🤍ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ይላሉ፡-
“አላህ በባሪያው ላይ መልካምን ከፈለገለት ቅጣቱን በዱንያ ያፈጥንለታል፤ አላህ በባሪያው ላይ መጥፎን ከፈለገለት ወንጀሉን ዝም ይለውና የቂያማ ቀን በወንጀሉ አሟልቶ ይቀጣዋል፡፡"'
“አላህ በባሪያው ላይ መልካምን ከፈለገለት ቅጣቱን በዱንያ ያፈጥንለታል፤ አላህ በባሪያው ላይ መጥፎን ከፈለገለት ወንጀሉን ዝም ይለውና የቂያማ ቀን በወንጀሉ አሟልቶ ይቀጣዋል፡፡"'
ምቀኛ ስትሆን አላማህ ጥላቻ ብቻ ነው።
-------------------------------------------
«እባብ እና ትል»
እባብ በባህሪው አብሪ እና አንፀባራቂ ትል አይወድም እና ሁሌም ያሳድዳታል።
በጣም የሚገርመውና የሚደንቀው ነገር ደግሞ «ትሏ»ለዕባቡ ስጋትም ጠላትም አለመሆኗ ነው።
...... የሷ አላማና መርህ ድምቅ ብሎ መብራት ብቻ ነው።ነገር ግን አባብ መድረሻ ሲያሳጣት..በዚህ የእባብ ድርጊት የተሰላቸችው አብሪ-ትል ❸ ጥያቄወችን ልጠይቅህ አለችው.....!!?
➡እሱም በማለት ፈቀደ...!!
❶➤ትሏ=ምግብ ልሆንህ እችላለሁ!?
➡እባብ=ፈፅሞ ልበላሽ አልችልም ከማልበላቸው ፍጥረታት አንዷ ነሽ አላት......
❷➤ትሏ=የበደልኩህ ያስከፋሁህ ያደረኩህ ነገር አለን !?
➡እባብ=በፍፁም ደግሞ በምን አቅምሽ ነው የምትበድይኝ....በማለት መለሰላት።
❸➤ትሏ=እኔን በማሸበርህና በማሳደድህ በማስፈራራትህ የምታገኘው ጥቅም አለን!?
➡እባብ=ደግሞ ካንች ምን ጥግም ይገኛል።
➤ትሏ ግራ ገብቷት=ታዲያ ለምን ታሳድደኛለህ!?
➡እባብ=በቃ ፍክት ድምቅ ሽብርቅ ስትይ ማየት አልፈልግም አወ ብርሀን ስታመነጭ በርቀት ስታብረቀርቄ እናደዳለሁ አላት ይባላል።
➥እናማ አንዳንድ ሰወች ልክ እንደ እባቡ ናቸው። የእናንተ ከፍታና ስኬት የሚያማቸው ብሎም ከራሳቸው ስኬት በላይ የሌሎች ውድቀት የሚያስደስታቸው ሰው መሳይ ፍጥረቶች አሉ።
«አሏህ ልቦና ይስጣቸው»
🕋🕌@islamic_zonee🕌🕋
-------------------------------------------
«እባብ እና ትል»
እባብ በባህሪው አብሪ እና አንፀባራቂ ትል አይወድም እና ሁሌም ያሳድዳታል።
በጣም የሚገርመውና የሚደንቀው ነገር ደግሞ «ትሏ»ለዕባቡ ስጋትም ጠላትም አለመሆኗ ነው።
...... የሷ አላማና መርህ ድምቅ ብሎ መብራት ብቻ ነው።ነገር ግን አባብ መድረሻ ሲያሳጣት..በዚህ የእባብ ድርጊት የተሰላቸችው አብሪ-ትል ❸ ጥያቄወችን ልጠይቅህ አለችው.....!!?
➡እሱም በማለት ፈቀደ...!!
❶➤ትሏ=ምግብ ልሆንህ እችላለሁ!?
➡እባብ=ፈፅሞ ልበላሽ አልችልም ከማልበላቸው ፍጥረታት አንዷ ነሽ አላት......
❷➤ትሏ=የበደልኩህ ያስከፋሁህ ያደረኩህ ነገር አለን !?
➡እባብ=በፍፁም ደግሞ በምን አቅምሽ ነው የምትበድይኝ....በማለት መለሰላት።
❸➤ትሏ=እኔን በማሸበርህና በማሳደድህ በማስፈራራትህ የምታገኘው ጥቅም አለን!?
➡እባብ=ደግሞ ካንች ምን ጥግም ይገኛል።
➤ትሏ ግራ ገብቷት=ታዲያ ለምን ታሳድደኛለህ!?
➡እባብ=በቃ ፍክት ድምቅ ሽብርቅ ስትይ ማየት አልፈልግም አወ ብርሀን ስታመነጭ በርቀት ስታብረቀርቄ እናደዳለሁ አላት ይባላል።
➥እናማ አንዳንድ ሰወች ልክ እንደ እባቡ ናቸው። የእናንተ ከፍታና ስኬት የሚያማቸው ብሎም ከራሳቸው ስኬት በላይ የሌሎች ውድቀት የሚያስደስታቸው ሰው መሳይ ፍጥረቶች አሉ።
«አሏህ ልቦና ይስጣቸው»
🕋🕌@islamic_zonee🕌🕋
በአላህ ይሁንብኝ…!ምን አልባት ወንጀል ጊዜያዊ የስሜት ትኩሳትን ያቀዘቅዝ ይሆናል። ነገር ግን በዘላቂነት ፀፀትንና የበታችነትን እንዲሁም መረበሽን ያስከትላል!
አላህ እርሱ ከሚጠላው ተግባር ፣ ንግግር እና ሃሳብ የምንርቅ ያድርገን!
🕋🕌@islamic_zonee🕌🕋
አላህ እርሱ ከሚጠላው ተግባር ፣ ንግግር እና ሃሳብ የምንርቅ ያድርገን!
🕋🕌@islamic_zonee🕌🕋
ለፈገግታ
ምከረው ምክረው
እናቴ መርፌ ውስጥ ክር እንዳስገባላት ጠራችኝ።
በዚሁ ቅፅበት የአንድ ሰው ምክር ትዝ አለኝ ፦
«እናትህ መርፌ ውስጥ ክር እንድታስገባላት ከጠየቀችህ ተቀብለህ ወዲያውኑ አታስገባው። ይልቁንም ያረጀችና እድሜዋ የገፋ እንዳይመስላትና ቀልቧ እንዳይሰበር አውቀህ ታግለህ ታግለህ አስገባው» ብሎ መክሮኝ ነበር ።
እኔም ማስገባቱ ቀላል እንዳልሆነ እየነገርኳት ጥቂት ደቂቃዎችን ታገልኩ ። በድንገት አንድ ጥፊ ፊቴ ላይ አረፈ 👋
«ድሮውንም እውር ያደረገህ ይሄ ሞባይልና ፌስቡክ ነው» 😊
Copied from S.T
🕋🕌@islamic_zonee🕌🕋
ምከረው ምክረው
እናቴ መርፌ ውስጥ ክር እንዳስገባላት ጠራችኝ።
በዚሁ ቅፅበት የአንድ ሰው ምክር ትዝ አለኝ ፦
«እናትህ መርፌ ውስጥ ክር እንድታስገባላት ከጠየቀችህ ተቀብለህ ወዲያውኑ አታስገባው። ይልቁንም ያረጀችና እድሜዋ የገፋ እንዳይመስላትና ቀልቧ እንዳይሰበር አውቀህ ታግለህ ታግለህ አስገባው» ብሎ መክሮኝ ነበር ።
እኔም ማስገባቱ ቀላል እንዳልሆነ እየነገርኳት ጥቂት ደቂቃዎችን ታገልኩ ። በድንገት አንድ ጥፊ ፊቴ ላይ አረፈ 👋
«ድሮውንም እውር ያደረገህ ይሄ ሞባይልና ፌስቡክ ነው» 😊
Copied from S.T
🕋🕌@islamic_zonee🕌🕋
የጁምአ ሱናዎች
1 ትጥበት
2 ዱዓ ማብዛት
3 ሰለዋት ማብዛት
4 የካህፍን ምዕራፍ ማንበብ
5 መስጂድ በጊዜ መግባት
6 ሲዋክ (መፋቅያ መጠቀም)
7 መልካም ልብስ መልበስ
8 ሽቶ መቀባት (ለወንድ)
🕋🕌@islamic_zonee🕌🕋
1 ትጥበት
2 ዱዓ ማብዛት
3 ሰለዋት ማብዛት
4 የካህፍን ምዕራፍ ማንበብ
5 መስጂድ በጊዜ መግባት
6 ሲዋክ (መፋቅያ መጠቀም)
7 መልካም ልብስ መልበስ
8 ሽቶ መቀባት (ለወንድ)
🕋🕌@islamic_zonee🕌🕋
አሰላሙ አለይኩም ዛሬ እስቲ ደስ ያሰኘኝን ታሪክ ላካፍላችሁ ከረታት በአንድ ቀን ባል ሙስቱን እንዲ በማለት ይጀምራል
ባል፦ አስር ሰግደሻል?
ሚስት፡ አይ
ባል፡- ለምን?
ሚስት፡- ከስራ ስለተመለስኩ ትንሽ ደክሞኝ ትንሽ ተኛሁ።
ባል፦ እሺ.........ሂጂ ለዒሻ ሰዓቱ ሳይደርስ አስር እና መግሪብ ሶላት ስገጂ።
በማግስቱ… ባልየው ለስራ ጉዳይ ከተማውን ለቅቋል… በረራው ሊደር ስ ከተባለ ከጥቂት ሰአታት በኋላ ግን አልደውልም ወይም በሰላም መድረሱን ለማሳወቅ እንደተለመደ ው መልእክት እንኳን አላደረገም። !!
ሚስትየው ባሏን ለማጣራት ትጠራ ለች እሱ ግን አያነሳም‥ እንደገና ደ ወለች; ስልኩ ይደውላል ግን ምን ም መልስ የለም ።
የምትወደውን ባለቤቷን ለመጥራት ከብዙ ሙከራዎች በኋላ መጨነቅ ጀመረች እና ምንም መልስ አላገኘ ችም ለራሷ የሆነ ነገር ተሳስ ቷል ብላ ታስባለች, እሱ በጭራሽ አ ያደርግም. ልክ እንዳረፈ ሁልጊዜ ይደውላል።
ጥቂት ሰአታት አለፉ...እና በድንገት ስልኩ ጮኸ እና ባልየው። ሁሌም የምትጨነቀችው ሚስት፡ በሰላም _ ደርሰሃል ??
ባል፡- አዎ አልሃምዱሊላህ
ሚስት፦ መቼ?
ባል: ከ 4 ሰዓታት በፊት.
ሚስት በንዴት ቃና፡ ከ4 ሰአት በፊት ? እና አትደውልም?
ባል፡ ደክሞኝ ነበርና ትንሽ እንቅልፍ ለመተኛት ወሰንኩ።
ሚስት፡-ብትደውልልኝና እንደደረስክ ብታሳውቀኝ ጥቂት ደቂቃዎች አይጎዳህም ነበር......... በተጨማሪም ስደውልልህ ስልኩ ደጋግሞ ሲጠራ አልሰማህም እንዴ ..??
ባል፡- አዎ ሰምቻለሁ..
ሚስት፡ እና አታነሳም..?? ጥሪዎቼ ለአንተ በቂ ያልሆኑት ለምንድነው .. ??
ባል፦የአንቺ ጥሪዎች ለእኔ አስፈላ ጊ ናቸው ነገር ግን ትላንትና የአዛን ጥሪ አለመመለስሽ የተቸገርሽ አይመስልም ነበር..... የአላህ ጥሪ
ዓይኖቿ እንባ ያዘሉት ሚስት እና ከአጭር ዝምታ በኋላ፡- አዎ፣ አንድ ነገር አለህ አለች....ይቅርታ..... ባል፦ ለምንድነው ይቅርታ የምትጠይቀኝ ?
የአላህን ምህረት መጠየቅ አለብሽ እና ተመሳሳይ ስህተት ለሁለተኛ ጊዜ አትድገ ሚ። እኔ የምፈልገው ከዚህ ምድራዊ ዓለ ም በኋላ አላህ በጀነትም ዳግም እንዲያ ጣምረን ነው። ከዚያን ቀን ጀምሮ ሚስ ትየዋ ማንኛውንም ሶላቷን አታዘገይም።
በእውነት የሚወድህ ወደ አላህ መንገድህ ላይ ወደፊት የሚገፋህ ነው😊
🕋🕌@islamic_zonee🕌🕋
ባል፦ አስር ሰግደሻል?
ሚስት፡ አይ
ባል፡- ለምን?
ሚስት፡- ከስራ ስለተመለስኩ ትንሽ ደክሞኝ ትንሽ ተኛሁ።
ባል፦ እሺ.........ሂጂ ለዒሻ ሰዓቱ ሳይደርስ አስር እና መግሪብ ሶላት ስገጂ።
በማግስቱ… ባልየው ለስራ ጉዳይ ከተማውን ለቅቋል… በረራው ሊደር ስ ከተባለ ከጥቂት ሰአታት በኋላ ግን አልደውልም ወይም በሰላም መድረሱን ለማሳወቅ እንደተለመደ ው መልእክት እንኳን አላደረገም። !!
ሚስትየው ባሏን ለማጣራት ትጠራ ለች እሱ ግን አያነሳም‥ እንደገና ደ ወለች; ስልኩ ይደውላል ግን ምን ም መልስ የለም ።
የምትወደውን ባለቤቷን ለመጥራት ከብዙ ሙከራዎች በኋላ መጨነቅ ጀመረች እና ምንም መልስ አላገኘ ችም ለራሷ የሆነ ነገር ተሳስ ቷል ብላ ታስባለች, እሱ በጭራሽ አ ያደርግም. ልክ እንዳረፈ ሁልጊዜ ይደውላል።
ጥቂት ሰአታት አለፉ...እና በድንገት ስልኩ ጮኸ እና ባልየው። ሁሌም የምትጨነቀችው ሚስት፡ በሰላም _ ደርሰሃል ??
ባል፡- አዎ አልሃምዱሊላህ
ሚስት፦ መቼ?
ባል: ከ 4 ሰዓታት በፊት.
ሚስት በንዴት ቃና፡ ከ4 ሰአት በፊት ? እና አትደውልም?
ባል፡ ደክሞኝ ነበርና ትንሽ እንቅልፍ ለመተኛት ወሰንኩ።
ሚስት፡-ብትደውልልኝና እንደደረስክ ብታሳውቀኝ ጥቂት ደቂቃዎች አይጎዳህም ነበር......... በተጨማሪም ስደውልልህ ስልኩ ደጋግሞ ሲጠራ አልሰማህም እንዴ ..??
ባል፡- አዎ ሰምቻለሁ..
ሚስት፡ እና አታነሳም..?? ጥሪዎቼ ለአንተ በቂ ያልሆኑት ለምንድነው .. ??
ባል፦የአንቺ ጥሪዎች ለእኔ አስፈላ ጊ ናቸው ነገር ግን ትላንትና የአዛን ጥሪ አለመመለስሽ የተቸገርሽ አይመስልም ነበር..... የአላህ ጥሪ
ዓይኖቿ እንባ ያዘሉት ሚስት እና ከአጭር ዝምታ በኋላ፡- አዎ፣ አንድ ነገር አለህ አለች....ይቅርታ..... ባል፦ ለምንድነው ይቅርታ የምትጠይቀኝ ?
የአላህን ምህረት መጠየቅ አለብሽ እና ተመሳሳይ ስህተት ለሁለተኛ ጊዜ አትድገ ሚ። እኔ የምፈልገው ከዚህ ምድራዊ ዓለ ም በኋላ አላህ በጀነትም ዳግም እንዲያ ጣምረን ነው። ከዚያን ቀን ጀምሮ ሚስ ትየዋ ማንኛውንም ሶላቷን አታዘገይም።
በእውነት የሚወድህ ወደ አላህ መንገድህ ላይ ወደፊት የሚገፋህ ነው😊
🕋🕌@islamic_zonee🕌🕋
قُلْ إِنَّ الْمَوْتَ الَّذِي تَفِرُّونَ مِنْهُ فَإِنَّهُ مُلَاقِيكُمْ ۖ
"ያ ከእርሱ የምትሸሹት ሞት በእርግጥም
የሚያገኛቹ ነው።"
•
ሁሌም በዝግጅት ላይ ሁን!ሞት ወደአንተ ከመምጣት ምንም ቅሮት የሌለው ነገር ነው።
🕋🕌@islamic_zonee🕌🕋
"ያ ከእርሱ የምትሸሹት ሞት በእርግጥም
የሚያገኛቹ ነው።"
•
ሁሌም በዝግጅት ላይ ሁን!ሞት ወደአንተ ከመምጣት ምንም ቅሮት የሌለው ነገር ነው።
🕋🕌@islamic_zonee🕌🕋
የተከበሩ ወራቶች!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿السَّنَةُ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا، مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ، ثَلَاثَةٌ مُتَوَالِيَاتٌ : ذُو الْقَعْدَةِ، وَذُو الْحِجَّةِ، وَالْمُحَرَّمُ، وَرَجَبُ مُضَرَ الَّذِي بَيْنَ جُمَادَى وَشَعْبَانَ﴾
“አመት አስራ ሁለት ወራት ነው። ከነሱ ዉስጥ አራቱ የተከበሩ ናቸው። ሶስቱ ተከታታይ ሲሆኑ፤ ዙልቂእዳ ዙልሂጃና ሙሀረም ናቸው። ሌላው ደግሞ በጁማዳና በሻዕባን መካከል ያለው የሙደር (ጎሳዎች የታወቁበት) የ‘ረጀብ’ ወር ነው።”
ቡኻሪ (3197) ሙስሊም (1679) ዘግበውታል،
ኢብኑ አባስ (رضيﷲ عنهما) እንዲህ ይላሉ፦
“አላህ አራት ወራቶችን ልዩ አድረጎቸዋል። የላቁም አደረጎቸዋል ልቅናቸውንም ከፍ አድርጎታል። በነዚህ ወራት የሚሰሩ ወንጀሎች ከባድ አድረጎቸዋል። እንዲሁም በዚህ ወር የሚሰሩ መልካም ስራዎችን ምንዳቸውን ከፍ አድርጎቸዋል።”
ሊጣኢፈል መዓሩፍ: 207
በሌላ ዘገባ የሙሐረም ወር ፆም
ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
ከረመዳን በመቀጠል በላጩ ፆም የአላህ ወር የሆነው የሙሐረም ወር ፆም ነው።
✍ሙስሊም ዘግበውታል: 1123
ማስታወሻ፦ የሙሀረም ወር ፆም በኢትዮጵያየ ቀን አቆጣጠር ማክሰኞ ሐምሌ 9 ላይ ይሆናል። ከበፊቱ ወይም ከበስተኋላው ያለውን አንድ ቀን ጨምሮ መፆም መዘንጋት የለበትም።
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿السَّنَةُ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا، مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ، ثَلَاثَةٌ مُتَوَالِيَاتٌ : ذُو الْقَعْدَةِ، وَذُو الْحِجَّةِ، وَالْمُحَرَّمُ، وَرَجَبُ مُضَرَ الَّذِي بَيْنَ جُمَادَى وَشَعْبَانَ﴾
“አመት አስራ ሁለት ወራት ነው። ከነሱ ዉስጥ አራቱ የተከበሩ ናቸው። ሶስቱ ተከታታይ ሲሆኑ፤ ዙልቂእዳ ዙልሂጃና ሙሀረም ናቸው። ሌላው ደግሞ በጁማዳና በሻዕባን መካከል ያለው የሙደር (ጎሳዎች የታወቁበት) የ‘ረጀብ’ ወር ነው።”
ቡኻሪ (3197) ሙስሊም (1679) ዘግበውታል،
ኢብኑ አባስ (رضيﷲ عنهما) እንዲህ ይላሉ፦
“አላህ አራት ወራቶችን ልዩ አድረጎቸዋል። የላቁም አደረጎቸዋል ልቅናቸውንም ከፍ አድርጎታል። በነዚህ ወራት የሚሰሩ ወንጀሎች ከባድ አድረጎቸዋል። እንዲሁም በዚህ ወር የሚሰሩ መልካም ስራዎችን ምንዳቸውን ከፍ አድርጎቸዋል።”
ሊጣኢፈል መዓሩፍ: 207
በሌላ ዘገባ የሙሐረም ወር ፆም
ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
ከረመዳን በመቀጠል በላጩ ፆም የአላህ ወር የሆነው የሙሐረም ወር ፆም ነው።
✍ሙስሊም ዘግበውታል: 1123
ማስታወሻ፦ የሙሀረም ወር ፆም በኢትዮጵያየ ቀን አቆጣጠር ማክሰኞ ሐምሌ 9 ላይ ይሆናል። ከበፊቱ ወይም ከበስተኋላው ያለውን አንድ ቀን ጨምሮ መፆም መዘንጋት የለበትም።
አንድ አማኝ ትናንት ሐራም ነው ብሎ ሲከራከርበት የነበረን ጉዳይ ዛሬ ሐላል ነው ብሎ የሚከራከር ከሆነ ኢማኑ አደጋ ላይ ነው ይላሉ ሑዘይፋ ኢብኑ አልየማኒ።
እስቲ ራሳችንን እንገምግም።ከስንት ጠንካራ አቋም ወርደን ነው እዚህ የደረስነው። ስንቱን ነገር በራሣችን ድክመትና ነፍሲያ ሐላል አድርገናል?
እስቲ ራሳችንን እንገምግም።ከስንት ጠንካራ አቋም ወርደን ነው እዚህ የደረስነው። ስንቱን ነገር በራሣችን ድክመትና ነፍሲያ ሐላል አድርገናል?