ተገልጿል።
በዚህ መሰረት
1. ፖርታል፡- https://result.eaes.et
2. በቴሌግራም ቦት (Telegram Bot):- https://t.me/EAESbot
3. በአጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡- 6284 ላይ ‘R’ን በማስቀደም የመለያ ቁጥር በማስገባት (ምሳሌ R1234567) መልዕክት በመላክ ተፈታኞች ውጤታቸውን ማወቅ እንደሚችሉ ተገልጿል። ይህ አማራጭ ኢትዮ ቴሌኮም የሚያስከፍለው መደበኛ የSMS ክፍያ እንደሚኖረውም ተጠቅሷል።
ተፈታኞች ከውጤት መግለጫ ፖርታልና ቴሌግራም ቦት ላይ ጊዜያዊ ሰርቲፊኬት ማውረድና ማታም እንደሚችሉም የአገልግሎቱ መረጃ ያመለክታል፡፡
በተጨማሪም ተፈታኞች በውጤት እና ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ቅሬታ ካላቸው ወደ አገልግሎቱ ቢሮ በአካል መምጣት ሳያስፈልግ ከSMS በስተቀር በውጤት መግለጫ አማራጮቹ ላይ (Compliant) የሚለውን በመጫን የቅሬታቸውን ዓይነት በተዘጋጀ የቅሬታ ፎርም ላይ በትክክል በመሙላት ማቅረብ ይችላሉ ተብሏል።
አገልግሎቱ የቅሬታቸውን ምላሽ ቅሬታቸውን ባቀረቡበት ተመሳሳይ አድራሻ የሚያሳውቅ መሆኑንም አስታውቋል።
Telegram
EAES 🇪🇹 Result bot
EAES: Educational Assessment and Examination Service Official Bot.
Use this bot to check your Result.
Use this bot to check your Result.
የገላን የወንዶች እና የመነን የልጃገረዶች ትምህርት ቤቶች ያስፈተኗቸውን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች መቶ በመቶ ማሳለፍ ቻሉ
AMN - ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም
በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የገላን የወንዶች እና የመነን የልጃገረዶች ትምህርት ቤቶች ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች መቶ በመቶ ማሳለፋቸውን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።
በአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ሥር የሚገኙት ሁለቱ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸውን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) ለአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በሰጡት መረጃ አሳውቀዋል።
ሁለቱ አዳሪ ትምህርት ቤቶች በአዲስ አበባ በሚገኙ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች በውድድር የሚገቡባቸው መሆናቸው ይታወቃል።
በሸዋዬ ከፍያለው
AMN - ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም
በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የገላን የወንዶች እና የመነን የልጃገረዶች ትምህርት ቤቶች ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች መቶ በመቶ ማሳለፋቸውን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።
በአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ሥር የሚገኙት ሁለቱ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸውን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) ለአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በሰጡት መረጃ አሳውቀዋል።
ሁለቱ አዳሪ ትምህርት ቤቶች በአዲስ አበባ በሚገኙ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች በውድድር የሚገቡባቸው መሆናቸው ይታወቃል።
በሸዋዬ ከፍያለው
የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ እንደቀድሞው ሁሉ ዘንድሮም በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ያስፈተናቸውን ተማሪዎች የላቀ ውጤት አስመዝግቧል ።
*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣
የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ በ2016 ዓ.ም ያስፈተናቸውን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሁሉንም (100%) በከፍተኛ ውጤት ማሳለፍ መቻላችንን ስናበስር እጅግ ደስ እያለን ነው።
የተመዘገበው ውጤት ተማሪዎችን ከታች ይዞ መኮትኮት ከተቻለ በትምህርት ስርዓቱ ላይ ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል ማሳያ ነው።
የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርስቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ በአዲስ አበባ ከተማ ከ8ኛ ክፍል ወደ 9ኛ የሚሸጋገሩ ተማሪዎችን በመቀበል በዩኒቨርስቲው የበላይ አመራር ልዩ ክትትልና ድጋፍ ፤ ለዚሁ ተልዕኮ በተመረጡ መምህራን ማስተማር ከጀመረ ጀምሮ ለተከታታይ 5 ዓመታት (5ዙር) ያስፈተናቸውን ተማሪዎች 100% ሲያሳልፍ የቆየ ሲሆን በዘንድሮው 100% በማሳለፍ እንደሀገር ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል ።
ውጤቱ ቤተሰብን ፣ የትምህርት ቢሮን እና በአጠቃላይ የትምህርቱን ማህበረሰብ ያኮራ ውጤት ነውና ለዚህ ውጤት መምጣት ሌት ተቀን የለፋችሁ የትምህርት ቤቱ አመራር፣ መምህራንና ሠራተኞች፣ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እንዲሁም የተማሪዎች ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ ።
✔️ ከሁሉ በላይ ውድ የነገ የሀገራችን ተስፋ የሆናችሁ ተማሪዎቻችን ባስመዘገባችሁት ውጤት ኮርተንባችኃል።
እንኳን ደስ አላችሁ።
ብርሃነመስቀል ጠና ( ዶ/ር )
የኮትዩ ፕሬዚዳንት
*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣*️⃣
የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ በ2016 ዓ.ም ያስፈተናቸውን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሁሉንም (100%) በከፍተኛ ውጤት ማሳለፍ መቻላችንን ስናበስር እጅግ ደስ እያለን ነው።
የተመዘገበው ውጤት ተማሪዎችን ከታች ይዞ መኮትኮት ከተቻለ በትምህርት ስርዓቱ ላይ ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል ማሳያ ነው።
የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርስቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ በአዲስ አበባ ከተማ ከ8ኛ ክፍል ወደ 9ኛ የሚሸጋገሩ ተማሪዎችን በመቀበል በዩኒቨርስቲው የበላይ አመራር ልዩ ክትትልና ድጋፍ ፤ ለዚሁ ተልዕኮ በተመረጡ መምህራን ማስተማር ከጀመረ ጀምሮ ለተከታታይ 5 ዓመታት (5ዙር) ያስፈተናቸውን ተማሪዎች 100% ሲያሳልፍ የቆየ ሲሆን በዘንድሮው 100% በማሳለፍ እንደሀገር ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል ።
ውጤቱ ቤተሰብን ፣ የትምህርት ቢሮን እና በአጠቃላይ የትምህርቱን ማህበረሰብ ያኮራ ውጤት ነውና ለዚህ ውጤት መምጣት ሌት ተቀን የለፋችሁ የትምህርት ቤቱ አመራር፣ መምህራንና ሠራተኞች፣ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እንዲሁም የተማሪዎች ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ ።
✔️ ከሁሉ በላይ ውድ የነገ የሀገራችን ተስፋ የሆናችሁ ተማሪዎቻችን ባስመዘገባችሁት ውጤት ኮርተንባችኃል።
እንኳን ደስ አላችሁ።
ብርሃነመስቀል ጠና ( ዶ/ር )
የኮትዩ ፕሬዚዳንት
እንኳን ለመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
=========================
ለውድ የእስልምና እምነት ተከታይ የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፣ ሠራተኞች እና ለመላው የሙስሊሙ ማህበረሰብ እንኳን ለ1499ኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልኩ፤ በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ የደስታ እና የመተሳሰብ እንዲሆን ከልብ እመኛለሁ።
ብርሃነመስቀል ጠና (ዶ/ር)
የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት
================================
Baga ayyaana Mawliidaaf Naga’aan
Geessan!
…………………………………………………………………
Barattoonni, Hojjettoonni fi hawaasni musliimaa Yuunivarsiitii Barnootaa Kotobee Hordoftoota Amantii Musliimaa marti, baga ayyaana Mawliidaa 1499 tiin nagaan isin gahe. geessan jechaa ayyaanni kun kan naga’aa, kan jaalalaa, fi kan gammachuu akka isiinif ta’un hawwa.
Ayyaana Gaarii!
Dr. Biraanamasqal Xannaa
Prazidaantii Yuunivarsitii Barnootaa Kotobee
=========================
ለውድ የእስልምና እምነት ተከታይ የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፣ ሠራተኞች እና ለመላው የሙስሊሙ ማህበረሰብ እንኳን ለ1499ኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልኩ፤ በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ የደስታ እና የመተሳሰብ እንዲሆን ከልብ እመኛለሁ።
ብርሃነመስቀል ጠና (ዶ/ር)
የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት
================================
Baga ayyaana Mawliidaaf Naga’aan
Geessan!
