Life Is Short🥹
4.56K subscribers
93 photos
2 videos
2 files
436 links
Channalii bareedaa waan hedduu irraa barattan gorsa hadisa seenaa jechoota dinqisiisoo fi kkf
Join hiriyyoota keessaniif Share godhaa
بارك الله فيكم
yaadaaf
@Muzaa6899...irratti nu qunnamaa
Download Telegram
🚨 4-3-3 Pay የቀጣዩን ዙር ውድድር አሁን ጀምሯል 🫡  2 ቀሪ ቀናቶች ብቻ ይቀራሉ

ከ1ኛ እስከ 5ኛ ለሚወጡ - 2,000 ብር
ከ6ኛ እስከ 10ኛ ለሚወጡ - 1500 ብር
ከ11ኛ እስከ 20ኛ ለሚወጡ - 1,000 ብር
ከ21ኛ እስከ 40ኛ ለሚወጡ - 750 ብር
ከ40ኛ እስከ 50ኛ ለሚወጡ - 500 ብር

ውድድሩ አሁን ከተጀመረበት ሰአት ጀምሮ ሃሙስ ማታ 12:00 ሰአት ይጠናቀቃል !!

ለሁላችሁም መልካም እድል 🙌

ለመጀመር 👇👇

https://t.me/Habesha_433_cashbot?start=r07255829184
𝐎𝐃𝐔𝐔 𝐆𝐀𝐌𝐌𝐀𝐂𝐇𝐈𝐈𝐒𝐀𝐀!!

𝐀𝐦𝐦𝐚𝐚𝐧 𝐃𝐮𝐫𝐚  𝐑𝐚𝐤𝐤𝐨𝐨 𝐓𝐞𝐤𝐧𝐨𝐨𝐥𝐨𝐨𝐣𝐢𝐢𝐭𝐢𝐢𝐧 𝐇𝐞𝐝𝐝𝐮𝐮 𝐑𝐚𝐤𝐤𝐚𝐭𝐭𝐞𝐞 𝐍𝐢 𝐁𝐞𝐞𝐤𝐭𝐚𝐚⁉️

𝑹𝒂𝒌𝒌𝒐𝒐𝒏 𝑲𝒂𝒏𝒂 𝑭𝒖𝒓𝒖𝒖𝒅𝒉𝒂𝒂𝒇 𝑨𝒇𝒂𝒂𝒏 𝑶𝒓𝒐𝒎𝒐𝒐𝒕𝒊𝒊𝒏 𝑰𝒔𝒊𝒏 𝑻𝒂𝒋𝒂𝒂𝒋𝒊𝒍𝒖𝒖𝒅𝒉𝒂𝒂𝒇 𝑸𝒐𝒑𝒉𝒐𝒐𝒇𝒏𝒆𝒆 𝑫𝒉𝒖𝒇𝒏𝒆𝒆 𝑱𝒊𝒓𝒓𝒂𝒂 𝑲𝒂𝒏𝒂𝒂𝒇𝒖𝒖 𝑱𝒐𝒊𝒏 𝑮𝒐𝒄𝒉𝒖𝒖𝒅𝒉𝒂𝒂𝒏 𝑵𝒖 𝑯𝒐𝒓𝒅𝒐𝒇𝒂𝒂

𝐎𝐝𝐞𝐞𝐟𝐟𝐚𝐧𝐧𝐨𝐨 𝐓𝐞𝐤𝐧𝐨𝐨𝐥𝐨𝐨𝐣𝐢𝐢 𝐇𝐚𝐚𝐫𝐚𝐚 𝐟𝐢𝐢 𝐀𝐤𝐤𝐚𝐚𝐭𝐚𝐚 𝐈𝐭𝐭𝐢 𝐅𝐚𝐲𝐲𝐚𝐝𝐚𝐦𝐚 𝐈𝐬𝐚𝐚 𝐀𝐫𝐠𝐚𝐜𝐡𝐮𝐮𝐟 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥 𝐊𝐞𝐞𝐧𝐲𝐚 𝐇𝐨𝐫𝐝𝐨𝐟𝐚𝐚!!!

Ads: 👇👇
https://t.me/+OTqtpj3yby1lYzU0
https://t.me/+0puaGJwLzLgyY2U8
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🧶Chaanaalota   Akkamii  barbaadduu
Chaaneloota afaan oromoo chaanaalii filatamoo ta'an kaneen armaan gadiitti dabalamaa

