ሙሉ በሙሉ አገደ‼
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ P2P ግብይቶችን ሙሉ በሙሉ አገደ‼
አዲስ አበባ — የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE) ዛሬ የካቲት 20 ቀን 2018 ባወጣው አስቸኳይ የህዝብ ማሳሰቢያ፣ በተለያዩ የንግድ መድረኮች አማካኝነት በኢትዮጵያ ብር ላይ ተመስርተው የሚከናወኑ የPeer-to-Peer (P2P) የክሪፕቶ ከረንሲ ግብይቶች ሕገ-ወጥ መሆናቸውን አስታውቋል።
ባንኩ ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ የወቅቱ የቁጥጥር ማዕቀፍ ያለ ባንኩ ፈቃድ የብር ጥንድ የሆኑ P2P ዝግጅቶችን አይፈቅድም።
የብሔራዊ ባንክ ማስጠንቀቂያና ዝርዝር መረጃዎች፦
1.ብሔራዊ ባንኩ የክሪፕቶ ንብረቶች ገበያ ከፍተኛ ዋጋ መዋዠቅ ያለበት፣ ለማጭበርበር (Fraud and Scams) የተጋለጠ፣ እና የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ማጭበርበር ስጋት ያለበት መሆኑን አስታውቋል።
2. እነዚህ የP2P መድረኮች በተመሰቃቀለ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ የሚገኙ በመሆናቸው፣ በባህላዊ የፋይናንስ ተቋማት የሚገኙ እንደ "የገንዘብ ማጠብ መከላከያ" (AML) ያሉ የደህንነት ጥበቃዎች የሏቸውም።
3. በአለም አቀፍ ደረጃ አንዳንድ የP2P መድረኮች የቴክኒክ እና የፋይናንስ ችግሮች በማጋጠማቸው ተጠቃሚዎች ገንዘባቸውን እንዳያወጡ መከልከላቸው ታይቷል።
ባንኩ ይህ ስጋት በሀገር ውስጥም ሊኖር እንደሚችል አስጠንቅቋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለዲጂታል ንብረቶች አስተማማኝ እና የተደራጀ የቁጥጥር ማዕቀፍ ለማዘጋጀት ከአለም አቀፍ እና ከአገር ውስጥ ባለድርሻ አካላት ጋር እየሰራ መሆኑን ገልጿል።
የቁጥጥር ማዕቀፉ በይፋ እስኪተገበር ድረስ፣ ህብረተሰቡ በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ P2P ግብይቶችን ከመፈጸም እንዲቆጠብ እናውሳለን ብሏል።(NBE)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ P2P ግብይቶችን ሙሉ በሙሉ አገደ‼
አዲስ አበባ — የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE) ዛሬ የካቲት 20 ቀን 2018 ባወጣው አስቸኳይ የህዝብ ማሳሰቢያ፣ በተለያዩ የንግድ መድረኮች አማካኝነት በኢትዮጵያ ብር ላይ ተመስርተው የሚከናወኑ የPeer-to-Peer (P2P) የክሪፕቶ ከረንሲ ግብይቶች ሕገ-ወጥ መሆናቸውን አስታውቋል።
ባንኩ ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ የወቅቱ የቁጥጥር ማዕቀፍ ያለ ባንኩ ፈቃድ የብር ጥንድ የሆኑ P2P ዝግጅቶችን አይፈቅድም።
የብሔራዊ ባንክ ማስጠንቀቂያና ዝርዝር መረጃዎች፦
1.ብሔራዊ ባንኩ የክሪፕቶ ንብረቶች ገበያ ከፍተኛ ዋጋ መዋዠቅ ያለበት፣ ለማጭበርበር (Fraud and Scams) የተጋለጠ፣ እና የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ማጭበርበር ስጋት ያለበት መሆኑን አስታውቋል።
2. እነዚህ የP2P መድረኮች በተመሰቃቀለ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ የሚገኙ በመሆናቸው፣ በባህላዊ የፋይናንስ ተቋማት የሚገኙ እንደ "የገንዘብ ማጠብ መከላከያ" (AML) ያሉ የደህንነት ጥበቃዎች የሏቸውም።
3. በአለም አቀፍ ደረጃ አንዳንድ የP2P መድረኮች የቴክኒክ እና የፋይናንስ ችግሮች በማጋጠማቸው ተጠቃሚዎች ገንዘባቸውን እንዳያወጡ መከልከላቸው ታይቷል።
ባንኩ ይህ ስጋት በሀገር ውስጥም ሊኖር እንደሚችል አስጠንቅቋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለዲጂታል ንብረቶች አስተማማኝ እና የተደራጀ የቁጥጥር ማዕቀፍ ለማዘጋጀት ከአለም አቀፍ እና ከአገር ውስጥ ባለድርሻ አካላት ጋር እየሰራ መሆኑን ገልጿል።
የቁጥጥር ማዕቀፉ በይፋ እስኪተገበር ድረስ፣ ህብረተሰቡ በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ P2P ግብይቶችን ከመፈጸም እንዲቆጠብ እናውሳለን ብሏል።(NBE)
🚨አሁን ላይ ባለው እውነታ መሰረት ብሄራዊ ባንክ ከባንኮች ጋር በመገናኘት በP2P ግብይት ተሳትፈዋል ብሎ ያመነባቸውን የባንክ አካውንቶች መዝጋት ብሎም ብር መውረስ ይችላል
👉 ነገር ግን በፍርድ ቤት ልከስ የሚችልበት የህግ አግባብ የለም
🌟በተቻለ መጠን የምታምኑት ሰው ጋር ብቻ P2P በመገበያየት እንዲሁም ብራችሁን Exchange ላይ እንጂ ባንኮች ላይ ባለማስቀመጥ ራሳችሁን ጠብቁ!
👉 ነገር ግን በፍርድ ቤት ልከስ የሚችልበት የህግ አግባብ የለም
🌟በተቻለ መጠን የምታምኑት ሰው ጋር ብቻ P2P በመገበያየት እንዲሁም ብራችሁን Exchange ላይ እንጂ ባንኮች ላይ ባለማስቀመጥ ራሳችሁን ጠብቁ!
🚨🇺🇸 'ለመነጋገር ተስማምቻለሁ' - ትራምፕ ከኢራን ጋር ድርድር ሊቀጥል እንደሚችል ፍንጭ ሰጡ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለዘ አትላንቲክ እንደተናገሩት፣ የኢራን መሪዎች ድርድር ለመቀጠል እየፈለጉ ሲሆን እርሳቸውም ለመነጋገር ተስማምተዋል።
“መነጋገር ይፈልጋሉ፤ እኔም ለመነጋገር ተስማምቻለሁ፤ ስለዚህ አነጋግራቸዋለሁ። ይህንን ቀደም ብለው ማድረግ ነበረባቸው። በጣም ቀላል እና ተግባራዊ የነበረውን ነገር ቀደም ብለው መስጠት ነበረባቸው። በጣም ዘገዩ፣” ሲሉ ትራምፕ ተናግረዋል።
ንግግሩ ዛሬ ወይስ ነገ ይካሄዳል ተብለው ሲጠየቁ፣ “ያንን ልነግርህ አልችልም” ሲሉ መልሰዋል።
👉 ትራምፕ ቀደም ሲል፣ በድርድሩ ላይ ተሳትፎ የነበራቸው አንዳንዶቹ የኢራን ባለሥልጣናት አሁን በሕይወት እንደሌሉም ጠቁመዋል። “አብዛኞቹ እነዚያ ሰዎች የሉም፤ አብረናቸው ስንገናኝ የነበሩ አንዳንድ ሰዎች የሉም፤ ምክንያቱም ያ ትልቅ ትልቅ ድብደባ ነበር፣” ብለዋል፡፡
“ስምምነት ሊያደርጉ ይችሉ ነበር። ቀደም ብለው ማድረግ ነበረባቸው። በጣም ‘ብልጥ’ ለመሆን ሞክረዋል” ሲሉ ፕሬዝዳንቱ አክለዋል። ስፕትኒክ
https://t.me/johnjofxx.
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለዘ አትላንቲክ እንደተናገሩት፣ የኢራን መሪዎች ድርድር ለመቀጠል እየፈለጉ ሲሆን እርሳቸውም ለመነጋገር ተስማምተዋል።
“መነጋገር ይፈልጋሉ፤ እኔም ለመነጋገር ተስማምቻለሁ፤ ስለዚህ አነጋግራቸዋለሁ። ይህንን ቀደም ብለው ማድረግ ነበረባቸው። በጣም ቀላል እና ተግባራዊ የነበረውን ነገር ቀደም ብለው መስጠት ነበረባቸው። በጣም ዘገዩ፣” ሲሉ ትራምፕ ተናግረዋል።
ንግግሩ ዛሬ ወይስ ነገ ይካሄዳል ተብለው ሲጠየቁ፣ “ያንን ልነግርህ አልችልም” ሲሉ መልሰዋል።
👉 ትራምፕ ቀደም ሲል፣ በድርድሩ ላይ ተሳትፎ የነበራቸው አንዳንዶቹ የኢራን ባለሥልጣናት አሁን በሕይወት እንደሌሉም ጠቁመዋል። “አብዛኞቹ እነዚያ ሰዎች የሉም፤ አብረናቸው ስንገናኝ የነበሩ አንዳንድ ሰዎች የሉም፤ ምክንያቱም ያ ትልቅ ትልቅ ድብደባ ነበር፣” ብለዋል፡፡
“ስምምነት ሊያደርጉ ይችሉ ነበር። ቀደም ብለው ማድረግ ነበረባቸው። በጣም ‘ብልጥ’ ለመሆን ሞክረዋል” ሲሉ ፕሬዝዳንቱ አክለዋል። ስፕትኒክ
https://t.me/johnjofxx.
Telegram
Jo fx
Various airdrops will be released on this Telegram channel
2nd channel
2nd channel
❤1👍1