…………………………………………………………………
Barattoonni, Hojjettoonni fi hawaasni musliimaa Yuunivarsiitii Barnootaa Kotobee Hordoftoota Amantii Musliimaa marti, baga ayyaana Mawliidaa 1499 tiin nagaan isin gahe. geessan jechaa ayyaanni kun kan naga’aa, kan jaalalaa, fi kan gammachuu akka isiinif ta’un hawwa.
Ayyaana Gaarii!
Dr. Biraanamasqal Xannaa
Prazidaantii Yuunivarsitii Barnootaa Kotobee
#Dv_ሎተሪ ዛሬ መስከረም 22/2017 ይጀምራል
የአሜሪካ diversity visa ወይንም DV ሎተሪ ይጀምራል።
አንደኛ
ማንኛውንም የሚሞላ ሰው የግድ 12ኛ ክፍል የጨረሰ መሆን አለበት። ወይንም በትንሹ 2 አመት በፈጀ ስልጠና ወይም ትምህርት ካለፉት አምስት አመታት ሁለት አመታት የስራ ልምድ ያለው መሆን ይጠበቅበታል።
12 ያጠናቀቀ እና ያላጠናቀቀ ግን የሆነ ስልጠና ይወስዳል ወይንም ትምህርት ለምሳሌ ላብራቶሪ ተማረ እንበል ትምህርቱን በአንድ አመት ቢጨርስ ለdv አይሆንም። ነገር ግን በትንሹ ሁለት አመት ቢማር መስፈርቱን ያሟላል ይህም ማለት አንድ ሰው ትልቅ ፋብሪካ ጥገና ቢሰራ ጥገናውን ግን ለመማር 6 ወር ወይንም አመት ቢፈጅበት መስፈርቱ በትንሹ 2 አመት የስልጠና እና ትምህርት ጊዜ ስለሚል ውድቅ ይደረጋል።
2 እና ከዛ በላይ አመት የተማረ ከሆነ ደግሞ ባለፉት 5 አመታት ማለትም ከ2011-2016 ባለ ጊዜ ውስጥ ስራ ላይ የነበረና 2 አመት ያገለገለ መሆን አለበት።
የተፈቀዱ የስራ አይነቶችን ለማወቅ በኤምባሲው የተቀመጠውን ጥቆማ
onetonline.org ድህረገፅ ላይ በመግባት Job family ሚለውን ተጭናቹ የስራ ዝርዝሮችን ማየት ይቻላል።
#ሁለተኛ
አመልካቾች የግድ 18 አመት የሞላቸው መሆን አለባቸው። ፎርሙንም አንዴ በትክክል ሞልቶ submit ማድረግ ማስገባት ሲገባ የተደጋገመ ሙሌት በመስሪያ ቤታቸው ቴክኖሎጂ ስርአት ውድቅ የሚደረግ ይሆናል።
እዚህ ጋር submit ብለነው ቀይ ምልክት እና ያልተሟላ መረጃ እንዲሁም እንዳልተቀበለን ካሳወቀን መስፈርቶችን እያሟሉ እና እያስተካከሉ ደጋግሞ መሙላት ይቻላል ያልተፈቀደው ከተቀበለ በውሃላ የሚደረጉ ድግግሞሾችን ነው።
ተቀብሎ submit ካደረገ በውሃላ ራሱ confirmation code ካልተሰጠን ስላልተመዘገብን ጥቂት ከጠበቅን በውሃላ ዳግም መሞከር ይቻላል። ቁጥሩን ካገኘን በውሃላ ግን ዳግም መሞከር ውጤታችን ውድቅ እንዲደረግ ያደርጋል።