🧶ምን አይነት ቻናል ይፈልጋሉ
ከታች የተመረጡትን ቻናሎች ይቀላቀሉ

𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥 5𝐊+

Free Waver @Rafiqul_Islaam

Ads: 👇👇
https://t.me/+0puaGJwLzLgyY2U8
https://t.me/+zOTmz0fXj3pkMTk0
አባካኝነትን እንራቅ
~
ሁሉም ነገር ልክ አለው። እዝነት ልክ አለው። መስዋእትነት ልክ አለው። ዒባዳ ልክ አለው። ቸርነት ልክ አለው። ደግነት ልክ አለው። መልካም ነገር ከልኩ ሲያልፍ ስሙ ይቀየራል። ደግነቱ ሞኝነት ይሆናል። ጥንቃቄው ፍርሃት ይሆናል። ብልህነቱ አጉል ብልጣብልጥነት ይሆናል። ያኔ ውበቱን መልኩን ያጣል። ያኔ ጉዳዩ ወደ ውጉዝነት ተሸጋግሯል ማለት ነው።
ይህ እንዳይሆን ትኩረት መስጠት ይገባል። በልክ መሆን ውበት ነው። በልክ መሆን ጨዋነት ነው። በልክ መሆን ታስቦበት ሲሆን ዒባዳ ነው። በልክ መሆን ሞገስ አለው።
ልክ ማለት ወደ ላይም ወደ ታችም ድንበር አለማለፍ ነው። በአቋምህ ድንበር አትለፍ። በንግግርህ ድንበር አትለፍ። በገንዘብ አያያዝህ ድንበር አትለፍ። በጊዜ አጠቃቀምህ ድንበር አትለፍ። ለሁሉም ነገራችን ለከት ሊኖረው ይገባል። ለምሳሌ ገንዘብ ጋር የተያያዘውን አባካኝነት ላንሳ። ጌታችን አላህ አባካኝነትን ይነቅፋል። እንዲህ ይላል፦
{ وَلَا تُبَذِّرۡ تَبۡذِیرًا (26) إِنَّ ٱلۡمُبَذِّرِینَ كَانُوۤا۟ إِخۡوَ ٰ⁠نَ ٱلشَّیَـٰطِینِۖ وَكَانَ ٱلشَّیۡطَـٰنُ لِرَبِّهِۦ كَفُورࣰا (27) }
"ማባከንንም አታባክን፡፡ አባካኞች የሰይጣናት ወንድሞች ናቸውና፡፡ ሰይጣንም ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው።" [አልኢስራእ፡ 26-27]
በዚህ ቦታ ላይ አባካኝነት ከግልፅ ክልከላ ባለፈ በጥብቅ እየተኮነነ ነው። ሙስሊም የሆነ ሰው እንዲህ ዓይነቱን ማሳሰቢያ እንደዋዛ ሊያልፈው አይገባም። ስለዚህ፦
* አመጋገባችን ላይ ብክነት እንዳይኖር እንጠንቀቅ። በልካችን እናቅርብ። በልካችን እንመገብ። አላህ አባካኞችን አይወድም።
{وَكُلُوا۟ وَٱشۡرَبُوا۟ وَلَا تُسۡرِفُوۤا۟ۚ إِنَّهُۥ لَا یُحِبُّ ٱلۡمُسۡرِفِینَ }
"ብሉ፤ ጠጡም፤ አታባክኑም፡፡ እርሱ አባካኞችን አይወድምና።" [አልአዕራፍ፡ 31]
* ስንታጠብ፣ ውዱእ ስናደርግ፣ እቃ ስናጥብ ውሃ አናባክን። ነብያችን ﷺ በውዱአቸውም በትጥበታቸውም ላይ የውሃ አጠቃቀማቸው የተመጠነ ነበር። በመኖሪያ ቤቶችም ይሁን በመስጂዶች ወይም በሌላ ቦታዎች የውሃ አጠቃቀማችን በልክ ይሁን። ስንጨርስ ቧንቧዎችን በትክክል እንዝጋ። የተበላሸውን እንጠግን።
* ያለ ፋይዳ መብራቶችን አናብራ። በማይፈልግ ቦታና ጊዜ የሚበሩትን እናጥፋቸው። የቤታችንን መብራት፣ ማገዶ፣ ናፍጣ፣ ነዳጅ፣ ሲሊንደር ጋዝ፣ ... ያለ ፋይዳ ሲሰራ አይተን አንለፍ።
* በጥቅሉ ልብሳችን፣ ገንዘባችን፣ ሞባይላችን፣ ኮምፒተራችን፣ ... ሁሉም አይነት ንብረታችን ባግባቡ ሊይያዝ የሚገባ የጌታችን ስጦታ ነው። ያለ አገልግሎት የትኛውም ሃብት ሊባክን አይገባም። ጌታችን ስለዋለልን ኒዕማዎች ከማመስገን ውስጥ አንዱ ፀጋዎቹን ባግባቡ መጠቀም ነው። ይሄ ከደጋግ የአረሕማን ባሪያዎች መታወቂያዎች ውስጥ ነው። የላቀው ጌታ እንዲህ ይላል፦
{ وَٱلَّذِینَ إِذَاۤ أَنفَقُوا۟ لَمۡ یُسۡرِفُوا۟ وَلَمۡ یَقۡتُرُوا۟ وَكَانَ بَیۡنَ ذَ ٰ⁠لِكَ قَوَامࣰا }
"እነዚያም በለገሱ ጊዜ የማያባክኑ የማይቆጥቡትም ናቸው፡፡ በዚህም መካከል (ልግስናቸው) ትክክለኛ የሆነ ነው።" [አልፉርቃን፡ 67]
ባይሆን አታባክን ማለት ሰስት ማለት አይደለም። አላህ የሰጠንን ፀጋ እሱ በሚወደው ቦታ ላይ ባግባቡ ማውጣት የታዘዝንበት አደራ ነው። ብቻ ሁሉም በልክ ሲሆን ያምራል።
{ وَلَا تَجۡعَلۡ یَدَكَ مَغۡلُولَةً إِلَىٰ عُنُقِكَ وَلَا تَبۡسُطۡهَا كُلَّ ٱلۡبَسۡطِ فَتَقۡعُدَ مَلُومࣰا مَّحۡسُورًا }
"እጅህንም ወደ አንገትህ የታሰረች አታድርግ፡፡ መዘርጋትንም ሁሉ አትዘርጋት፤ የተወቀስክ የተቆጨኽ ትኾናለህና።" [አልኢስራእ፡ 29]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor