Intrance result.neaea.gov.et
2.8K subscribers
582 photos
31 videos
302 files
634 links
መረጃዎች ምንጫቸውን ሳንጠቅስ አናጋራም!

ወቅታዊ ፈጣንና ታማኝነት ያላቸውን ት/ተዊ ቴክኖሎጂ፤ ፋሽንን ጨምሮ የመዝናኛ መረጃዎችን በአንድ ቦታ ለማግኘት፤ ዛሬውኑ በመቀላቀል ራሶን ከዘመኑ ጋር ያዘምኑ፤ የአዋቂ ማህበረሰብ አካል ይሁኑ።

የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ!
@intrancresult
ሀሳብ @TheRsultBot
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ተማሪዎች ተጠቀሙበት 👌 👌 👌 👌
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️👆👆

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
#Share  #join 🙏🙏🙏🙏🙏
Share & Support Us
👇👇👇👇👇👇👇👍
https://t.me/intrancresult
https://t.me/intrancresult
የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ውጤት መቼ ይገለጻል?

የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ውጤትን ቶሎ ለማድረስ በሙሉ አቅም እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡

ፈተናውን የማረም ሥራ በፍጥነት እየተከናወነ መሆኑን የአገልግሎቱ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሥራ አስፈጻሚ ማንጠግቦሽ አዳምጤ ለቪኦኤ ተናግረዋል፡፡

ከመስከረም 07 እስከ 11/2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን ጨምሮ ውጤት ለመግለፅ መታሰቡን ኃላፊዋ ገልጸዋል፡፡

"ምናልባትም እስከ መስከረም መጨረሻ ድረስ ውጤቱ ይፋ ሊደረግ እንደሚችል" ተናግረዋል፡፡

በነሐሴ መጨረሻ በሰጡት መግለጫ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ዶ/ር) የ12ኛ ክፍል ውጤት እስከ መስከረም አጋማሽ ድረስ ይፋ ይደረጋል ብለው እንደነበር አይዘነጋም።

በትግራይ ክልል በ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ለነበሩ ተማሪዎች ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 02/2016 ዓ.ም የመልቀቂያ ፈተናው ይሰጣል መባሉ ይታወቃል።

➢➢➢
#Share  #join 🙏🙏🙏🙏🙏
Share & Support Us
👇👇👇👇👇👇👇👍
https://t.me/intrancresult
https://t.me/intrancresult
#Update

በፀጥታ ችግር ምክንያት የ12ኛ ክፍል ፈተናቸውን ያላጠናቀቁ ተማሪዎች ፈተናቸውን መውሰድ ጀምረዋል።

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናቸውን ያላጠናቀቁ 11,581 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ዛሬ ማስፈተን መጀመሩን ጎንደር ዩኒቨርሲቲ አሳውል።

ተማሪዎቹ ጠዋት የኬሚስትሪ ትምህርት ፈተና የወሰዱ ሲሆን ከሰዓት ደግሞ የባዮሎጂ ትምህርት ፈተና እየወሰዱ እንደሚገኙ የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ም/ፕሬዝዳንት ካሳሁን ተገኘ (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል፡፡

➢➢➢
#Share  #join 🙏🙏🙏🙏🙏
Share & Support Us
👇👇👇👇👇👇👇👍
https://t.me/intrancresult
https://t.me/intrancresult
የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት በቅርቡ ይፋ ይሆናል።

🔰ዉጤት ልክ እንደወጣ ዉጤታቹን የምታዩበት websites እነዚህ ናቸው ::

1. 
result.neaea.gov.et
2. 
result.ethernet.edu.et
3.  Telegram
@education_stor

#ትምህርት_ሚኒስቴር

"SHARE"
https://t.me/education_stor
https://t.me/education_stor
#EntranceResult

የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ውጤትን ቶሎ ለማድረስ በሙሉ አቅም እየተሰራ መሆኑን በመግለጽ የተማሪዎቹ #ውጤት እስከ መስከረም መጨረሻ ይፋ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወሳል።

ውጤት በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ የሚጠበቅ ቢሆንም በተለያዩ ትምህርት ቤቶች ላይ የዩንቨርሲቲ ምርጫ ፎርም እየተሞላ እንደሆነ ተማሪዎች ገልፀውልናል። ይህ አሰራር የተለመደ ቢሆንም በርካታ ተማሪዎች ግር መሰኘታቸውን ታዝበናል።

ውጤት ከማወቃቹህ በፊት የዩንቨርሲቲ ምርጫ ፎርም ብትሞሉም የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጎ መቁረጫ ነጥብም ይፋ ከተደረገ በኋላ ወደ መንግስት ዩንቨርሲቲዎች የሚያስገባቸውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የዩንቨርስቲ ምርጫቸውን በድጋሚ ይስተካከሉ ዘንድ ሁለተኛ እድል ይሰጣል።( በተለመደው አሰራር መሰረት)

አሁን ላይ የዩንቨርሲቲ ምርጫ ፎርም የምትሞሉ ተማሪዎች የምታስመዘግቡትን ውጤት ገምታቹህ የምትፈልጓቸውን ዩንቨርሲቲዎች በጥንቃቄ ሙሉ። በቅርቡ በጥቂት ቀናት ውስጥ ውጤት ይፋ ሲደረግና መቁረጫ ነጥብም ሲገለፅ ውጤት የሚመጣላቹህ ተማሪዎች ድጋሚ የማስተካከል እድል እንደሚሰጣቹህ እንጠብቃለን።

⭕️ በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሜዲያል ትምህርት ተከታትላቹህ ያለፋቹህ ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት በተማራችሁበት የከፍተኛ ተቋም ተመድባቹህ ከ2016 አዲስ ገቢ ተማሪዎች ጋር ጥሪ ተደርጎላቹህ ፍሬሽማን ኮርስ ትማራላቹህ።

⭕️ በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሪሜዲያል ትምህርት ተከታትላቹህ #ያለፋቹህ ተማሪዎች ወደ መንግስት ዩንቨርሲቲዎች የመግባት እድላቹህ እጅግ ጠባብ ቢሆንም ፍሬሽማን በየትኛውም የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መማር እንደምትችሉ መገለፁ ይታወሳል።

ውጤትን አስመልክቶ በሰሞኑን በርካታ ያልተረጋገጡ መረጃዎች የሚበዙበት ጊዜ በመሆኑ ታማኝ የመረጃ ምንጮችን ብቻ ተከታተሉ‼️

  

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️
https://t.me/education_stor
https://t.me/intrancresult
Forwarded from Quality Button
ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል


የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ!

በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ  ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት!

የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ውጤትን ቶሎ ለማድረስ በሙሉ አቅም እየተሰራ መሆኑን በመግለጽ የተማሪዎቹ #ውጤት እስከ መስከረም መጨረሻ ይፋ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወሳል።

ውጤት በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ የሚጠበቅ ቢሆንም በተለያዩ ትምህርት ቤቶች ላይ የዩንቨርሲቲ ምርጫ ፎርም እየተሞላ እንደሆነ ተማሪዎች ገልፀዋል።

ውጤት ከማወቃቹህ በፊት የዩንቨርሲቲ ምርጫ ፎርም ብትሞሉም የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጎ መቁረጫ ነጥብም ይፋ ከተደረገ በኋላ ወደ መንግስት ዩንቨርሲቲዎች የሚያስገባቸውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የዩንቨርስቲ ምርጫቸውን በድጋሚ ይስተካከሉ ዘንድ ሁለተኛ እድል ይሰጣል።

አሁን ላይ የዩንቨርሲቲ ምርጫ ፎርም የምትሞሉ ተማሪዎች የምታስመዘግቡትን ውጤት ገምታቹህ የምትፈልጓቸውን ዩንቨርሲቲዎች በጥንቃቄ ሙሉ።

በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሜዲያል ትምህርት ተከታትላቹህ ያለፋቹህ ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት በተማራችሁበት የከፍተኛ ተቋም ተመድባቹህ ከ2016 አዲስ ገቢ ተማሪዎች ጋር ጥሪ ተደርጎላቹህ ፍሬሽማን ኮርስ ትማራላቹህ።

በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሪሜዲያል ትምህርት ተከታትላቹህ ያለፋቹህ ተማሪዎች ወደ መንግስት ዩንቨርሲቲዎች የመግባት እድላቹህ እጅግ ጠባብ ቢሆንም ፍሬሽማን በየትኛውም የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መማር እንደምትችሉ መገለፁ ይታወሳል።

ተማሪዎች ውጤታችሁን በትዕግስት እንድትጠብቁ  እና Share እና Follow በማድረግ እንድትከታተሉን እያሳሰብን ውጤት ሲለቀቅ  በዚሁ ቻነል @intrancresult በፍጥነት የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን።

https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
@TheRsultBot
Forwarded from Quality Button
የ 12ኛ ክፍል ተፈታኞች እንኳን ደስ አላችሁ ስለ ውጤት እና ማለፊያ ነጥብ የተሰማውን መልካም ዜና 👇👇

Natural ሴቶች| ወንዶች
Social ሴቶች | ወንዶች
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🎉🎉🎉 #share #share
ይሄ channel ከ ቀን ወደ ቀን member እየዳጋ 1k ደርሰናል🎉🎉🎉 ::እንኳን ደስ አላችሁ 🌹🌹🌹🌹 እርስዎም ቢያንስ ለ 10 ሰው share  ያድርጉልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን:: እኛም ደከመን ሰለቸን ሳንል እርሶን ለማገልገል ዝግጁ ነን በቀጣይም ብዙ ነገሮችን ለማሻሻል ቅድመ ዝግጅቶችን እያደረግን እንገኛለን::ስለ ትብብርዎ እናመሰግናለን🙏🙏
Share #share 🙏

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ይቀላቀሉ ፤
https://t.me/intrancresult
https://t.me/intrancresult
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና 33 የመልስ መስጫ ወረቀቶችን ደብቆ ወደ ፈተና ማረሚያ አዳራሽ ሊገባ ነበር የተባለ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ሠራተኛ ተከሰሰ።

በተደረገ ክትትል በፍተሻ የመልስ መስጫ ወረቀቶችን ደብቆ ወደ እርማት አዳራሽ ሊገባ ሲል በቁጥጥር ስር ውሏል የተባለው የተቋሙ ሠራተኛ ስልጣንን ያለአግባብ መገልግል የሙስና ወንጀል ተከሷል።

ተከሳሹ ይድነቃቸው ተኮላ ይኼይስ የሚባል ሲሆን÷ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ የሙስና ወንጀል ጉዳዮች ተረኛ ችሎት ነው።

የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና የወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ህግ በተከሳሹ ላይ የሙስና ወንጀሎችን ለመደንገግ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀጽ 9 ንዑስ 2 ስር የተመለከተውን ድንጋጌ ተላልፏል በማለት ነው ክስ ያቀረበበት።

በቀረበው ክስ ላይ እንደተመላከተው ተከሳሹ ተገቢ ያልሆነ ብልፅግና ለራሱ ወይም ለሌላ ሰው ለማስገኘት በማሰብ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በሰኔ 29 ቀን 2015 ዓ.ም ባወጣው የስራ ማስታወቂያ ተመዝግቦ በፈተና አመቻችነትና ለእርማት ስራ በጊዜያዊነት መቀጠሩ በክሱ ተጠቅሷል።

በተለይም ከነሐሴ 1 እስከ ነሐሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ባሉት ቀናት ውስጥ በብርሀንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ውስጥ የተቀመጡና ለእርማት የተዘጋጁ የ18 ተማሪዎች የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መልስ መስጫ ወረቀቶችን ይዞ መውጣቱ በክሱ ሰፍሯል።

ከዚህም በኋላ በነሐሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 2 ሰዓት ከ 30 አካባቢ በፈተና ወቅት የተፈታኝ ተማሪዎች የመልስ መስጫ ወረቀቶች ያልሆኑና የፈተና መልስ ተቀልሞባቸው (ተሞልቶባቸው) የተዘጋጁ 33 የመልስ መስጫ ወረቀቶችን ደብቆ ወደ ፈተና ማረሚያ አዳራሽ ሊገባ ሲል በተደረገ ቁጥጥር በፍተሻ የተያዘ በመሆኑ በክስ ዝርዝሩ ላይ ተገልጿል።

በተጨማሪም በተከሳሹ በመኖሪያ ቤት ውስጥ በተደረገ ብርበራ 44 የ2015 ዓ.ም ብሔራዊ ፈተና የተማሪዎች የመልስ መስጫ ወረቀቶችና 10 ደግሞ ተመሳስለው የተዘጋጁ ሀሰተኛ የመልስ መስጫ ወረቀቶች የተገኙ መሆኑን ጠቅሶ ዐቃቤ ህግ በክስ ዝርዝሩ ላይ አስፍሯል።

በዚህ መልኩ ተከሳሹ ሥልጣንን አላግባብ በመገልገል ከባድ የሙስና ወንጀል የተከሰሰ ሲሆን ፥ በተረኛ ችሎት ክሱ እንዲደርሰው ከተደረገ በኋላ የዋስትና መብት ጥያቄ አቅርቧል።

በተከሳሹ የዋስትና ጥያቄ ላይ አቃቤ ህግ ዋስትና ሊፈቀድ እንደማይገባ ገልጾም ተከራክሯል።

ተረኛ ችሎቱ የግራ ቀኝ ክርክሩን መርምሮ በዋስትናው ላይ ብይን ለመስጠት በይደር የቀጠረ ሲሆን ፥ ተከሳሹ በቀረበበት ክስ ላይ የክስ መቃወሚያ ካለው ለመጠባበቅ ደግሞ ለጥቅምት 8 ቀን 2016 ዓ.ም ተቀጥሯል።

የ 12ኛ ክፍል የሚለቀቅበት እና የተለያዩ ደረጃዎችን የሚታዩበት ቻናል
    _ Send Request _


ትምህርት ሚኒስቴር

ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
@TheRsultBot
የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ውጤት በዚህ ወር መጨረሻ ይፋ ሊደረግ እንደሚችል ይጠበቃል፡፡

በፀጥታና ሌሎች ምክንያቶች ፈተና ሳይወስዱ የቆዩ ተማሪዎች ከሁለት ሳምንት በፊት ፈተናቸውን መውሰዳቸው ይታወቃል።

የነዚህ ተማሪዎችን ፈተና ውጤት በሐምሌ 2015 ዓ.ም ከተፈተኑ ተማሪዎች ጋር አብሮ ይፋ ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

በመስከረም መጀመሪያ ሳምንት ፈተና የወሰዱ ተማሪዎችን ጨምሮ ውጤት ይፋ ለማድረግ እየሰራ እንደሚገኝ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማሳወቁ አይዘነጋም።

"እስከ መስከረም መጨረሻ ድረስ ውጤቱ ይፋ ሊደረግ እንደሚችል" የአገልግሎቱ ከፍተኛ ኃላፊ መግለጻቸው ይታወሳል፡፡

ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ቀንና ተያያዥ መረጃዎችን የሚመለከታቸውን አካላት በማነጋገር የምናደርሳችሁ ይሆናል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
@TheRsultBot
የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ውጤት በዚህ ወር መጨረሻ ይፋ ሊደረግ እንደሚችል ይጠበቃል፡፡

በፀጥታና ሌሎች ምክንያቶች ፈተና ሳይወስዱ የቆዩ ተማሪዎች ከሁለት ሳምንት በፊት ፈተናቸውን መውሰዳቸው ይታወቃል።

የነዚህ ተማሪዎችን ፈተና ውጤት በሐምሌ 2015 ዓ.ም ከተፈተኑ ተማሪዎች ጋር አብሮ ይፋ ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

በመስከረም መጀመሪያ ሳምንት ፈተና የወሰዱ ተማሪዎችን ጨምሮ ውጤት ይፋ ለማድረግ እየሰራ እንደሚገኝ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማሳወቁ አይዘነጋም።

"እስከ መስከረም መጨረሻ ድረስ ውጤቱ ይፋ ሊደረግ እንደሚችል" የአገልግሎቱ ከፍተኛ ኃላፊ መግለጻቸው ይታወሳል፡፡

ተማሪዎች ውጤታችሁን በትዕግስት እንድትጠብቁ  እያሳሰብን ውጤት ሲለቀቅ  በዚሁ @intrancresult ቻነል በፍጥነት የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
#shere 🙏 #join 💝
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
@TheRsultBot
Forwarded from Quality Button
ሰበር ዜና ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መረጃ ይፋ አድርጓል።

ሙሉ መግለጫውን ለማንበብ ከታች Official ሆነውን የትምህርት ሚኒስቴር ፔጅ JOIN ያድርጉ👇
Forwarded from Quality Button
5+5×5-5=?
➡️2015 Entrance Exam ተፈታኞችን ይመለከታል ።

📝ውጤትን በተመለከተ በአንዳንድ ቻናሎች ብዙ ትክክል ያልሆኑ መረጃ እየተሰራጩ ይገኛሉ።

♻️ውጤት ይፋ የሚደረግበት ትክክለኛ ቀን የሚያውቀው ትምህርት ምንስቴር ብቻ ነው!
ትምህርት ምንስቴር እንደገለፀው ከሆነ እስከ መስከረም 30 መጠበቅ አለብን።ምናልባት መያራዝም ከሆነ እስከ 30 ይፋ ልደረግ ይችላል።
ትክክለኛው መረጃ ከታማኝ ምንጭ  ስናገኝ እናሳውቃለን።


#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ

👇👇👇👇👇

#shere 🙏 #join 💝
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
@TheRsultBot
Forwarded from Quality Button
ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል


የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ!

በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ  ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ
#ለጥንቃቄ_ያህል

" በፎሬክስ ትሬዲንግ የኦንላይን ስራ ትርፋማ እናደርጋችኋለን " የሚል የፌስቡክና የቴሌግራም ማስታወቂያ በሚያስነግሩ የተደራጁ ቡድኖች መጭበርበራቸውን ተበዳዮች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል። 

እነዚህ የፌስቡክ እና የቴሌግራም ገጾች ስያሜአቸው ከፎሬክስ ትሬዲንግ ጋር የተያያዘ ሲሆን " ትሬድ እናደርጋለን ትርፋማ ትሆናላችሁ " የሚል ቃል በመግባት ከሰዎች ገንዘብ እያስላኩ የማጭበርበር ስራ ላይ መሰማራታቸውን ተበዳዮች ገልፀዋል።

የሚጠቀሙት የማጭበርበር ስልት ምንድነው ?

አጭበርባሪዎቹ በማኅበራዊ ሚዲያ በተለይ በፌስቡክ እና በቴሌግራም ሌሎች ሰዎችን ለመሳብ " እኔ 10 ሺ ብር ኢንቨስት አድርጌ 180 ሺ ብር አግኝቻለሁ እናንተም ኢንቨስት አድርጉ " የሚል የምስክርነት ቪዲዮ አሰርተው ይለቃሉ።

መልዕክቶቹንም በፌስቡክ #Sponsored በማድረግ ብዙ ሰው ጋር ተደራሽ እንዳደረጉት ቲክቫህ ኢትዮጵያ ተመልክቷል።

አጭበርባሪዎቹ ሰዎችን የሚቀርቡት ስማቸውን ፤ አድራሻቸውን ፤ ፎቶአቸውን የውጪ ሀገር ዜጋ አስመስለው ሲሆን በተጨማሪም የውጪ ሃገር የቢዝነስ አማካሪ እንደሆኑ ጭምር ያስመስላሉ።

አጭበርባሪዎቹ የውጪ ሃገር ሰው እንደሆኑ ያስመስሉ እንጂ ገንዘቡን የሚያስልኩት በሀገር ውስጥ ባንኮች መሆኑን ተበዳዮች ለቲክቫህ ከላኩት ማስረጃ ማየት ተችሏል።

በርካታ ተበዳዮች ስለ ፎሬክስ አሳሳች የቪዲዮ ምስክርነት የሚሰጡ ሰዎችን ተመልክተው 10ሺ ብር ለቡድኑ በመላክ መጭበርበራቸውን ገልፀዋል።

ተበዳዮች ገንዘቡ እንዲመለስላቸው ሲጠይቁ ገንዘባቸው ኢንቨስት ስለተደረገ ገንዘቡን ለማስለቀቅ ተጨማሪ 36ሺ ብር ሲጠየቁ ሌሎች ተበዳዮችን ደግሞ "10 ሺ ኢንቨስት አድርጌ 180ሺ አትርፌአለሁ" የሚል የቪዲዮ ምስክርነት በኢንግሊዝኛና አማርኛ ቋንቋ ቀርፀው ከላኩ ገንዘቡን እንመልሳለን ብለው እንዳታለሏቸው አስረድተዋል።

ተበዳዮች ገንዘባቸው እንዲመለስላቸው ገፍተው መጠየቅ ሲጀምሩ ቡድኖቹ አድራሻቸውን አጥፍተው እንደሚሰወሩ ተበዳዮች ሲገልፁ ቀርፀው የላኩትን ቪዲዮ ሌሎችን ለማታለል እያዋሉት እንደሆነ በማየታቸው ሌሎች ሰዎች በእንደዚህ አይነት ማታለያ ከመጭበርበር እራሳቸውን መጠበቅ እንዳለባቸው አስጠንቅቀው ፥ አጭበርባሪዎቹን የሚመለከተው የህግ አካል ሊከታተላቸው እንደሚገባ አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።

ሊደረግ የሚገባ ጥንቃቄ ምንድነው ?

- ማኛውም ገንዘባችሁን አምጡ እያሉ በኦንላይን ለሚጠይቁ አካላት ፦
• ማንነታቸውን በትክክል የሚገልፅ መታወቂያ እንዲልኩ
• የሚሰሩበትን አድራሻ (ሀገር፣ ከተማ፣ አካባቢ) እና ከትክክለኛው አካል ህጋዊ ፍቃድ እንዳላቸውና እሱን እንዲልኩ መጠየቅ ይገባል።

- በተለይም በቴሌግራም ሆነ ፌስቡክ የሰማያዊ ማረጋገጫ ምልክት መግዛት ቀላል ስለሆነ ይህ ምልክት ያለበት ሰው እውነተኛ እና ታማኝ ነው በሚል የተሳሳተ አመለካከት እንዳትጭበረበሩ ተጠንቀቁ። ማንኛውም ሰው ይሄን ምልክት እየገዛ የተረጋገጠና እውነተኛ ታማኝ ሰው ለመምሰል ይሞክራል።

- " በትንሽ ብር ብቻ እጅግ ብዙ መቶ ሺዎች የሚገኝበት ነው " ስንባል እንዲህ የሚሉንን ሰዎች በበቂ ጥያቄ ማፋጠጥ፣ እያንዳንዱ አካሄዳቸውን መመርመር፣ በሌሎች በርካታ መንገዶች ሰዎቹን በጥያቄ መፈተሽ ይገባል።

ምንጭ፡ ቲክቫህ ኢትዮጵያ

https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
@TheRsultBot
ትምህርት ሚኒስቴር በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ ይሰጣል።

ሚኒስቴሩ ነገ መስከረም 28/2016 ዓ.ም ከቀኑ 5:30 ጀምሮ የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤትን በተመለከተ በሚኒስቴሩ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል።

በሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ሥራ አስፈፃሚ አመለወርቅ ህዝቅኤል ተፈርሞ ለተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን ደብዳቤ ተልኳል።

በሐምሌ 2015 ዓ.ም መጨረሻ በሁለት ዙር የተሰጠውን የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ከ 840 ሺህ በላይ ተፈታኞች መውሰዳቸው ይታወሳል።

ተማሪዎች ውጤታችሁን በትዕግስት እንድትጠብቁ  እያሳሰብን ውጤት ሲለቀቅ  በዚሁ ቻናል ቻነል በፍጥነት የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
@TheRsultBot