#ሶስተኛ
ባለትዳር የሆኑ ሰዎች የግድ ባልም ሚስትም ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርት ካሟሉ የተለያየ ወረቀት በየግል መሙላት ይችላሉ ካላሟሉ ግን የሚያሟላው ባልም ይሁን ሚስት ቅፁን ከሞሉ በውሃላ ሌላኛውን በጥገኛ ማስመዝገብ ይችላሉ። ሚስትና ልጆች ወይንም ባልና ልጆች የግድ ስማቸው መሟላት አለበት።
ልጆቹ ያላገቡ እና እድሜያቸው ከ21 አመት በታች መሆን አለበት ይህ DV እስከሚሞላበት ቀን ድረስ።
#አራተኛ
አንድ አመልካች በሌላ መንገድ ወደአሜሪካ ለመግባት እየሞከረ ከሆነ በትምህርት ፣ በጤና ፣ በፖለቲካ ጥገኝነት ተመዝግቦ ጉዳዩ በሂደት ላይ ያለም ቢሆን DV መሙላት እና የነፃ እድሉ ተጠቃሚ መሆን ይችላል። DV እድል በነፃ ቢሆንም እድለኞች ከደረሳቸው በውሃላ ወደአሜሪካ ለመሄድ የቪዛ ክፍያ መፈፀም አለባቸው።
ፎርሙንም ማንኛውም ሰው ለሌላ ሰው መሙላት ሲችል ሂደቱ እንደተጠናቀቀ መመዝገቡን ለማረጋገጥ
dvprogram.state.gov ላይ በመግባት check status የሚለውን በመጫን የሚሰጠውን የወረቀት ቁጥር ተጠቅሞ ማረጋገጥ ይችላል።
#አምስተኛ
አሸናፊዎች ከላይ ባለው ሊንክ ማለትም በ dvprogram.state.gov በመግባት የDV አዘጋጅ የሃገሪቱ ስርአተ-ክፍል ሰዎችን በማንኛውም መንገድ ለማግኘት አይሞክርም ( email , facebook , telegram) በመሳሰሉት የእንኳን ደስ አላቹ መልእክት አይልክም።
በመሃል confirmation code ቢጠፋባችሁ ባስገባችሁት email አድራሻ የመለያ ኮዱን እንዲልክላችሁ ማድረግ ትችላላችሁ።
#ስድስተኛ
ፎቶ ፎቶቤት መነሳት የምትችሉ ሲሆን ምንም አይነት ፈገግታ ፣ የፀጉር መገልገያ (ሻሽ መሰል ጨርቆች) ፣ የአይን መነፅር ፍሬም አይንን መከለል የለበትም ፣ የጆሮ ጌጦች የማይፈቀዱ ሲሆን ለdv የምትጠቀሙት ፎቶ አሁናዊ ሁኔታችሁን ለማወቅ እንዲረዳ ቢበዛ ከስድስት ወር ወዲህ የተነሳቹት ፎቶ መሆን አለበት። scan ድደርጋችሁ የምትጠቀሙ ከሆነ ለማስተካከል
123passportphoto.com/upload_photo.php
ድህረገፅን መጠቀም ትችላላችሁ።
ባለፉት አምስት አመታት ከ50 ሺህ በላይ ዜጎቻቸውን በማስወጣት በ2025 የDV ሎተሪ ቻይና ፣ ናይጄሪያ ፣ ፓኪስታን ፣ ባንግላዲሽ ፣ ቻይና ፣ ደቡብ ኮሪያ ፣ ቬትናም ፣ ሜክሲኮ ፣ ቬንዙዌላ ፣ ጃማይካ ፣ ሆንዱራስ ፣ ኮሎምቢያ ፣ካናዳ እንዲሁም ብራዚል ያልተፈቀደላቸው ሃገራት ናቸው።
DV 2026 55,000 ( ሃምሳ አምስት ሺህ) እድለኞችን ይቀበላል
መልካም እድል!
የአሜሪካ diversity visa ወይንም DV ሎተሪ ይጀምራል።
አንደኛ
ማንኛውንም የሚሞላ ሰው የግድ 12ኛ ክፍል የጨረሰ መሆን አለበት። ወይንም በትንሹ 2 አመት በፈጀ ስልጠና ወይም ትምህርት ካለፉት አምስት አመታት ሁለት አመታት የስራ ልምድ ያለው መሆን ይጠበቅበታል።
12 ያጠናቀቀ እና ያላጠናቀቀ ግን የሆነ ስልጠና ይወስዳል ወይንም ትምህርት ለምሳሌ ላብራቶሪ ተማረ እንበል ትምህርቱን በአንድ አመት ቢጨርስ ለdv አይሆንም። ነገር ግን በትንሹ ሁለት አመት ቢማር መስፈርቱን ያሟላል ይህም ማለት አንድ ሰው ትልቅ ፋብሪካ ጥገና ቢሰራ ጥገናውን ግን ለመማር 6 ወር ወይንም አመት ቢፈጅበት መስፈርቱ በትንሹ 2 አመት የስልጠና እና ትምህርት ጊዜ ስለሚል ውድቅ ይደረጋል።
2 እና ከዛ በላይ አመት የተማረ ከሆነ ደግሞ ባለፉት 5 አመታት ማለትም ከ2011-2016 ባለ ጊዜ ውስጥ ስራ ላይ የነበረና 2 አመት ያገለገለ መሆን አለበት።
የተፈቀዱ የስራ አይነቶችን ለማወቅ በኤምባሲው የተቀመጠውን ጥቆማ
onetonline.org ድህረገፅ ላይ በመግባት Job family ሚለውን ተጭናቹ የስራ ዝርዝሮችን ማየት ይቻላል።
#ሁለተኛ
አመልካቾች የግድ 18 አመት የሞላቸው መሆን አለባቸው። ፎርሙንም አንዴ በትክክል ሞልቶ submit ማድረግ ማስገባት ሲገባ የተደጋገመ ሙሌት በመስሪያ ቤታቸው ቴክኖሎጂ ስርአት ውድቅ የሚደረግ ይሆናል።
እዚህ ጋር submit ብለነው ቀይ ምልክት እና ያልተሟላ መረጃ እንዲሁም እንዳልተቀበለን ካሳወቀን መስፈርቶችን እያሟሉ እና እያስተካከሉ ደጋግሞ መሙላት ይቻላል ያልተፈቀደው ከተቀበለ በውሃላ የሚደረጉ ድግግሞሾችን ነው።
ተቀብሎ submit ካደረገ በውሃላ ራሱ confirmation code ካልተሰጠን ስላልተመዘገብን ጥቂት ከጠበቅን በውሃላ ዳግም መሞከር ይቻላል። ቁጥሩን ካገኘን በውሃላ ግን ዳግም መሞከር ውጤታችን ውድቅ እንዲደረግ ያደርጋል።
#ሶስተኛ
ባለትዳር የሆኑ ሰዎች የግድ ባልም ሚስትም ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርት ካሟሉ የተለያየ ወረቀት በየግል መሙላት ይችላሉ ካላሟሉ ግን የሚያሟላው ባልም ይሁን ሚስት ቅፁን ከሞሉ በውሃላ ሌላኛውን በጥገኛ ማስመዝገብ ይችላሉ። ሚስትና ልጆች ወይንም ባልና ልጆች የግድ ስማቸው መሟላት አለበት።
ልጆቹ ያላገቡ እና እድሜያቸው ከ21 አመት በታች መሆን አለበት ይህ DV እስከሚሞላበት ቀን ድረስ።
#አራተኛ
አንድ አመልካች በሌላ መንገድ ወደአሜሪካ ለመግባት እየሞከረ ከሆነ በትምህርት ፣ በጤና ፣ በፖለቲካ ጥገኝነት ተመዝግቦ ጉዳዩ በሂደት ላይ ያለም ቢሆን DV መሙላት እና የነፃ እድሉ ተጠቃሚ መሆን ይችላል። DV እድል በነፃ ቢሆንም እድለኞች ከደረሳቸው በውሃላ ወደአሜሪካ ለመሄድ የቪዛ ክፍያ መፈፀም አለባቸው።
ፎርሙንም ማንኛውም ሰው ለሌላ ሰው መሙላት ሲችል ሂደቱ እንደተጠናቀቀ መመዝገቡን ለማረጋገጥ
dvprogram.state.gov ላይ በመግባት check status የሚለውን በመጫን የሚሰጠውን የወረቀት ቁጥር ተጠቅሞ ማረጋገጥ ይችላል።
#አምስተኛ
አሸናፊዎች ከላይ ባለው ሊንክ ማለትም በ dvprogram.state.gov በመግባት የDV አዘጋጅ የሃገሪቱ ስርአተ-ክፍል ሰዎችን በማንኛውም መንገድ ለማግኘት አይሞክርም ( email , facebook , telegram) በመሳሰሉት የእንኳን ደስ አላቹ መልእክት አይልክም።
በመሃል confirmation code ቢጠፋባችሁ ባስገባችሁት email አድራሻ የመለያ ኮዱን እንዲልክላችሁ ማድረግ ትችላላችሁ።
#ስድስተኛ
ፎቶ ፎቶቤት መነሳት የምትችሉ ሲሆን ምንም አይነት ፈገግታ ፣ የፀጉር መገልገያ (ሻሽ መሰል ጨርቆች) ፣ የአይን መነፅር ፍሬም አይንን መከለል የለበትም ፣ የጆሮ ጌጦች የማይፈቀዱ ሲሆን ለdv የምትጠቀሙት ፎቶ አሁናዊ ሁኔታችሁን ለማወቅ እንዲረዳ ቢበዛ ከስድስት ወር ወዲህ የተነሳቹት ፎቶ መሆን አለበት። scan ድደርጋችሁ የምትጠቀሙ ከሆነ ለማስተካከል
123passportphoto.com/upload_photo.php
ድህረገፅን መጠቀም ትችላላችሁ።
ባለፉት አምስት አመታት ከ50 ሺህ በላይ ዜጎቻቸውን በማስወጣት በ2025 የDV ሎተሪ ቻይና ፣ ናይጄሪያ ፣ ፓኪስታን ፣ ባንግላዲሽ ፣ ቻይና ፣ ደቡብ ኮሪያ ፣ ቬትናም ፣ ሜክሲኮ ፣ ቬንዙዌላ ፣ ጃማይካ ፣ ሆንዱራስ ፣ ኮሎምቢያ ፣ካናዳ እንዲሁም ብራዚል ያልተፈቀደላቸው ሃገራት ናቸው።
DV 2026 55,000 ( ሃምሳ አምስት ሺህ) እድለኞችን ይቀበላል
መልካም እድል!
123Passportphoto
How to make your own passport photos at home
With this online tool, you can make passport photos in 3 easy steps.
እንኳን ለእሬቻ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
የመልካ ወይም የሆራ እሬቻ በገዳ ሥርዓት መሠረት ክረምት አልፎ መስከረም ሲጠባ የሚከበር የምስጋና በዓል ነው፡፡ እሬቻ የእርቅ፣ የሰላም፣ የፍቅር፣ የህብረትና የአንድነት ተምሳሌት ነው፡፡ የኦሮሞ ህዝብ ያለ ምንም ልዩነት ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን ወንድም እህቶቹ ጋር በአንድነት ምስጋና የሚያቀርብበት በዓል
የብዝሃነታችንም መገለጫ ነው፡፡
ስለሆነም ለመላው ህዝባችን እንኳን ለእሬቻ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልኩ፤ በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ የደስታ፣ የህብረት እና የአንድነት እንዲሆንልን ከልብ እመኛለሁ!
ብርሃነመስቀል ጠና (ዶ/ር)
የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
Baga Ayyaana Irreechaaf Nagaan Geessan!*
🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝
Irreechi Horaa bu’uura sirna Gadaatiin yeroon gannaa darbee birraan bari’u kan ayyaaneffamu ayyaana galataati. Irreechi Araara,
Nagaa, fakkii gamtaa fi tokkummaati. Uummanni Oromoo garaagarummaa tokko malee Obboleeyyan isaa uummata
Itoophiyaa mara waliin kan ayyaaneffatu ayyaana woliiniiti.
Kanaafuu ummatni keenya marti baga ayyaana Irreechaatiin nagaan isin gahe jechaa, Ayyaanni kun kan naga’aa, kan
jaalalaa, Kan gammachuu, akka nuuf ta'un hawwa.
Dr. Birhaanamasqal Xannaa
Pirazidaantii Yuunivarsiitii Barnootaa Kotobee
የመልካ ወይም የሆራ እሬቻ በገዳ ሥርዓት መሠረት ክረምት አልፎ መስከረም ሲጠባ የሚከበር የምስጋና በዓል ነው፡፡ እሬቻ የእርቅ፣ የሰላም፣ የፍቅር፣ የህብረትና የአንድነት ተምሳሌት ነው፡፡ የኦሮሞ ህዝብ ያለ ምንም ልዩነት ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን ወንድም እህቶቹ ጋር በአንድነት ምስጋና የሚያቀርብበት በዓል
የብዝሃነታችንም መገለጫ ነው፡፡
ስለሆነም ለመላው ህዝባችን እንኳን ለእሬቻ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልኩ፤ በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ የደስታ፣ የህብረት እና የአንድነት እንዲሆንልን ከልብ እመኛለሁ!
ብርሃነመስቀል ጠና (ዶ/ር)
የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
Baga Ayyaana Irreechaaf Nagaan Geessan!*
🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝
Irreechi Horaa bu’uura sirna Gadaatiin yeroon gannaa darbee birraan bari’u kan ayyaaneffamu ayyaana galataati. Irreechi Araara,
Nagaa, fakkii gamtaa fi tokkummaati. Uummanni Oromoo garaagarummaa tokko malee Obboleeyyan isaa uummata
Itoophiyaa mara waliin kan ayyaaneffatu ayyaana woliiniiti.
Kanaafuu ummatni keenya marti baga ayyaana Irreechaatiin nagaan isin gahe jechaa, Ayyaanni kun kan naga’aa, kan
jaalalaa, Kan gammachuu, akka nuuf ta'un hawwa.
Dr. Birhaanamasqal Xannaa
Pirazidaantii Yuunivarsiitii Barnootaa Kotobee
ትውልድ የሚገነባው እንደዚህ የተሻለ የሠራውን የበለጠ እንዲሠራ፤ የደከመው ቁጭት እንዲፈጥር እየተደረገ ሲኮተኮት ነው። ላለፉት ሙሉ ጊዜያቸውን ሳያባክኑ ዕውቀት ለመሸመት ያዋሉ፣ የትምህርት ቤታቸውን አመራር እና መምህራኖቻቸውን የሠሙ፣ የቤተሰባቸውን ከእነሱ ጋር ዋጋ መክፈል ለውጤት ያበቁ፣ እነዚህ በዕውነት ክብር ይገባቸዋል። ምንም ነገር ሳያዘናጋቸው "ለምን ይሄ " ብለው ተመራምረው ከፊሉን ደፍነው ከፊሉን ሰቅለው በዓመቱ ብሔራዊ ፈተና እጅግ የላቀ ውጤት አስመዝግበው የዩኒቨርሲቲውን ትምህርት ቤት ብሎም የከተማውን ስም ያስጠሩ ናቸውና በመሸለማቸው ደስ ብሎናል ።
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮም ክትትላችሁን፣ ድጋፋችሁን እና የላቀ ውጤት ያመጡ ትጉኃንን መሸለማችሁ ነገ ሺዎች ተሸላሚዎችን ለመፍጠር አነሳሽ ከመሆኑም በላይ የነገን ትውልድ ዛሬ እየተከላችሁ ነውና ሥራችሁ አኩሪ ነው ። ክብርት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነችን፣ ክቡር ዶ/ር ዘላለም ሙላቱን እና ማናጅመንታቸውን ላደረጉት ሞራል ገንቢ ማበረታቻ በራሴ እና በዩኒቨርሲቲው ማናጅመንት ስም ከልብ አመሰግናለሁ።
ብርሃነመስቀል ጠና (ዶ/ር )
ፕሬዚዳንት
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮም ክትትላችሁን፣ ድጋፋችሁን እና የላቀ ውጤት ያመጡ ትጉኃንን መሸለማችሁ ነገ ሺዎች ተሸላሚዎችን ለመፍጠር አነሳሽ ከመሆኑም በላይ የነገን ትውልድ ዛሬ እየተከላችሁ ነውና ሥራችሁ አኩሪ ነው ። ክብርት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነችን፣ ክቡር ዶ/ር ዘላለም ሙላቱን እና ማናጅመንታቸውን ላደረጉት ሞራል ገንቢ ማበረታቻ በራሴ እና በዩኒቨርሲቲው ማናጅመንት ስም ከልብ አመሰግናለሁ።
ብርሃነመስቀል ጠና (ዶ/ር )
ፕሬዚዳንት